ዜና
Saturday, 16 August 2014 10:21
ኢሬቴድ በመጪው አመት 4 የቴሌቪዥንና 2 የሬዲዮ አዳዲስ ድራማዎች አቀርባለሁ አለ
Written by አለማየሁ አንበሴ
የዩኒቨርሲቲ ምሁራን የተካተቱበት ገምጋሚ ካውንስል ተቋቁሟልየኢትዮጵያ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በአዲሱ ዓመት ዓ.ም 4 አዳዲስ የቴሌቪዥን ተከታታይ ድራማዎችና 2 የሬዲዮ ድራማዎች እንደሚያቀርብ የገለፀ ሲሆን አዳዲስ ድራማዎችን በዘርፉ ባለሙያዎች በተዋቀረ ካውንስል እያስገመገመ እንደሚያሳልፍ አስታውቋል፡፡ የታላላቅ አለማቀፍ የሚዲያ ተቋማትን ልምድ በመቅሰም ከእንግዲህ በኋላ…
Read 2939 times
Published in
ዜና
አድማስ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ ካለፈው ሐምሌ ጀምሮ ወደ ዩኒቨርሲቲነት ማደጉን አስታወቀ፡፡ በጥቅምት ወር 1991 ዓ.ም በቢዝነስ ማሰልጠኛ ማዕከልነት ስራ የጀመረው ተቋሙ፤ በተመሰረተበት ዓመት አጋማሽ ላይ ወደ ኮሌጅነት ማደጉን የዩኒቨርሲቲው ኃላፊዎች ጠቁመው ከስምንት ዓመት በኋላም ወደ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅነት ማደጉን አስታውሰዋል፡፡ ዩኒቨርሲቲው አቅሙንና…
Read 7651 times
Published in
ዜና
ከሳምንት በፊት አምባሳደር አካባቢ የመኪና አደጋ ደርሶባት በህክምና ላይ የነበረችው ጋዜጠኛ፣ ተዋናይትና መምህርት ፌቨን ከፈለኝ በተወለደች በ23 ዓመቷ አረፈች፡፡ በ97.1 ኤፍ ኤም ሬዲዮ የሚተላለፈው የ “ሄሎ ሌዲስ” ፕሮግራም ረዳት አዘጋጅ በመሆን የሰራችው የ23 ዓመቷ ወጣት ፌቨን፤ ከ8-9 ሰዓት የሚተላለፈውን የዕለቱን…
Read 6896 times
Published in
ዜና
Saturday, 16 August 2014 10:13
ማይክሮሶፍት ለ200 ሺ ኢትዮጵያውያን ስራ ፈጣሪዎች ድጋፍ ሊያደርግ ነው
Written by Administrator
ታዋቂው ማይክሮሶፍት ኩባንያ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት የልማት ፕሮግራም ጋር በመተባበር ለ200 ሺ ኢትዮጵያውያን ስራ ፈጣሪዎች ድጋፍ የሚያደርግ ፕሮጀክት ሊጀምር እንደሆነ ተገለፀ፡፡ኦል አፍሪካ ዶት ኮም እንደዘገበው፤ የኩባንያው የምስራቅ አፍሪካ ቅርንጫፍ በስራ ፈጠራ ዘርፍ የሚካሄደውን ልማት ለማሳደግ ከልማት ፕሮግራሙ ጋር በተፈራረመው የትብብር…
Read 1581 times
Published in
ዜና
ኒው ጄኔሬሽን ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ያሰለጠናቸውን 284 ተማሪዎች ዛሬ ከጠዋቱ 2፡30 ጀምሮ በአፍሪካ ህብረት የመሰብሰቢያ አዳራሽ ያስመርቃል፡፡ ከተማሪዎቹ ምርቃት በተጨማሪ ከዘጠኙ ክልሎች በማስተማር ክህሎታቸው የላቀ ብልጫ ያሳዩ የኢትዮጵያ መምህራን እንደሚሸለሙ ኒው ጄኔሬሽን አስታውቋል፡፡ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ ዘንድሮ የሚያስመርቃቸው በአካውንቲንግ…
Read 1255 times
Published in
ዜና
በማተሚያ ቤት ክልከላ ከ“ፋክት” በስተቀር ሁሉም አልታተመም ሁሉም ተከሳሾቹ ክስ አልደረሰንም ብለዋል “የግል ፕሬሱን ለማሸማቀቅና የስነ-ልቦና ጫና ለመፍጠር የተደረገ ይመስላል” - ጋዜጠኛ ጌታቸው ወርቁ “መንግስት ህጋዊ እርምጃ መውሰዱን እንደመጥፎ ነገር አናየውም” - አንተነህ አብርሃም (የኢትዮጵያ ብሔራዊ ጋዜጠኞች ማህበር ፕሬዚዳንት)“መንግስት ክስ…
Read 8116 times
Published in
ዜና