ጥበብ
Monday, 15 September 2025 09:40
""ስለሌላ ነገር ሳስብ የማስበው በአዕምሮዬ ነው፤ ስለኢትዮጵያ ግን የማስበው በልቤ ነው" -ሼህ መሐመድ ሁሴን አሊ ዓልአሙዲ-
Written by Administrator
ሼህ መሐመድ የምንጊዜም የኢትዮጵያ የቁርጥ ቀን ልጅ ናቸው! በኢትዮጵያ ታላላቆቹ ሀገራዊ ሥራዎችና የደግነት ምግባራት ውስጥ የእሳቸው ለጋስ እጅ ያላረፈበትን ነገር መጥቀስ ይከብዳል። ሲለግሱና ዕንባ ሲያብሱ፣ ቃል እስኪቸግራቸው ስለኢትዮጵያ የልባቸውን አውጥተው ሲናገሩ፣ ከአጠገባቸው ሆኜ የማድመጥን ብዙ ዕድል አግኝቻለሁ። ከብዙ አመታት በኋላ…
Read 518 times
Published in
ጥበብ
በኪነት ፍልስፍና (art philosophy) ታሪክ ውስጥ፣ የኪነት ዋነኛ ተግባር አስተማስሎ (representation) እና እውነትን ክሱት ማድረግ ነው የሚል የቆየ ስምምነት አለ፡፡ ለአብነትም ፕሌቶ የኪነት ሚናን፤ “ዕውነታን በኪናዊ ስራዎች ውስጥ ማስተማሰልና ቀጥታ መቅዳት ነው” ሲል ይበይናል፡፡ ታዲያ ክሱት የሚደረገው ይህንን ዕውነት፣ ከያኒው…
Read 929 times
Published in
ጥበብ
“የአስር አለቃ ዉምፖቭ መስከረም ሶስት ቀን የመንደሩን የፖሊስ መኮንን፤ የደብሩን ክቡር አዛውንትና የሚሊሽያ አባሉን ተሳድበሀል፣ ባልተገባ ድርጊት አዋርደሃል፤ ይህን ለመፈጸምህም ስድስት ገበሬዎች መስክረውብሀል፡፡ የቀረበብህን ክስ ትቀበላለህ?”አስር አለቃ ዉምፖቭም ጨምዳዳ ፊቱን ይበልጥ ከስክሶ ምላሽ ለመስጠት ከመቀመጫው ተነሳና፤ በታፈነ ጎርናና ድምጽ መልስ…
Read 887 times
Published in
ጥበብ
ከጥቂት ቀናት በፊት አንድ አንጋፋ የፖስታ ቤት ባልደረባችን ሚስት አረፈችና ወደ ቀብር ቦታ አመራን፡፡ ግብአተ- መሬቱ እንደተጠናቀቀም በባህልና ወጋችን መሰረት፣ ሀዘንተኛው ጓደኛችንን ለማጽናናት ተሰባስበን ወደ ቤቱ አቀናን፡፡ቤቱ ደርሰን ጥቂት አረፍ እንዳልንም፣ ለእዝን የተዘጋጁ ቀይ ክሬም የፈሰሰባቸው ጣፋጭ ብስኩቶች ቀረቡልንና ለመቅመስ…
Read 941 times
Published in
ጥበብ
ሰሚት ኮንደሚኒየም ግቢ ከምትገኘዉ ፀጉር ቤት ደንበኛዬ ዘንድ ወረፋ እየጠበቅኩኝ ሳለሁ ነበር...ምሳ አብረን በልተን እቤት ጥዬው የወጣሁት ባሌ፣ ቱታውን ለባብሶ በዚያ ጠራራ ጸሃይ ፈጠን ፈጠን እያለ ረዥሙን የኮብል ስቶን መንገድ ተያይዞት ያየሁት... ወዴት እየሄደ ነው? በሰንበት...በዚህ ፀሃይ...ከፋርማሲ ዉጭ ወደየትም ሄዶ…
Read 1060 times
Published in
ጥበብ
“ነጋ ደሞ፤ ሥራ ልግባ” ግጥም ከጋሽ ማቲያስ ከተማ (ወለላዬ) “የእኔ ሽበት” የግጥም መድበል ውስጥ የተወሰደ ግጥም ነው። በጋሽ ጸጋዬ ገብረመድኅን “መሸ ደሞ፤ አምባ ልውጣ” ድምጸት የተጻፈ ይመስላል። ጋሽ ጸጋዬ ግጥሙን የጻፈው ነፍሱ የጥበብን ንግሥት ስትፈልግና ስታገኝ የሚሰማውን ዕርካታ ለመግለጽ መሆኑን…
Read 883 times
Published in
ጥበብ

