ዜና
Saturday, 13 December 2014 10:24
300 ኢትዮጵያውን በየቀኑ በህገ ወጥ መንገድ ከሀገር ሊወጡ ሲሉ ይያዛሉ
Written by አለማየሁ አንበሴ
በየቀኑ በአማካይ ወደ 300 የሚጠጉ ኢትዮጵያውያን በአፋር በኩል በህገ-ወጥ መንገድ ከሃገር ለመውጣት ሲሞክሩ በፖሊስ ቁጥጥር ስር እንደሚውሉ ተገለፀ፡፡ ሰሞኑን 70 ኢትዮጵያውያን በህገወጥ መንገድ ከአገር ለመውጣት ሲሞክሩ የመን ባህር ዳርቻ ላይ ህይወታቸው ማለፉ ድንጋጤን ፈጥሯል፡፡ ከትናንት በስቲያ የክርስቲያን በጐ አድራጐት ማህበራት…
Read 3630 times
Published in
ዜና
በጠራው አስቸኳይ ጉባኤ፤ የአባላት ቁጥር በህገ ደንቡ እንዲካተት አድርጓል አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ /አንድነት/ ትናንትና ባካሄደው አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤ፤ የጠቅላላ ጉባኤ አባላት ቁጥርን በህገ ደንቡ ያካተተ ሲሆን ሌሎች ህገ ደንቦችንም አሻሽሏል፡፡ ፓርቲው መጪውን ምርጫ አስመልክቶ ለጠቅላላ ጉባኤ አባላትና በመላ አገሪቱ…
Read 5409 times
Published in
ዜና
የኢትዮጵያ ፌደራላዊ አንድነት (መድረክ) በነገው እለት በአዲስ አበባ ለሚያከናውነው ሰላማዊ ሰልፍ ያዘጋጃቸውን መፈክሮች ይፋ ያደረገ ሲሆን በግንቦቱ አገራዊ ምርጫ ጠንካራ ቅስቀሳ ሊያካሂዱ ይችላሉ የተባሉ አባሎቶቼ እየታሰሩብኝ ነው ብሏል፡፡ ለነገው የመድረክ የተቃውሞ ሰልፍ ወደ 37 የሚጠጉ መፈክሮች የተዘጋጁ ሲሆን አብዛኞቹ በግንቦት…
Read 2521 times
Published in
ዜና
የኢትዮጵያውያን ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኢዴፓ) በነገው እለት በመቀሌ ከተማ ህዝባዊ ስብሰባ እንደሚያደርግ አስታወቀ፡፡ በመቀሌ በሚካሄደው ስብሰባ ላይ በግንቦቱ ምርጫ በኑሮ ውድነት፣ በሰብአዊና ዲሞክራሲያዊ መብቶች ጥሰት ዙሪያ ውይይት እንደሚደረግ የጠቆመው ፓርቲው፤ በስብሰባው ላይ የፓርቲው ፕሬዚዳንት ዶ/ር ጫኔ ከበደን ጨምሮ በርካታ አመራሮች እንደሚገኙ…
Read 2072 times
Published in
ዜና
የኢቦላ ወረርሽኝ ወደተከሰተባቸው የምዕራብአፍሪካ አገራት ለሚሄዱት 210 የበጎ ፈቃድ ዘማቾችየፊታችን ሰኞ በሸራተን አዲስ የአሸኛኘት ሥነስርዓትይደረግላቸዋል፡፡ ወደ ላይቤሪያና ሴኔጋል የሚጓዙትየበጎ ፈቃድ ዘማቾች፤ ስለበሽታው ምንነት፣ራሳቸውን ከበሽታው ስለሚጠብቁበት መንገድናለኢቦላ ዘማቾች ሰኞ አሸኛኘት ይደረጋልመታሰቢያ ካሳዬ በአዳዲስ አካባቢዎች ላይ እንዴት መስራትእንደሚችሉ ስልጠና እንደተሰጣቸው ታውቋል፡፡በኢቦላ ላይ…
Read 1179 times
Published in
ዜና
በምርጫ ቦርድ ከተመዘገቡ 75 ፓርቲዎች 60ዎቹ የምርጫ መወዳደሪያ ምልክታቸውን ለቦርዱ ያሳወቁ ሲሆን የቦርዱ የመጨረሻ ውሳኔ እየተጠበቀ እንደሆነ ታውቋል፡፡ የምርጫ ቦርድ ህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ደምሰው ባንቲ፤ 60 የሚደርሱ ፓርቲዎች የምርጫ መወዳደሪያ ምልክታቸውን ለቦርዱ እንዳስገቡ የገለፁ ሲሆን ምርጫ ቦርድ ተወዳዳሪ ፓርቲዎች…
Read 1251 times
Published in
ዜና