ጥበብ
“አማኑኤል!... አማኑኤል!” የውይይቷ ታክሲ በር ሲከፈት፤ አምስት ሰዎች ተገፈታትረው ገብተው ቦታ ያዙ፡፡ ከገቡ በኋላ ረዳቱን “የት ነው የሚሄደው?” ብለው ጠየቁት፡፡ ረዳቱ ግራ የተጋባ መሰለ፡፡ “የትም አይሄድ” ብሎ መለሰ፡፡ “ምን…ታክሲ መስሏችሁ ነው?” “እህሳ?” አሉት፡፡“አይደለም! ሻይ ቤት ነው… ምን ልታዘዝ?” አላቸው፡፡ እውነትም…
Read 118 times
Published in
ጥበብ
“ትንሽ፣ ትንሽ ማንበብ መዳን ነው” ይላሉ በአያሌው ከመጻሕፍት ጋር ተፋቅረው በቅጡ የዘለቁበት አንባቢያን። እነዚህ ድንቅ የመጻሕፍት አፍቃሪያን “ዓለማችን ድንቅ ድንቅ ደራሲያንን ፈጥራልናለች፤ እነሱም ከልብ ተጠበውልን ነበር። የሚያሳዝነው ሁሉንም ለማንበብ በቂ እድሜ የለንም” ሲሉ ይቆጫሉ። አንደመታደል ይህንን በመረዳት በዚህች አጭር እድሜ፣…
Read 160 times
Published in
ጥበብ
በሳይንስ ዘርፍ ስሙ ቀድሞ የሚነሳው፣ የተፈጥሮ ፈላስፋ(natural philosopher) የሚባለው አይዛክ ኒውተን ‘ድንግልናውን እንደያዘ በ84 ዓመቱ, ይቺን ዓለም ተሰናበተ፤ የሚለውን ታሪክ ባነበብኩ ጊዜ እጅግ አዘንኩ፡፡ ስሙን የሚያስጠራ ልጅ ባይኖረውም፣ ስሙን የሚያስጠሩ በርካታ ሳይንሳዊ ግኝቶችን ለዓለም ማበርከቱን በሰማሁ ጊዜ ግን ከኃዘኔ ፈጥኜ…
Read 166 times
Published in
ጥበብ
፨ በጠዋት ተነስቶ ፈረሴን ማብላትና ማጠጣት የዘወትር ሥራዬ ኾኗል። ለውድድሩ ብቁ እንድትኾን ከአባይ ወንዝ ማዶ ያለችዋ ሜዳ ላይ፤ ጸሃይ ከአናታችን ትይዩ እስክትኾን፣ ሳለማምዳት እውላለኹ። ማደሪያዋ አስገብቻት የምትበላውን እሰጣትና እረፍት እንድታደርግ እተዋታለኹ - ሊመሽ ሲል አኹንም ልምምድ።፨ ውድድሩ በጣም አጓጊ ነው።…
Read 139 times
Published in
ጥበብ
“አልበላሽምን ምን አመጣው..?”ይኸ “ ‘ምላሸ አንባቢ’ (Reflection?) ነው “ በማለት እንጀምራለን። ዘሪሁን አስፋው (ነፍስ ኄር) እንደ አንድ የስነ ጽሁፋዊ ሂስ ዓይነት ጠቅሶታል - ‘ምላሸ አንባቢ’ ን። ይህ ሂስ (Reflection) የአንባቢው የሃይማኖት፥ የንባብ ልምድ፥ የግል ዕይታ፥ ዕድሜ..ወዘተ ላይ ጥገኛ በመሆኑ እንደ…
Read 105 times
Published in
ጥበብ
“መጻሕፍት ሻጮች ህይወትን ይታደጋሉ” ጄምስ ፓተርሰን በዓለም ዝናው የናኘ እጅግ ታዋቂና ትጉህ አሜሪካዊ ደራሲ ነው። የ77 ዓመቱ ፓተርሰን እ.ኤ.አ ከ1976 ዓ.ም ጀምሮ 200 ገደማ ረዥም ልብ ወለዶችን ጽፎ ለህትመት ያበቃ ሲሆን፤ መፃህፍቱ በዓለም ዙሪያ ከ425 ሚሊዮን ቅጂዎች በላይ ተሸጠውለታል። 1…
Read 90 times
Published in
ጥበብ