ልብ-ወለድ

Saturday, 19 December 2020 13:29

“መላዕኩና ልጂት”

Written by
Rate this item
(8 votes)
“ሊኖር ያሻል - ጤና። ህይወት እስካለ - መኖር እስከቀጠለ” ትላለች አክስት አስካለች። እንደማትሰማት ብታውቅም ቅሉ።እንደ ድንገት ከውዥንብር ባህር ተዘፈቀች። ብቻዋን ስታወራ... የባጥ የቆጡን ስትለፈልፍ ትውላለች። ቁርጥራጭ እንቅልፍ ..ንጭንጭ... ብስጭት... ቅዠት መልህቁን ጥሏል - እልቧ ላይ። ተሸግና የሄደችበት ያ ጎዳና፤ አሁን…
Monday, 14 December 2020 19:21

ግማሽ ግማሽ

Written by
Rate this item
(4 votes)
ሙሽሮቹን ብዙ ባላውቃቸውም ያለ ወትሮዬ በሰርጉ ለመገኘት ወስንኩ። የሰርግ ካርዱ ለየት ያለ ነው። በማሳሰቢያና በማስጠንቀቂያ የታጀበ። አንድ ልብ አንጠልጣይ መልእክትም አለው። “አያምልጥዎ፤ ሕይወትዎን ሊለውጥልዎ የሚችል ሰርግ ነው!!” የሚል ጽሁፍ ከግርጌ ሰፍሯል። የጥሪ ሰዓቱ ደሞ ከምሽቱ 4፡30 እስከ ንጋት ይላል። ያልተለመደ…
Rate this item
(9 votes)
፩ያመኛል። ከእግር ጥፍሬ እስከ ጭንቅላቴ ድረስ ትኩሳትና የሚያደነዝዝ የህመም ስሜት ይሰማኛል። ዝንተ ዓለም ሆድን የሚጎረብጥ ህመም ... አስፋልት ደርዝ ላይ የተቀመጡ ልጆች አሉ፣ ለእነሱ ሳንቲም የሚወረውር ወጣት ደረቱን ነፍቶ (ምናልባት በወረወረው ሳንቲም ምክንያት) ይሄዳል። የፀሃዩን ግለት በጃንጥላ የምትከልል ጠይም ውብ…
Sunday, 29 November 2020 16:45

"ያቺ ሴት"

Written by
Rate this item
(8 votes)
ጠንጋራ ነው። መሬትን ሲመለከት እንደ መብረቅ ዓይኖቹ ሰማይ ’ሚያርሱ የሚመስል፤ ሰማዩን ሲመለከት የአይኖቹ ጨረር ምድር ግርጌ ላይ ይተከላሉ። ታዲያ እሱ ማነው ካላችሁ፣ የመሳለሚያው ጀግና አሸብር ነው። እዚያ አህዮች የሚበዙባት፣ ውሪ የታክሲ ሹፌሮች የሚርመሰመሱባት ... እህል ሽቃዎች ሰኞ ሰኞ መንገድ ዳር…
Sunday, 22 November 2020 00:00

ሀኒባል (የካዛንቺስ ሌሊቶች)

Written by
Rate this item
(15 votes)
ሕይወት ደስ አይልም፣ ግና መኖር እዳ ነውና መቋጫውን በውል የማላውቀውን የሕላዌ ጐዳና ተከትዬ በማዝገም ላይ እገኛለሁ፡፡ የኑሮ ግብስብስ ሸክም አጉብጦኛል፡፡ ዛሬም ልክ እንደ ሁልጊዜው ማልጄ ነው ሥራ ቦታ የደረስኩት፡፡ ከካዛንቺስ ለገሀር ለመምጣት ግማሽ ሰአት ብቻ ነው የፈጀብኝ፡፡ የግንበኛው ወዳጄ መሳፍንት…
Saturday, 14 November 2020 11:31

"ራምኑን"

Written by
Rate this item
(8 votes)
 ስትሄድ እንደማያት አታውቅም። አቅፊያት ናፍቃኝ እንደማስባት አታውቅም ... ሌንቦዋን የከንፈሬን ወዝ እየቀባሁ፣ የአንገቷን ምዑዝ ጠረን ስምግ፣ ከዚያ ካፌ ውስጥ ሰው ሁሉ እንደሚያየን ትረሳለች። በሃዘኔ ውስጥ ስትገኝ ሩሄን እንደምትኩል ይጠፋታል። በመከፋቴ ጉንጭ ላይ ጨዋማ ፈሳሽዋን እንደ ምንጭ ስታፈስ ፍፁም እናትነት ያጠላባት…
Page 12 of 64