ልብ-ወለድ
ቀን ሬድዮ ላይ ስሰማው ድንቅ ሆኖብኝ እንደ ምንም አየር ላይ ሃሳብ ለመስጠት ሞከርኩኝ፤ ስልክ መስመር በማጣቴ ግን አልቻልኩም፡፡ የምችለውን አድርጌ ስላልተሳካ፣ የወዳጄን ቁጥር አውጥቼ መደወል ግድ ሆነብኝ፡፡የሚያወሩት ነገር አንገብጋቢና ለሃገር የሚጠቅም በመሆኑ ተመስጬ ነበር፡፡ በተለይ ደግሞ ለኪነ-ጥበብ ሰዎች ወሳኝ ጉዳይ…
Read 2666 times
Published in
ልብ-ወለድ
እዚያ ሰፈር ብዙ ነጋዴዎች ነበሩ:: ብዙ ኃይለኞች፣ ብዙ ደጎች፣ ብዙ ጨካኞች፤ ብዙ ርሁሩሆች፡፡ ሰላሳ ዐመት ያለፈው ልጅነቴ ትዝ ያለኝ ከብዙ ጊዜ በኋላ ወላይታ ሶዶን በማየቴ ነው:: በተለይ የድሮው ሕብረት ቡና ቤት አካባቢ ስደርስ፣ አንጀቴ ተላወሰ:: የጋሽ ላቁ ቡና ቤት፣የእትዬ ቦጋለች…
Read 3006 times
Published in
ልብ-ወለድ
“ ከተከተልነው … ዘረኝነት፣ ቂምና በቀል በአንገታችን የተጠለቀ የእሳት ሐብል ሆኖ እየለበለበ፣ ለዝንተዓለም እርሱም ይከተለናል--” እንደ ወንፊት ከተበሳሳው ጣሪያ መለስ ብዬ ቤቴን አስተዋልኳት፡፡ ከፍራሼና ከልብሶቼ በቀር ምንም አልነበረባትም፡፡ ከመውጫ በሩ አቅራቢያ መደገፊያ ክራንቼ ቆሞ አንድ እግር አልባ መሆኔን ያስታውሰኛል፡፡ ከሁለት…
Read 2654 times
Published in
ልብ-ወለድ
የኮሌጅ ተማሪ በነበርኩበት ወቅት የክረምት እረፍቴን የማሳልፈው በዳህራ፣ ከሴት አያቴ ጋ ነበር፡፡ ግንቦትን ቀደም ብዬ ሔጄ በሐምሌ አርፍጄ እመለሳለሁ፡፡ ዲዬሊ ከዳህራ ሰላሳ ማይሎች ወዲህ ያለች ባቡር ጣቢያ ነች፡፡ ባቡሩ ወደ ህንዱ ታዋቂ ደን ከመግባቱ በፊት አፋፍ ላይ ትገኛለች፡፡ ባቡሩ ዲዬሊ…
Read 2670 times
Published in
ልብ-ወለድ
ሚስቴን በጣም ነበር የምወዳት:: ብቸኛ ወንድ ልጃችንን ካጣን በኋላ ከሃዘን ወጥታ ደስተኛ እንድትሆን ያልፈነቀልኩት ድንጋይ አልነበረም። ቤይሊ በተመጣጠነ ምግብ እጥረት ወይም እጦት ህይወቱ ስታልፍ ገና የ5 ዓመት ህፃን ነበር። ድህነታችን ምን ያህል የለውም - ያጣን የነጣን ድሆች ነበርን፡፡ የቱንም ያህል…
Read 2748 times
Published in
ልብ-ወለድ
አእምሮው ውስጥ እንደ እስረኛ ከአንዱ ጥግ ወደ ሌላው ጥግ እየተመላለሱ፤ እግራቸውን የሚያፍታቱት ሀሳቦቹ፤ ፔርሙስ ከመሰለው የሙዚቃ ማጫወቻ ውስጥ እንደ እንፋሎት የሚወጣውን ዜማ መልዕክት ተከትለው በስልት ያረግዱ ጀመር፡፡ ሙዚቃውን በትውውቅ የጫነለት የፊልም ማከራያ ባለቤት የሆነው አብሮ አደግ ጓደኛው ነው፡፡ እስከ ዛሬ…
Read 3679 times
Published in
ልብ-ወለድ