ልብ-ወለድ
"--አብሮ መቆም ትከሻ መለካካት መስሎናል። ካልተጠፋፋን መኖር የምንችል አይመስልም። ይህ ደሞ ሰላምና ፍቅር በሚሰብኩ የእምነት ተቋሟት ዘንድ ተግባራዊ ሲሆን ትርፉ ተስፋ መቁረጥ ነው። “ሐሰተኛው በእምነት ስም” ይህ ማህበረሰባዊ ችግራችን ላይ የድርሰትን ጠሀይ አውጥቶ በገሀድ እንድንፈታተሽ ፤ በሀቅ እንድንተዛዘብ እድል የፈጠረ…
Read 1912 times
Published in
ልብ-ወለድ
ከላንጋኖ ሀይቅ ወደ ሰሜን መለስ ብሎ የተሠራው ካምፕ፤ ቀን ቀን ስለሚሞቅ ድንኳኖች የተተከሉት የግራር ዛፎችን ጥላ እያደረጉ ነው፡፡ ከዚያ ሌላ ምግብ ማዘጋጃና የተለያዩ ቢሮዎች ከፊሉ በጣውላ ተሠርቷል፡፡ ጐማ ተገጥሞላቸው እንደ ተሳቢ በየሥፍራው እየተሳቡ የሚወሰዱ ቅንጡ ቤቶችም አሉ፡፡ ጉልማና ጓደኞቹ በድሪልንግ…
Read 2058 times
Published in
ልብ-ወለድ
በሁለት ወራት ልዩነት ውስጥ እግዜር ጨብጦ በዞሮዶባ ሰፈር ስርቻ የጣላቸው ገፀ ባህሪዎች መሃል ሁለቱ ሞቱ፡፡ ከስርቻው ወደ ቁሻሻ መጣያው ቅርጫት ተወረወሩ፡፡ መላው ተስፋ ቆራጭ ማህበረሰብ ደነገጠ። «ተረፍን» የሚሉት ስለ ራሳቸው እጣ-ፈንታ ማሰላሰል ያዙ፡፡ ተጨማድዶ እስከ መጨረሻው መቀጠል አይቻልም፤ መዘርጋት ካቃተው…
Read 2089 times
Published in
ልብ-ወለድ
ሰመመን ላይ ነኝ፡፡ ደጋግሞ የሚነካካኝ ጣት መሆኑን ስረዳ አቅጣጫውን ተከትዬ ዞርኩ፡፡ እጮኛዬ ናት፡፡“የኔ ፍቅር ....ንቃ...ንቃ...” በለሆሳስ ድምፅ ጆሮዬ ላይ ተለጥፋ እያቃሰተች ...“ምን ሆነሻል...” ግራ በመጋባት ስሜት ....ሰውነቴ በላብ ተዘፍቋል፡፡ ሰቆቃ የተሞላበት ህልም እያየሁ ነበር -- የቀሰቀሰችኝ፡፡በርግጥ ህልሙ፤ ገዳም ውስጥ በሶስት…
Read 2560 times
Published in
ልብ-ወለድ
ፍርሃትን ፈራሁት! በግቢዬ የተከልኩትን ሽንኩርት እየኮተኮትኩ ነው፡፡ በዚህ ሁኔታ ያድጋል የሚል እምነት አልነበረኝም፡፡ ዛሬ ላይ ሆኜ ዘሩን ስተክል የነበረኝን ፍርሃት ሳስታውሰው ስጋት ይደቀንብኛል፡፡ በትክክል አድጎ ያፈራ ይሆን!? እላለሁ፡፡ ያም ሆኖ እየኮተኮትኩ ነው፡፡ ስራዬን አላቋረጥኩም፡፡ ሰውን ሰው ያደረገው ስራው ነው --…
Read 2353 times
Published in
ልብ-ወለድ
…ጊዜያዊ እንጂ ለዘላቂነት ደስታ የማይሰጥ፤ ለአጭር ጊዜ እንጂ በቆይታ ህይወትን የሚጐዳ ነገር ሁሉ “ሱስ” ተብሎ ሊጠቃለል ይችላል፡፡ ፍርሀት፣ ጥርጣሬና አምባገነንነትም ከዚሁ ተክለ ቁመና ግራና ቀኝ ኪስ ቢፈተሹ ተደብቀው ይገኛሉ፡፡ መርዶቂዮስ ስድስተኛውን ሲጋራውን እየለኮሰ እንደለመደው እለታዊ ማማረሩን ጀመረ፡፡ ማማረሩ ራሱ የሱሱ…
Read 2306 times
Published in
ልብ-ወለድ