ልብ-ወለድ
ለማን ያካፍል ሚስጥሩን? ደግሞስ ምን ብሎ ነው የሚያካፍለው? ለምንም የማይመች ነው ነገሩ፡፡ ምንም ማድረግ አልቻለም፡፡ ማድረግ የተገደደውን ግን አደረገ፡፡ ለአንድ ሺ አንድ ጊዜኛ የቀኝ እጁን መዳፍ ተመለከተ፡፡ አዲስ ድንጋጤ/ያየውን ነገር ሊለምደው አልቻለም፡፡ ልቡ እንደሚበጠር ጤፍ ሳሳበት፣ ለዝናብ እንደተጋለጠ አሸዋ ተሸረሸረበት፡፡…
Read 8044 times
Published in
ልብ-ወለድ
የጓደኛዬ ጓደኛ ነው፡፡ ባህርዳር መጥቶ ተዋወቅን፡፡ በጓደኛችን ግብዣ ነው የመጣው፡፡ ለነገሩ ለጉብኝት ነው አልኩኝ እንጂ የተጋበዘው ጓደኛው የሚኖረውን ጥሩ ኑሮ (የሚባል) አይቶ ሄዶ የትውልድ ቦታው እንዲያወራ ነው፡፡ እኔ እንደዛ ነው የገባኝ፡፡ በጣም ፈጣን ነው፡፡ የጥቁር ቆንጆ ነው፡፡ (አንድ ጓደኛዬ ወንድ…
Read 84593 times
Published in
ልብ-ወለድ
ቆይ እሱና እሷ ምንና ምን ናቸው? ግራ ገብቶታል፡፡ እህቱ አይደለችም፤ ወንድሟ አይደለም፣ ፍቅሯም አይደለም…፡፡ የእሱን ስሜት ያውቀዋል፣ የእሷ ነው ግራ የገባው፡፡ አይኖቿ ውስጥ ፈትሿታል፣ ድርጊቷ ውስጥ፣ ቃላቶቿ ውስጥ…ያው ናት፤ ትናንትም ዛሬም ተመሳሳይ፡፡ ሁሌ ከትምህርት ቤት ሲወጡ አቅፋው ወይ አቅፏት የጦፈ…
Read 6231 times
Published in
ልብ-ወለድ
“ልጅ መውለዱ ባልከፋ፤ ግን በሁለት ዓመት ውስጥ ስድስት ልጅ እንዴት ነው ልወልድ የምችለው?” አለ መሀመድ ሰይድ እንባ እየተናነቀው፡፡ የቀዬው ቃልቻ ስድስት ልጅ በሁለት ዓመት ውስጥ ወልዶ በአውልያው ካላስመረቀ ከፍ ያለ እርግማን በእሱና በቤተሰቡ ላይ እንደሚወርድበት ፈርዷል፡፡ በድፍን ሀርቡ፣ በድፍን ወሎ…
Read 8683 times
Published in
ልብ-ወለድ
ትርጉም - ነቢይ መኮንንአሌክሳንደር ሶልዘንስቲን ስለዚህ ሐይቅ የሚጽፍ ሰው ፈፅሞ የለም፡፡ እንደው በሹክሹክታ ይወራለታል፡፡ በአስማት እንደተሠራ መቅደስ ወደዚህ ሀይቅ የሚወስዱት መንገዶች ሁሉ ተዘግተዋል፡፡ በየአንዳንዱ መንገድ ላይ ቀጥ ያለ አግዳሚ ተጋድሟል፡፡ እንዲህ ያለ አግዳሚ ያጋጠመው ሰውም ሆነ እንስሳ ማለፍ አይችልም፡፡ መመለስ…
Read 4500 times
Published in
ልብ-ወለድ
እውነተኛ ታሪክ (እንደ አጭር ልብወለድ)ፀሃፊ - ፍሎረንስ ሊታወርየመጨረሻ አመት የኮሌጅ ተማሪ ነበርኩ፡፡ ለገና ወደ ቤተሰቦቼ ጋ ስሄድ ከሁለት ወንድሞቼ ጋ አስደሳች ጊዜ እንደማሳልፍ ጠብቄአለሁ፡፡ ሦስት ወንድማማቾች በመገናኘታችን ደስታችን ወደር የለሽ ነበር፡፡ አባትና እናታችን በስራ ተወጥረው ለዓመታት ተዝናንተው አያውቁም፡፡ ስለዚህ እኛ…
Read 30067 times
Published in
ልብ-ወለድ