ልብ-ወለድ

Saturday, 18 December 2021 15:37

የመለየት ሲቃ

Written by
Rate this item
(11 votes)
"የምሰራበት ድርጅት ውስጥ ሁለታችንም የሂሳብ ባለሞያ ነን። አንድ ቀን በሙሉ ዓይኔ አይቻት አላውቅም። የምትለብሳቸው አጫጭር ቀሚሶች፣ የምትቀባው ሽቶ፣ ቀጥ ብሎ የወረደ አፍንጫዋ ስቦኝ አያውቅም። እሷ ውስጥ እራሴን ተመልክቼ አላውቅም። ስለ ስራ እናውራ እንጂ ሌላ ነገር አውግተን አናውቅም። አምስት አመት በዝምታ…
Rate this item
(2 votes)
....... “ተረት በእነ - እከሌ ዘመን ቀረ!” እያልኩ ያላየሁትን ዘመን በማዳነቅ ቁጭት መቀስቀስ አማረኝ።ታዲያ ቢያምረኝ ምን አለበት ወገን? ሀቅ ሀቁን እንነጋገር ከተባለ ተረት እየተነገረው የሚተኛ ህፃን ነው እንግዲህ አድጎ ባለስልጣን ሲሆን በየፓርላማው ላይ አንዳች እንደዋጠ ዘንዶ “ዧ” ብሎ ተጋድሞ ስብሰባ…
Tuesday, 07 December 2021 05:36

አንተ፣እናቴ እና እኔ

Written by
Rate this item
(6 votes)
ዛሬጋሼ… ይኸው ለዓመታት ውስጤን ስቆፍር አለሁ። አንተን ፍለጋ ነፍሴ እንደባከነች ሃያ ስንት ደመራ ተለኮሰ? የጮርቃ ትዝታዬን ሙዳይ ከፍቼ፣ ከደገኛ ዘመናት ቀለማም ህልሞቼ ውስጥ እፈልግሃለሁ። ግን… አላገኝህም።ያኔ!አዲሲቷ ፀሃይ የእለቱን ብርሃን ልትገላገል ስታምጥ ሰማዩ ሰፊ ዝርግ ፊቱ ላይ የደም ዓይነርግብ ለጥፎ ብርማ…
Saturday, 27 November 2021 15:05

የእውነት መልኮች

Written by
Rate this item
(1 Vote)
ለጋ የልጅነት ፍኖት ላይ የሚንከላወሱ ንፁህ የትውስታ ብሌኖች አሉ : ከልቦና የማይነጥቡ የምንጊዜም ለጣቂ ዳራ - በየዳናችን የሚከተሉን፣ በትላንት ብልቃጥ ውስጥ የተቀመጡ ግራጫማ ዛሬዎች ይመስላሉ። እነዚህን የብልቃጥ ውስጥ ነቁጥ ጉብታዎች በዛሬው የኑረት ንብርብር ቸል ልላቸው ታተርኩ። ወጣትነቴ ደረስኩ ሲል ፣…
Thursday, 25 November 2021 06:57

ፀሐይ ለምን ቢጫ ሆነች?

Written by
Rate this item
(6 votes)
«ስራ ፈትነትም ስራ ነው» ብሏል ገጣሚው ሰለሞን ዴሬሳ፤ «ምክኒያቱም አእምሮ ከማሰብ ስለማይቦዝን…»ጭልጥ ብዬ በሃሳብ የምጠፋበት ጊዜ አለ፡፡ ምን እያሰብኩ እንደሆነ ራሴን ስጠይቅ ነው ከሄድኩበት የምመለሰው፡፡ የማይጨበጥ ሃሳብ እኔን እየሳበኝ ሊሆን ይችላል፡፡ የማላስታውሰውን ህልም እያለምኩ፡፡ ሄጄ እንደነበር የማውቀው ስመለስ ነው፡፡ ነብሴ…
Saturday, 13 November 2021 14:43

"ሶስት ቀን"

Written by
Rate this item
(4 votes)
ውዴ፤ እጥረቴና ማነሴ ከእይታህ ሳይሰውረኝ እንደ ንስር ከፍ ብለህ በትህትና ሰማይ ላይ በአንክሮ ያስተዋልከኝ፣ የማታው ጽልመት ሳይጋርድህ፣ ከሺ ቆነጃጅቶች መሃል እኔን ነጥለህ በብርሃን ልብህ ያየኽኝ፣ ሞገስ አልባ ደቃቃው ሰውነቴ ከእይታህ ሳያጎለኝ፣ ሰው ለመቅረብ ያፈረ የተርበተበተና በማነስ ትእቢት፣ በመዋረድ ሃፈረት በብቸኝነት…
Page 8 of 64