ልብ-ወለድ
Saturday, 18 March 2023 20:14
ከአዳም ማስታወሻ
Written by ደራሲ፡- ማርክ ትዌን (ሳሙኤል ክሊመንስ) 1982 እኤአ። ትርጉም፡- ቢንያም ኃይለመስቀል ኪዳኔ
[የደራሲው መግቢያ — የእዚህን ዲያሪ ከፊል አካሉን የተረጎምኩት ከትንሽ አመታት ቀደም ብሎ ነበር፣ አንድ ጓደኛዬም ባልተሟላ መልኩ ትንሽ ቅጂዎችን አተማቸው፤ ህዝብ ግን ከቶ አላገኛቸውም ነበር። ከእዛም በኋላ ግን ጥቂት ተጨማሪ የአዳም ሄይሮግሊፊክስ ጽሁፎቹን ለመተርጎምም በቅቻለሁ፣ በአሁኑ ሰዓት ደግሞ እንደ አደባባይ…
Read 698 times
Published in
ልብ-ወለድ
ነሐሴ ስምንት ልደቴ ነበር፡፡ ልደቴን ለማክበር የመረጥኩት መንገድ የማላውቀውን ሰው ፈልጌ በንትርክ መጥመድ ነው፡፡ ከቀኑ አስር ሰዐት ገደማ ሲሆን ፍሎሪዳ ካርዶባ ኩርባ ላይ አንድ ሰውን ጠርቼ አስቆምኩት፡፡ እድሜው ወደ ስልሳዎቹ ገደማ የሚገመት፣ የእጅ ቦርሳ ያንጠለጠለ ሰውዬ ነው። ጠበቃዎችና ስልጣን ያላቸው…
Read 825 times
Published in
ልብ-ወለድ
በዛሬው ቀን የልጆቼ የቤት ውስጥ መምህርት፣ ደሞዟን ለመተሳሰብ ወደ ንባብ ክፍሌ እንድትመጣ ባዘዝኩት መሠረት ደፋ ቀና እያለች ደረሰች። ለጥቂት ሰኮንዶች ከተመለከትኳት በኋላ…“ወ/ት እንከን የለሽ ኃይሉ እንደምን አደርሽ?... እሱ ጋ ተቀመጭ!” አልኳት የፊት ለፊቱን ወንበር እያመለከትኩ… እንደታዘዘችው አደረገች።“ያስጠራሁሽ እኔ ዘንድ ያለሽን…
Read 871 times
Published in
ልብ-ወለድ
በሴት የመገፋት መጥፎ ጠባሳ ከአእምሮዬ ስላልተፋቀ እያመነታሁ ነበር ሄራንን የቀረብኳት። ናርዶስ አሰፋ ከሸሸችኝ በኋላ ከሴቶች ጋር የጠበቀ ወዳጅነት መመስረት እፈራለሁ፤ በመቀራረብ ሰበብ በፍቅር ብወድቅና እንደ ናርዶስ የፍቅር ጥያቄዬን ቢገፉት በሚል ብርቱ ፍራቻ፡፡ በፍራቻዬ የተነሳም የሴት ወዳጅ ሳልይዝ ነዉ ኮሌጅ ጨርሼ…
Read 830 times
Published in
ልብ-ወለድ
ሳባ እባላለሁ፡፡ ሮማን ቡና ቤት ተቀጥረዉ ከሚሠሩ ጋለሞቶች አንዷ ነኝ፡፡ እነሆ ሕይወት ፈፅሞ ባልተለምኩት ጎዳናዉ አካልቦ እዚኸኛዉ የዕድል ፈንታዬ ምዕራፍ ላይ ጥሎኛል፡፡ የልጅነት ትልሜና የአሁኑ ኑሮዬ፣… ፍፁም የተጣረሰ ነዉ፡፡ ሕይወት በተለሙት መንገድ አይነጉድም፡፡ እንደተለመደዉ አጭር ቀሚሴን ለብሼ ከባልኮኒዉ ራቅ ብሎ…
Read 906 times
Published in
ልብ-ወለድ
ሮበርት ጆንሰን እባላለሁ፡፡ ሠዓሊ ነኝ። እነሆ ለንደን እምብርት ከሚገኘዉ ዘ ሀይደን የተሰኘ ታዋቂ ሆቴል ዉስጥ ተጎልቻለሁ፡፡ ወደ እዚህ ሆቴል ከመጣሁ ሰዓታት አልፈዋል። ይህ ሆቴል ከቀድሞ ፍቅረኛዬ ሄራን አበበ ጋር ሳንለያይ በፊት እናዘወትረዉ የነበረ ሆቴል ነዉ። ዛሬ፣ ከእሷ ጋር ከተለያየሁ ከረዥም…
Read 787 times
Published in
ልብ-ወለድ