ዜና
የዘንድሮው የኢፌድሪ የመከላከያ ሠራዊት ቀን በብሔራዊ ደረጃ በምዕራብ እዝ ከዛሬ ጀምሮ እስከ የካቲት 7 ቀን 2007 ዓ.ም የሚከበር ሲሆን የመክፈቻና የማጠቃለያ ስነስርዓቱ በባህር ዳር ይከናወናል ተብሏል፡፡ ለ3ኛ ጊዜ የሚከበረው የዘንድሮው የመከላከያ ሠራዊት ቀን በእዝ ደረጃ የሚከበር መሆኑን የጠቀሱት የመከላከያ ሚኒስትሩ…
Read 1689 times
Published in
ዜና
የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች ሽልማቱን አወድሰዋል በግጥምና በስዕል 1ኛ የወጡ 100ሺ ብር ይሸለማሉ ዳሸን ቢራ የአገሪቱን የኪነ ጥበብ ዘርፍ ለማሳደግ ያግዛል በሚል ያዘጋጀው የኪነ ጥበባት ውድድር ሽልማት (Dashen Arts Award) ግማሽ ሚሊዮን ብር በነገው ዕለት ለአሸናፊዎች ያከፋፍላል፡፡ በግጥምና በስዕል ዘርፍ ከ1-3…
Read 1621 times
Published in
ዜና
Saturday, 24 January 2015 12:31
የመንግስት ጫና በግል ሚዲያው የምርጫ ዘገባ ነጻነት ላይ ተጽእኖ ፈጥሯል ተባለ
Written by Administrator
መንግስት መሰረተቢስ ውንጀላ ነው በሚል ያጣጥለዋልየኢትዮጵያ መንግስት በአገሪቱ የግል ሚዲያ ላይ የሚያደርገው የተራቀቀ ጫና፣ ሚዲያዎቹ በመጪው ግንቦት ወር የሚካሄደውን ምርጫ በተመለከተ በሚሰሩት ዘገባ ሃሳብን በነጻነት የመግለጽ ምህዳሩን እያጠበበባቸው ነው ሲል ሂዩማን ራይትስ ዎች ገለጸ፡፡መንግስት የግሉን ሚዲያ እንደ አንድ የታመነ የመረጃና…
Read 3412 times
Published in
ዜና
ፓርቲው ሠልፉን ከማካሄድ ወደ ኋላ እንደማይል አስታውቋል ፓርቲው በምርጫ ቦርድ ላይ ያቀረበው ክስ ተቀባይነት አጥቷልአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ፤ ነገ ሊያካሂደው ያቀደው ሠላማዊ ሠልፍ እውቅና እንደሌለው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ያስታወቀ ሲሆን፤ ፓርቲው ሠልፉን ከማካሄድ ወደ ኋላ እንደማይል አስታውቋል፡፡ የከተማ አስተዳደሩ…
Read 3693 times
Published in
ዜና
Saturday, 24 January 2015 12:28
እነ አቶ ማሙሸት አማረ በምርጫ ቦርድ ላይ ክስ ለመመስረት ተዘጋጅተናል አሉ
Written by አለማየሁ አንበሴ
የፓርቲውን ውስጥ ችግር በሁለት ሳምንታት ውስጥ በጠቅላላ ጉባኤ እንዲፈታ ከብሄራዊ ምርጫ ቦርድ የመጨረሻ እድል የተሰጠው መኢአድ፤ ጉባኤውን እንደማያካሂድና ቦርዱ የተዛባ ውሳኔ በመስጠት ከምርጫ የሚያስወጣው ከሆነ በፍርድ ቤት ክስ ለመመስረት መዘጋጀቱን አስታወቀ፡፡ፓርቲው ትናንት በፅ/ቤቱ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ፤ አሁን በፓርቲው ፅ/ቤት ሆነው…
Read 2062 times
Published in
ዜና
በኢትዮጵያ ተግባራዊ በመደረግ ላይ የሚገኙት የታክስ ፖሊሲዎችና ህጎች ከወቅታዊ አለማቀፍና አገራዊ ሁኔታዎች ጋር ተገናዝበው መሻሻል እንደሚገባቸው የፎረም ፎር ሶሻል ስተዲስ (የማህበራዊ ጥናት መድረክ) ጥናት አመለከተ፡፡በመድረኩ አዘጋጅነት “የኢትዮጵያ የታክስ ፖሊሲና ህጐች ቅኝት” በሚል ርዕስ መድረኩ ያቀረበው ጥናታዊ ፅሁፍ እንደጠቆመው፤ የአገሪቱ የገቢ…
Read 2992 times
Published in
ዜና