ዜና
Saturday, 30 August 2014 10:41
የኢትዮጵያ አየር መንገድ አመቱን ክብረ ወሰን በያዘ ስኬት ማጠናቀቁን አስታወቀ
Written by Administrator
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለአለማችን የአቪየሽን ኢንዱስትሪ ፈታኝ የነበረውን የበጀት አመት ክብረ ወሰን ባስመዘገበ ስኬት ማጠናቀቁን አስታወቀ፡፡አየር መንገዱ ከትናንት በስቲያ በፌስቡክ ድረገጹ ላይ ባስነበበው መረጃ እንዳለው፣ አመታዊ ገቢውን አምና ከነበረበት 21 በመቶ በማሳደግ፣ በአመቱ 46 ነጥብ 5 ቢሊዮን ብር አድርሷል፡፡ ተሳፋሪዎችን…
Read 3285 times
Published in
ዜና
ለአዲስ አበባ ከተማ የቀላል ባቡር ፕሮጀክት 41 ባቡሮችን ለመስራት ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር ስምምነት የፈጸመውና ካለፈው ግንቦት ወር ጀምሮ ስራውን በማከናወን ላይ የሚገኘው ‘ቻይና ሲ ኤን አር ቻንግቹን ሬልዌይ ቪሄክልስ’ የተባለው የቻይና ባቡር አምራች ኩባንያ የመጀመሪያውን ባቡር ሰርቶ ማጠናቀቁን አስታወቀ፡፡የኩባንያው ዋና…
Read 6355 times
Published in
ዜና
በአለማቀፍ ደረጃ ዘመናዊ የባንክ ክፍያ ስርዓቶችን በመዘርጋት የሚታወቀው ቢፒሲ ባንኪንግ ቴክኖሎጂስ የተባለ ኩባንያ፣ በኢትዮጵያ ‘ስማርትቪስታ’ የተሰኘ ዘመናዊ የባንክ ክፍያ ስርዓት ሊዘረጋ መሆኑን ባንክስ ቢዝነስ ሪቪው ድረ-ገጽ ትናንት ዘገበ፡፡የ “ስማርትቪስታ” የተባለውን የክፍያ ስርዓት የመዘርጋት ሃላፊነቱን በአገሪቱ የሚገኙ ሁሉም ባንኮች በጋራ ከመሰረቱት…
Read 2373 times
Published in
ዜና
“ነገር የፈለገኝ እሱ ስለሆነ ክስ መስርቻለሁ”በዛሚ ኤፍ ኤም 90.7 የሬዲዮ ጣቢያ የሚተላለፈው “ኢትዮፒካሊንክ” አዘጋጅ ጋዜጠኛ ግዛቸው እሸቱ በአርቲስት ዳንኤል ተገኝ መደብደቡንና ግራ አይኑ ላይ ባረፈበት ቡጢ ክፉኛ ተጐድቶ ህክምና እየተከታተለ መሆኑን ለአዲስ አድማስ ገለፀ፡፡ አርቲስት ዳንኤል ተገኝ በበኩሉ፤ ቀድሞ ነገር…
Read 2173 times
Published in
ዜና
በዘንድሮ ክረምት የአዲስ አበባ ዋና ዋና የአስፓልት መንገዶች በከፍተኛ ጎርፍ መጥለቅለቃቸውን ተከትሎ ሲሆን የአዲስ አበባ መንገዶች ባለስልጣን የችግሩን መንስኤና መፍትሄ እያጠና ሲሆን በመጪው ዓመት ክረምት መፍትሄ ይበጅለታል ብሏል፡፡ መንገዶቹን በበላይነት የሚያስተዳድረው የአዲስ አበባ መንገዶች ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ኢንጂነር ፍቃዱ ሃይሌ፤…
Read 1506 times
Published in
ዜና
በአንድ ወር ውስጥ 12 ጋዜጠኞች ተሰደዋል በፍትህ ሚኒስቴር ክስ የቀረበባቸው የ“ሎሚ” መፅሄት ባለቤትን ጨምሮ በመፅሄቱ ላይ በተለያዩ ኃላፊነቶች ይሰሩ የነበሩ 5 ጋዜጠኞች አገር ለቀው የወጡ ሲሆን የ“አፍሮ ታይምስ” ጋዜጣ እና የ “ጃኖ መፅሄት” ባለቤትም እንደተሰደዱ ታውቋል፡፡ ሰሞኑን ከሃገር ወጥተዋል የተባሉት…
Read 7463 times
Published in
ዜና