ልብ-ወለድ
ደሴ፡፡ በቀን ሃያ ሰባት፣ በዕለተ ሰንበት - እሁድ፣ በባለ አንድ አጥንቱ…ጥቅምት ወር ውስጥ፣ ባለፈው ሚሊኒየም፣ በ1990ዎቹ መጀመሪያ … መሆኑ ነው፡፡ ልክ ከንጋቱ 12፡10 ይላል… ሌሊት ቢመስልም፡፡ የደሴ ፒያሳ በህዝበ ክርስቲያን እየተጨናነቀች ነው፡፡ የመድሐኒዓለምን ቤተክርስቲያን ለመሳለም ህዝብ አዳም ይርመሰመሳል፡፡ ጉም ቢጤ…
Read 2145 times
Published in
ልብ-ወለድ
ሰማዩ ጨልሟል፡፡ ጨረቃ ወለል ብላ ወጥታ ደማቅ ብርሃኗን ትለግሳለች፡፡ የባህሩ ማዕበል ሲጋጭ የሚፈጥረው ድምጽ ስሜትን ያነቃል፡፡ ከእኔ ጋር ተቀምጠው የሚሄዱትን ተጓዦች በዓይኔ ቃኘሁ፡፡ ሽማግሌ ሸበቶ ቄስ የጣጣፈ ልብሳቸውን ለብሰው እየተጓዙ ልብሳቸውን አሁንም አሁንም ያስተካክላሉ፡፡ አናታቸው ላይ ያደረጉት ቆብ እንኳን ሳይቀር…
Read 2316 times
Published in
ልብ-ወለድ
ተከታዮቹ ሁለት ሥነ ጽሑፋዊ እሳቤዎች ፤ ደጋፊ እና ነቃፊ አግኝተው በመላው ዓለም የሚገኙ ጸሐፍትን ፤ ሀያሲያንን እና አንባቢያንን ሲያሟግቱ ኖረዋል፡፡ ሙግቱ አሁንም የተቋጨ አይመስልም፡፡ ወደፊትም መቋጨቱን እንጃ፡፡ የመጀመሪያው እሳቤ በደምሳሳው ‹‹እውነት ልቦለድ ስትሆን የሥነ ጽሑፍ ሞት ተቃርቧል›› የሚል ነው። ይህ…
Read 3517 times
Published in
ልብ-ወለድ
ምዕራፍ አንድ - “በጣም እርቦኛል፤ ባገኝ እበላለሁ” ገና መንጋቱ ነው፡፡ ገና መንቃቴ ነው፡፡ እናት እና አባቴም ነቅተዋል፤ ሲያወሩ ይሰማኛል፡፡ “አንተ ምን ሆነህ ነው?” ትላለች እናቴ፡፡ “ምን ሆንኩ?” አላት አባቴ፡፡ “ሌሊት እራስህን አታውቅም ነበር፡፡” “አይደለምና በሌሊት እና በእንቅልፋቸው፣ በቀኑ እና በእውናቸው፣…
Read 2548 times
Published in
ልብ-ወለድ
አይነ ስውሩ ለማኝ የሰሙትን ነገር ለማመን ቸግሯቸዋል፡፡ በቀኝ መዳፋቸው የያዟቸውን ሳንቲሞች በቀስታ እያሻሹ ጥቂት ሲያስቡ ቆይተው፣ ከበስተቀኛቸው ቁጭ ወዳሉት ወደ እማማ እቴናት ዘወር አሉ፡፡ “የማነው ስሙ …የጌትዬ ሱቅስ?” በጉጉት ተውጠው ጠየቁ፡፡ “የእሱም ፈርሷል” እማማ እቴናት ከፊታቸው የዘረጉትን የነተበ የምጽዋት ምንጣፍ…
Read 3256 times
Published in
ልብ-ወለድ
በአንድ ክፍል ውስጥ ለሶስት አመት አብሮኝ የታሰረው አብዱ ከመሞቱ በፊት እጅጉን ይወዳት ስለነበረችው ልጅ የነገረኝን መልዕክት ይዤ ወደ ጅማ እየሄድኩ ነው- በመኪና፡፡ “ቆንጆ ናት! እንደወንዝ ዳር ቄጤማ ጠል ጠግባ ያደገች የምትመስል-ወዘናዋ የሞላ! ጥይምናዋ እንደመስታወት ውስጥ ጨረር አይንን የሚወጋ። በሳቀች ብለው…
Read 4127 times
Published in
ልብ-ወለድ