ልብ-ወለድ
በህይወታቸው ለመጀመሪያ ጊዜ ልጃቸው በቴሌቪዥን እንደሚታይ ተነግሯቸው አፍጥጠው እየጠበቁ ነው፡፡ በዚያ ላይ ሰሞኑን በጎረቤታቸው ልጅ ሞት ምክንያት ሀዘን ስለተቀመጡ ድምፁን መቀነስ ግድ ብሏቸዋል፡፡ ወሬውን የነገረቻቸው የሰፈራቸው ልጅ አስካለ ናት፡፡ አስካለ ደግሞ ፈጣንና ዘመናዊ ስለሆነች ትታመናለች፡፡ ስለዚህ ቴሌቪዥኑን አስተካክላ አብረው አፈጠጡ፡፡…
Read 1279 times
Published in
ልብ-ወለድ
Saturday, 18 March 2023 20:14
ከአዳም ማስታወሻ
Written by ደራሲ፡- ማርክ ትዌን (ሳሙኤል ክሊመንስ) 1982 እኤአ። ትርጉም፡- ቢንያም ኃይለመስቀል ኪዳኔ
[የደራሲው መግቢያ — የእዚህን ዲያሪ ከፊል አካሉን የተረጎምኩት ከትንሽ አመታት ቀደም ብሎ ነበር፣ አንድ ጓደኛዬም ባልተሟላ መልኩ ትንሽ ቅጂዎችን አተማቸው፤ ህዝብ ግን ከቶ አላገኛቸውም ነበር። ከእዛም በኋላ ግን ጥቂት ተጨማሪ የአዳም ሄይሮግሊፊክስ ጽሁፎቹን ለመተርጎምም በቅቻለሁ፣ በአሁኑ ሰዓት ደግሞ እንደ አደባባይ…
Read 1393 times
Published in
ልብ-ወለድ
ነሐሴ ስምንት ልደቴ ነበር፡፡ ልደቴን ለማክበር የመረጥኩት መንገድ የማላውቀውን ሰው ፈልጌ በንትርክ መጥመድ ነው፡፡ ከቀኑ አስር ሰዐት ገደማ ሲሆን ፍሎሪዳ ካርዶባ ኩርባ ላይ አንድ ሰውን ጠርቼ አስቆምኩት፡፡ እድሜው ወደ ስልሳዎቹ ገደማ የሚገመት፣ የእጅ ቦርሳ ያንጠለጠለ ሰውዬ ነው። ጠበቃዎችና ስልጣን ያላቸው…
Read 1599 times
Published in
ልብ-ወለድ
በዛሬው ቀን የልጆቼ የቤት ውስጥ መምህርት፣ ደሞዟን ለመተሳሰብ ወደ ንባብ ክፍሌ እንድትመጣ ባዘዝኩት መሠረት ደፋ ቀና እያለች ደረሰች። ለጥቂት ሰኮንዶች ከተመለከትኳት በኋላ…“ወ/ት እንከን የለሽ ኃይሉ እንደምን አደርሽ?... እሱ ጋ ተቀመጭ!” አልኳት የፊት ለፊቱን ወንበር እያመለከትኩ… እንደታዘዘችው አደረገች።“ያስጠራሁሽ እኔ ዘንድ ያለሽን…
Read 1667 times
Published in
ልብ-ወለድ
በሴት የመገፋት መጥፎ ጠባሳ ከአእምሮዬ ስላልተፋቀ እያመነታሁ ነበር ሄራንን የቀረብኳት። ናርዶስ አሰፋ ከሸሸችኝ በኋላ ከሴቶች ጋር የጠበቀ ወዳጅነት መመስረት እፈራለሁ፤ በመቀራረብ ሰበብ በፍቅር ብወድቅና እንደ ናርዶስ የፍቅር ጥያቄዬን ቢገፉት በሚል ብርቱ ፍራቻ፡፡ በፍራቻዬ የተነሳም የሴት ወዳጅ ሳልይዝ ነዉ ኮሌጅ ጨርሼ…
Read 1584 times
Published in
ልብ-ወለድ
ሳባ እባላለሁ፡፡ ሮማን ቡና ቤት ተቀጥረዉ ከሚሠሩ ጋለሞቶች አንዷ ነኝ፡፡ እነሆ ሕይወት ፈፅሞ ባልተለምኩት ጎዳናዉ አካልቦ እዚኸኛዉ የዕድል ፈንታዬ ምዕራፍ ላይ ጥሎኛል፡፡ የልጅነት ትልሜና የአሁኑ ኑሮዬ፣… ፍፁም የተጣረሰ ነዉ፡፡ ሕይወት በተለሙት መንገድ አይነጉድም፡፡ እንደተለመደዉ አጭር ቀሚሴን ለብሼ ከባልኮኒዉ ራቅ ብሎ…
Read 1754 times
Published in
ልብ-ወለድ