ርዕሰ አንቀፅ

Rate this item
(1 Vote)
አባት-ቢስ ገላ ነው፡፡ አንድ ልጅ በዚህ ቤተሰብ ይወሰዳል፡፡ ሰፈር ጎረቤት ለገንፎ ይጠራና ይበላል፡፡ ይጠጣል፡፡ እንደ አገሩ ደንብ ስም የማውጣት ልማድ የሚቀጥለው ከዚህ በኋላ ነው፡፡ የተሰበሰበው ሰው ሁሉ በየራሱ ስም እያወጣ ሰጠ፡፡ በመጨረሻ ከስሞቹ መካከል የሚወደደውን ማጽደቅ ያለበት የቤቱ አባወራ ነውና፣…
Rate this item
(2 votes)
እጅግ አድርገው ቀልድ ወዳጅ የነበሩ አንድ ሀብታም ጌታ ነበሩ፡፡ እንደ ጌታው ቀልድ ወዳጅ የሆነ አንድ አጋፋሪም ነበራቸው፡፡ አንድ ቀን ጌታው አንዲት ያልተገራች በቅሎ ይገዛሉ፡፡ በቅሎይቱ ለአገሩ እንግዳ ለሰው ባዳ ናት፡፡ ስለዚህም ጌትዬው አጋፋሪውን ይጠሩና “እቺን በቅሎ ጫንና መንገድ አሳያት” ብለው…
Rate this item
(5 votes)
ሁለት ዕውቅ ሽማግሌዎች ወዳጃቸው ለሆነ አንድ ሽማግሌ፤ “ሴት ልጅህን ለልጄ ስጠኝ” እያሉ በተራ በተራ መልዕክተኛ ላኩበት። ያም ሽማግሌ መልክተኞቹን በተራ በተራ አስተናገዳቸው። ለመጀመሪያው መልዕክተኛ፡- “መልካም፤ ልጄን ለልጅህ እሰጥሃለሁ ግን ቤትህን አሰናዳ ብለህ ንገረው” ብሎ ይልክበታል። ለሁለተኛው መልዕክተኛም፤ “ና ቅረብ ወዳጄ።…
Rate this item
(4 votes)
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ አዕምሮውን ነካ ያደርገዋል የሚባል ሰው ቀን በጠራራ ፀሐይ ወደ አንድ የስልክ እንጨት (ምሰሶ) ይሄዳል፡፡ ከዚያም እንደ ስልከኛ ምሰሶው ላይ እግሩን አጠላልፎ መውጣት ይጀምራል፡፡ ሰው ምን ሊያደርግ ነው እያለ ዙሪያውን መክበብ ጀመረ፡፡ ዙሪያውን የከበበውን ሰው ያየ መንገደኛ…
Rate this item
(3 votes)
ዕንቁራሪቶች፣ ጦጣዎች፣ አይጦችና የዱር አራዊቱ ንጉስ አንበሳ የሚኖሩበት ትልቅ ደን አለ፡፡ እንቁራሪቶቹ ከደኑ አጠገብ ካለው ኩሬ ውስጥ ነው የሚኖሩት፡፡ አንበሳ የሚጠይቃቸውን ሁሉንም በመታዘዝ ነው ሌሎቹ የሚኖሩት፡፡ አንድ ቀን እንቁራሪቶቹ፣ ጦጣዎቹና አይጦቹ አንድ ላይ መስክ ላይ በየበኩላቸው እየለቃቀሙ ሳለ፣ አዳኞች አንበሳውን…
Rate this item
(3 votes)
ከዕለታት አንድ ቀን የገና ዕለት፤ ቤተሰብ ለእራት እየተዘጋጀ ሳለ አንድ የዘመድ ጥቁር እንግዳ ከተፍ ይላል።“እንዴት ናችሁ?” ይላል ከደጃፍ።“ደህና፤ እንደምን ሰነበትክ?” ይላሉ አባወራ።“እኔ ደህና ነኝ። ዛሬ ጥቁር እንግዳ ሆንኩባችሁ”“ኧረ ምንም አላስቸገርከንም። ዛሬ ገና እኮ ነው። መልካም ቀን መጥተሃል። ጥቂት ሰላምታ እንደተለዋወጡ፣“እራት…
Page 1 of 76