ርዕሰ አንቀፅ

Saturday, 14 December 2024 11:59

በብልጥ አትሞኝ፣ በሞኝ አትመራ

Written by
Rate this item
(3 votes)
አንድ ባለፀጋ ሊሞት ሲል ኑዛዜ ማድረግ ፈለገና፣ ሦስቱንም ልጆቹን ጠርቶ ከመናዘዙ በፊት አንድ ጥያቄ አቀረበላቸው።“ለመሆኑ ወፍ ለመሆን የምትችሉ ቢሆን ኖሮ፣ የትኛዋን ዓይነት ወፍ ለመሆን ትፈልጋላችሁ?” በመጀመሪያ የመለሰው ታላቅየው ልጅ ነበር። እሱም፤ “እኔ ሁልጊዜ እየቀማችና እየዘረፈች የምትኖረውን ጩልሌ መሆን ነው የምፈልገው”…
Rate this item
(2 votes)
ማኪያቬሊ (ጣሊያናዊ የታሪክ ባለሙያ፣ የሀገር መሪ፣ እና የፖለቲካ ፍልስፍና አዋቂ)አንድ ጊዜ እንዲህ ሆነ።የዱር አራዊት ንጉሥ አንበሳ ታሞ አልጋ ላይ ዋለ። ጠያቂና አስታማሚ አጣ። ከህመሙም በላይ ጠያቂ ማጣቱ በጠናበት ጊዜ፣ ለአሣማና ለዶሮ በደብዳቤ መልዕክት ላከ። እንዲህ ብሎ፡-“ውድ አሳማ!ውዲት ዶሮ!እነሆ ካመመኝና አልጋ…
Rate this item
(8 votes)
አንድ ዛፍ የሚቆርጥ ጅል ሰው ነበረ፡፡የሚቆርጠው ቅርንጫፍ ላይ ሆኖ ነው ዛፉን የሚቆርፈጠው፡፡፡ ይህን ያዩ አንድ አዛውንት፤ “አንተ ሰው ምን እያደረግህ ነው?”“ለቤት መስሪያ እንጨት አንሶኝ ዛፍ እየቆረጥኩ ነው፡፡”“አያ ያንተስ ቤት አልተሰራም ተወው” ብለውት መንገዳቸውን ቀጠሉ፡፡ሰውዬው ከነከነውና ከዛፉ ወርዶ እየሮጠ ተከተላቸውና፤“ለምንድነው ያንተ…
Rate this item
(5 votes)
አንድ ንጉሥ ከሦስት ልጆቻቸው ለአንደኛው መንግሥታቸውን ለማውረስ አስበዋል፡፡ልጆቹ ግን “እኔ ልውረስ፣ እኔ ልውረስ” እያሉ አስቸገሯቸው፡፡ ስለዚህ አውጥተው አውርደው ካጠኑ በኋላ ልጆቻቸውን ጠርተው፤“ከሦስታችሁ ማንኛችሁ በትረ ሥጣኔን ይውሰድ?” ሲሉ ጠየቁ፡፡ በመጀመሪያም በትምህርቱ፣ በዕድሜው ትልቅ የሆነው የበኩር ልጃቸው እንዲመልስ ዕድል ሰጡ፡፡የመጀመሪያ ልጅም፣“ለእኔ ይገባኛል”አለ፡፡“ለምን?”“እኔ…
Rate this item
(2 votes)
አንድ የአይሁዶች ተረት እንዲህ ይላል፡፡አንድ በጣም ኃይለኛ ውሸታም ነበር - ስመ ጥር ዋሾ እንዲሉ፡፡ የሃይማኖት መጽሀፍ ባያሌው ያነብባል፡፡ አንድ ቀን እንደተለመደው የፀሎት መፅሐፉን ይዞ በተመስጦ እያነበበ ሳለ፣ ከውጪ የብዙ ሰዎች የጩኸት ድምፅ ይሰማል፡፡ ወደ መስኮቱ ሄዶ ሲመለከት የሚጮሁት ትናንሽ የሰፈር…
Rate this item
(7 votes)
አንድ አባ ዳካ የሚባሉ በሠፈር ባገሩ በጨዋታና በነገር አዋቂነታቸው የታወቁ አዛውንት በየጊዜው በየዕድሩ፣ በየሰንበቴውና በየድግሱ ሁሉ እየተገኙ በሚያጋጥማቸው ነገር ላይ ይተርባሉ፣ ወግ ያወጋሉ፣ ቀልድ ይቀልዳሉ፡፡ በዚህም ምክንያት ሰው አባባላቸውን እየጠቀሰ፤ “አባ ዳካ እንዲህ አሉ” እያለ ይተርታል፡፡ አለቃ ገብረ- ሃና እንዲህ…
Page 3 of 77