ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 05 April 2025 10:17
“ዛፉ ሲወድቅ ዝንጀሮዎቹ ይበተናሉ” - የቻይናዎች አባባል “ቁልቋል የወደቀው ቅርንጫፍ ስላበዛ ነው” - የትግሪኛ ተረት
Written by Administrator
የተረት - አባት የሆነው ኤዞፕ እንዲህ ይለናል፡፡ ከእለታት አንድ ቀን ተኩላዎች ተመካከሩና መልክተኞች ወደ በጎች ላኩ፡፡ የተኩላዎቹ ልዑካን እበጎች መንደር ደረሱ፡፡ በጎች ተኩሎች መጡብን ብለው ተሸሸጉ፡፡ አድፍጠው ጋጣቸው ውስጥ አድብተው ተቀመጡ፡፡ ተኩሎቹ ግን ረጋ ብለው፣ አደብ ገዝተው፣ “በጎች አትደንግጡ፤ እንደምን…
Read 1694 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 29 March 2025 11:07
“ጎርፍም ያለ እርከን፣ ምራቅም ያለ ከንፈር አይቆምም” የላቲኖች አነጋገር
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን አንዲት መነኩሲት ጎኅ ሲቀድ ወደ ቤተ ክርስቲያን ሊሄዱ ይነሳሉ፡፡ አንድ ዛፍ አጠገብ ሲደርሱ ተንበረከኩና ሁለት እጃቸውን በልመና መልክ ዘርግተው፤ ጸለዩ፡፡“አምላኬ ሆይ! ድንገት ከወትሮው ፀሎቴ አሳንሼብህ ይሆናል፡፡ የከዋክብት ብዛቱን የውቂያኖስ ስፋቱን፣ የሙሴ በትሩን፣ የገብርኤል ተዓምሩን፣ የእመቤታችን አማላጅነቷን የምታውቅ፣…
Read 1029 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 22 March 2025 12:06
አፈኛ ሴት፤ የአምስት ዳኛ ሚስት ነኝ፤ ትላለች (አዋቄ ሞሽሪያ ተ እቸሹ እራሻ መቾ ገውሱ) - ወላይታ ተረት
Written by Administrator
አንዳንድ ተረቶች በአንድ ወቅት አልደመጥ ሲሉ፣ በሌላ ወቅት ተደግመው መነገራቸው ግድ ይሆናል፡፡ የሚከተለውም እንደዚያው ነው፡፡ ከእለታት አንድ ቀን ሦስት አህዮች በጠፍ ጨረቃ ሰፊ መስክ ላይ እየጋጡ ሳሉ፤ ሦስት ጅቦች የሚበላ ፍለጋ ሲዘዋወሩ ያገኙዋቸዋል፡፡ ጅቦቹ ገርሟቸዋል፡፡ አንደኛው ጅብ፤ “እነዚህ አህዮች እንዴት…
Read 1338 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አያ ጅቦ አራት ልጆቹን ማለትም መዝሩጥን፣ ማንሾለላን፣ ድብልብልንና ጣፈጦን ይዞ በሌሊት መንገድ ይሄዳሉ፡፡ እየተጓዙ ሳለ ድንገት ከቤቷ የወጣች አህያ ያገኛሉ፡፡ይሄኔ አባት ጅብ፤“ልጆቼ ሆይ! እንግዲህ እኔ በጣም አርጅቻለሁና፣ ይቺን አህያ እኔ ነኝ የምበላት! እናንተ ራቅ ራቅ ብላችሁ ትጠብቁኛላችሁ”…
Read 975 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 08 March 2025 21:16
አውራ - ዶሮ ፈረስን ረግጦ፤ “እርግጫ ከኔ ተማር!” አለው -የኦሮምኛ ተረት-
Written by Administrator
አንድ የፈረንጆች ተረት አለ፡፡በማፍቀር ዕድሜ ላይ ያሉ ጐረምሶች፤ “የት ሄደን ነው ራት የምንገባበዘው?” ሲባባሉ፤ አንደኛው፤“ኦሽን-ቪው ሆቴል እንሂድ” አለ“ለምን?” ሲሉት፤“እዚያ ቆንጆ ቆንጆ፣ የሚታዩ ኮረዶች አሉ!” አለ፡፡ሁሉም ተስማሙና ሄደው በርቸስቸስ ሲሉና ሴት ሲያጫውቱ አመሹ፡፡ይህ በሆነ ከአሥር ዓመት በኋላ እንደዚሁ ተገናኙ፡፡ “የት እናምሽ?”…
Read 1169 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
(የሚጬነ ከናስ አቻ ቦታ እሜስ ዴሬቄነ ኩቶስ አይፌ ዞኡዋ እሜስ) የወላይታ ተረት ከዕለታት አንድ ቀን አንዲት ደቃቃ ጥንቸል፤ እህል ውሃ ፍለጋ በጫካ ውስጥ ስትዘዋወር፤ አንድ ዝንጀሮ ታገኛታለች፡፡ ጥንቸሏ ግዙፍ ስላልሆነች በየቅጠላ ቅጠሉ ውስጥ እየተሹለከለከች መሄድ እንደምትችል ዝንጀሮ ያውቃል፡፡ ሆኖም አንድ…
Read 1151 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ