ልብ-ወለድ
“የመጨረሻውን 48 ሰዓታት እንዴት ማሳለፍ ትፈልጋለህ” የሚል ፅሁፍ ማንበብ ጀመርኩና ሰለቸኝ፡፡ በዛ ላይ ፅሁፉ ረጅም ነው፡፡ በምድር ላይ ከቀረችኝ ሁለት ቀን ላይ የማይረባ ጽሁፍ በማንበብ ሽራፊ ሰከንድ ማሳለፍ አልፈለግሁም፡፡ ጋዜጣውን አጠፍኩት፡፡ የተቀመጥኩበት ካፌ በሰው ተሞልቷል። ሁሉም በአንድ ላይ ያወራል፡፡ በአንድ…
Read 4503 times
Published in
ልብ-ወለድ
በአንድ ትልቅ ከተማ በሚቆነጥጠው የገና ዋዜማ ምሽት ቅዝቃዜ ስድስት ዓመት የሚሆነው፣ ምናልባትም ዕድሜው ከዛ የሚያንስና ለልመና ወደ ጎዳና ለመላክ ህፃን ሊባል የሚችል፤ ነገር ግን ዕጣ ፈንታው ይሄ ከሆነ በርግጠኝነት ከአንድ ወይም ከሁለት ዓመት በኋላ የሚላክ ትንሽ ልጅ አየሁ፡፡ ሕጻኑ አንድ…
Read 3702 times
Published in
ልብ-ወለድ
በሥራ አስኪያጅነት የምመራው ድርጅት ነው፡፡ ከእኔ በፊት አባቴም ታናሽ ወንድሜም መርተውታል፡፡ ማናቸውም ግን እንዲህ ዳጎስ ያለ ገንዘብ ጠፍቶባቸው አያውቅም፡፡ ጠዋት ወደ ቢሮዬ ገብቼ፣ ገንዘቡን ራሴ ካስቀመጥኩበት ሥፍራ ሳጣው፣ በአስማት ወይም በሌላ ሃይል የበነነ ወይም የተነነ ነበር የመሰለኝ፡፡ የቢሮውን በር ራሴ…
Read 4518 times
Published in
ልብ-ወለድ
… መሃል ጣሊያን ሰፈር የሚገኝ ጨለም ያለ ቡና ቤት። … በጣት የሚቆጠሩ ጠጪዎች እንደ ፍላጎትና ኪሳቸው ብራንዲ - ጂን - ኡዞ - ቢራ … ይዘዋል። አሳላፊዎቹ ላይ ታች ይባትላሉ … ቅርፃቸው፤ እድሜያቸው የተለየ ሴቶች … ሁለመናዋ ከተድበለበለው ቲጂ እስከ ሲኪኒዋ…
Read 5083 times
Published in
ልብ-ወለድ
… ኖህ በድጋሚ ካርታውን ዘርግቶ ተመለከተው። ካርታው ማፕ አይደለም፡፡ የምድርንም ሆነ የሰማይን መልክአ ምድር አያሳይም፡፡ ዝም ብሎ ልሙጥ ቁርበት ላይ አንድ ቃል ተደጋግሞ ተፅፏል፡፡ ተደጋግሞ የተፃፈው ቃል … “ይደገማል” የሚል ነው። ምድር በድጋሚ ጠፍታለች፡፡ ኖህም በድጋሚ መርከቡን ሰርቷል፡፡ በድጋሚ ዘመዶቹን…
Read 3857 times
Published in
ልብ-ወለድ
ፀጉሬን እየተቆረጥኩ ነው - “ታምሩ የወንዶች ባርበሪ”። ፀጉር አስተካካዩ ወሬ ይዟል፤ ሙግት ብለው ይሻላል፤ ቤቱን ካከራዩት ሠው ጋር። እኔ ግን ትዕግስቴ እየተሟጠጠ ነው። “አረ እባክህ ቶሎ በልልኝ፤ እዚህ ዋልኩ እኮ” አልኩ በብስጭት። መልስ አልሠጠኝም፤ ሙግቱን ቀጥሏል።“ስማ ታምሩ፤ ነግሬሃለሁ። 2000 ብር…
Read 4153 times
Published in
ልብ-ወለድ