ርዕሰ አንቀፅ
አንድ የአይሁዶች አፈ-ታሪክ አለ፡፡አንድ ጊዜ አንድ ትንሽ ልጅ፣ አባቱና አያቱ አብረው ይኖሩ ነበር፡፡ አያትዬው በጣም ከማርጀት-ከመጃጀታቸው የተነሳ ዐይኖቻቸው ወደ አለማየት፣ ጆሮዎቻቸው ወደ አለመስማት፣ እጆቻቸው ወደ አለመጨበጥ በመሸጋገር ላይ ነበሩ፡፡ እያደርም ራሳቸውን ችለው በእግራቸው መቆም ስለማይችሉ የሰው ድጋፍ ይፈልጉ ጀመር፡፡ በተለይም…
Read 1184 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
በሞንጎሊያ ከተማ ከብዙ አመታት በፊት ተስቦ ገብቶ ብዙ ሺ ህዝብ ፈጀ፡፡ ጤነኞቹ በሽተኞቹን እየጣሉ ሸሹ፡፡ እንዲህም አሉ፡፡ “እጣ ፈንታ እራሱ’ኮ ኗሪውን ከሚሞተው ያበጥረዋል”ያን ቦታ ለቅቀው ከሄዱት መካከል ታሪቫ የተባለ የ15 ዓመት ልጅ ይገኝበታል፡፡ የታሪቫ ነብስ ስጋውን ለቅቃ ከሞቱት የሬሳ ክምሮች…
Read 1245 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ነብሱን ይማረውና ሟቹ ገጣሚውና የሥነ-ጽሁፍ ሰው እንዲሁም የሰላው ሐያሲ አቶ ደበበ ሠይፉ ከማስተማሪያ ክፍለ-ጊዜዎቹ በአንደኛው የሚከተለውን ሙከራ ሰርቶ ነበር።አንዲት ወፍራም ልጅ ከተማሪዎቹ መካከል ይመርጥና ወደ ሰሌዳው እንድትመጣ ይጠይቃታል። የተባለችውን ትፈጽማለች። ልጅቷ ከተማሪዎቹ ፊት እንድትቆም ያደርግና ሲያበቃ “እስቲ ይህችን ልጅ አሞግሷት”…
Read 1259 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
እንደሚከተለው ዓይነት የቻይናዎች ተረት አለ።በአንድ ትልቅ ተራራ ላይ የሚኖር አንድ ዘጠኝ እራስ ያለው ግዙፍ ወፍ አለ። በአካባቢው ካሉት ወፎች ሁሉ ዘጠኝ አፍ፣ ለማስፈራራት ስለሚችል፣ ማንም ቀና ብሎ የሚያየው የለም። ስለዚህ እሱ በሚንቀሳቀሰበት ቦታ ሁሉ ዝር የሚል አንድም ሌላ ወፍ ባለመኖሩ…
Read 1081 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አንድ የሞንጎላውያን ተረት እንዲህ ይለናል፡፡ከእለታት አንድ ቀን ጥንት፣ ግመል የዛሬው አጋዘን አይነት የሚያምሩ ቅርንጫፋማ ቀንዶች ነበሩት ይባል፡፡ ባለ አስራ ሁለት ቅርንጫፍ ቀንዶች ነበሩ፡፡ ቀንድ ብቻ አይደለም፤ እንዴት ያለ የሚያብለጨልጭ ሀር የመሰለ ጆፌ ረዥም ጭራም ነበረው፡፡በዚያን ዘመን አጋዘን ደግሞ ቀንድ-አልባ ነበር፡፡…
Read 1325 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
በ16ኛው ክፍለ ዘመን ይኖር የነበረው ላ ፎንቴን የተባለው የፈረንሳይ ገጣሚና አፈ-ታሪክ ፀሀፊ ከፃፋቸው ተረቶች ውስጥ የሚከተለው ይገኝበታል፡፡ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ቁራ፣ ከቁራ ቤተ-ዘመዶቹ ተለይቶ፣ ለአንድ ጌታ አድሮ ያገለግል ነበር፡፡ ከብዙ ዓመት በኋላ፣ ከጌታው ቤትም ወጣና ከአንዲት ጣውስ (Peacock) ጋር ወዳጅነት…
Read 1207 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ