ልብ-ወለድ

Saturday, 14 January 2017 16:09

የዓለም መጨረሻ

Written by
Rate this item
(16 votes)
“የመጨረሻውን 48 ሰዓታት እንዴት ማሳለፍ ትፈልጋለህ” የሚል ፅሁፍ ማንበብ ጀመርኩና ሰለቸኝ፡፡ በዛ ላይ ፅሁፉ ረጅም ነው፡፡ በምድር ላይ ከቀረችኝ ሁለት ቀን ላይ የማይረባ ጽሁፍ በማንበብ ሽራፊ ሰከንድ ማሳለፍ አልፈለግሁም፡፡ ጋዜጣውን አጠፍኩት፡፡ የተቀመጥኩበት ካፌ በሰው ተሞልቷል። ሁሉም በአንድ ላይ ያወራል፡፡ በአንድ…
Rate this item
(12 votes)
በአንድ ትልቅ ከተማ በሚቆነጥጠው የገና ዋዜማ ምሽት ቅዝቃዜ ስድስት ዓመት የሚሆነው፣ ምናልባትም ዕድሜው ከዛ የሚያንስና ለልመና ወደ ጎዳና ለመላክ ህፃን ሊባል የሚችል፤ ነገር ግን ዕጣ ፈንታው ይሄ ከሆነ በርግጠኝነት ከአንድ ወይም ከሁለት ዓመት በኋላ የሚላክ ትንሽ ልጅ አየሁ፡፡ ሕጻኑ አንድ…
Sunday, 25 December 2016 00:00

ወንጀል መርማሪው!!?

Written by
Rate this item
(9 votes)
በሥራ አስኪያጅነት የምመራው ድርጅት ነው፡፡ ከእኔ በፊት አባቴም ታናሽ ወንድሜም መርተውታል፡፡ ማናቸውም ግን እንዲህ ዳጎስ ያለ ገንዘብ ጠፍቶባቸው አያውቅም፡፡ ጠዋት ወደ ቢሮዬ ገብቼ፣ ገንዘቡን ራሴ ካስቀመጥኩበት ሥፍራ ሳጣው፣ በአስማት ወይም በሌላ ሃይል የበነነ ወይም የተነነ ነበር የመሰለኝ፡፡ የቢሮውን በር ራሴ…
Monday, 12 December 2016 12:17

የኪስ ቀበኛው

Written by
Rate this item
(12 votes)
… መሃል ጣሊያን ሰፈር የሚገኝ ጨለም ያለ ቡና ቤት። … በጣት የሚቆጠሩ ጠጪዎች እንደ ፍላጎትና ኪሳቸው ብራንዲ - ጂን - ኡዞ - ቢራ … ይዘዋል። አሳላፊዎቹ ላይ ታች ይባትላሉ … ቅርፃቸው፤ እድሜያቸው የተለየ ሴቶች … ሁለመናዋ ከተድበለበለው ቲጂ እስከ ሲኪኒዋ…
Monday, 05 December 2016 09:44

ይደገማል!

Written by
Rate this item
(12 votes)
 … ኖህ በድጋሚ ካርታውን ዘርግቶ ተመለከተው። ካርታው ማፕ አይደለም፡፡ የምድርንም ሆነ የሰማይን መልክአ ምድር አያሳይም፡፡ ዝም ብሎ ልሙጥ ቁርበት ላይ አንድ ቃል ተደጋግሞ ተፅፏል፡፡ ተደጋግሞ የተፃፈው ቃል … “ይደገማል” የሚል ነው። ምድር በድጋሚ ጠፍታለች፡፡ ኖህም በድጋሚ መርከቡን ሰርቷል፡፡ በድጋሚ ዘመዶቹን…
Sunday, 27 November 2016 00:00

አደራው

Written by
Rate this item
(15 votes)
ፀጉሬን እየተቆረጥኩ ነው - “ታምሩ የወንዶች ባርበሪ”። ፀጉር አስተካካዩ ወሬ ይዟል፤ ሙግት ብለው ይሻላል፤ ቤቱን ካከራዩት ሠው ጋር። እኔ ግን ትዕግስቴ እየተሟጠጠ ነው። “አረ እባክህ ቶሎ በልልኝ፤ እዚህ ዋልኩ እኮ” አልኩ በብስጭት። መልስ አልሠጠኝም፤ ሙግቱን ቀጥሏል።“ስማ ታምሩ፤ ነግሬሃለሁ። 2000 ብር…