ጥበብ

Rate this item
(0 votes)
ሕይወትን ለመለወጥ መጣር ብቻውን በቂ አይደለም፤ በትክክለኛው ዕውቀትና ጥበብ መመራትም ይጠይቃል። «ሕይወትና ስኬት» የቴሌግራም ቻናል በቢዝነስ፣ በፋይናንስ አያያዝ እና በግል ዕድገት ዙሪያ አዳዲስና ፍሬያማ ግንዛቤዎችን በማቅረብ ወደ ራዕይዎ የሚያደርጉትን ጉዞ ያፋጥነዋል። በዓለማችን ስኬታማ ሰዎች የተፈተነ ተሞክሮ እየታገዙ፣ የራስዎን የስኬት ታሪክ…
Rate this item
(0 votes)
ሕይወትን ለመለወጥ መጣር ብቻውን በቂ አይደለም፤ በትክክለኛው ዕውቀትና ጥበብ መመራትም ይጠይቃል። «ሕይወትና ስኬት» የቴሌግራም ቻናል በቢዝነስ፣ በፋይናንስ አያያዝ እና በግል ዕድገት ዙሪያ አዳዲስና ፍሬያማ ግንዛቤዎችን በማቅረብ ወደ ራዕይዎ የሚያደርጉትን ጉዞ ያፋጥነዋል። በዓለማችን ስኬታማ ሰዎች የተፈተነ ተሞክሮ እየታገዙ፣ የራስዎን የስኬት ታሪክ…
Rate this item
(2 votes)
ሼህ መሐመድ የምንጊዜም የኢትዮጵያ የቁርጥ ቀን ልጅ ናቸው! በኢትዮጵያ ታላላቆቹ ሀገራዊ ሥራዎችና የደግነት ምግባራት ውስጥ የእሳቸው ለጋስ እጅ ያላረፈበትን ነገር መጥቀስ ይከብዳል። ሲለግሱና ዕንባ ሲያብሱ፣ ቃል እስኪቸግራቸው ስለኢትዮጵያ የልባቸውን አውጥተው ሲናገሩ፣ ከአጠገባቸው ሆኜ የማድመጥን ብዙ ዕድል አግኝቻለሁ። ከብዙ አመታት በኋላ…
Rate this item
(6 votes)
በኪነት ፍልስፍና (art philosophy) ታሪክ ውስጥ፣ የኪነት ዋነኛ ተግባር አስተማስሎ (representation) እና እውነትን ክሱት ማድረግ ነው የሚል የቆየ ስምምነት አለ፡፡ ለአብነትም ፕሌቶ የኪነት ሚናን፤ “ዕውነታን በኪናዊ ስራዎች ውስጥ ማስተማሰልና ቀጥታ መቅዳት ነው” ሲል ይበይናል፡፡ ታዲያ ክሱት የሚደረገው ይህንን ዕውነት፣ ከያኒው…
Rate this item
(2 votes)
“የአስር አለቃ ዉምፖቭ መስከረም ሶስት ቀን የመንደሩን የፖሊስ መኮንን፤ የደብሩን ክቡር አዛውንትና የሚሊሽያ አባሉን ተሳድበሀል፣ ባልተገባ ድርጊት አዋርደሃል፤ ይህን ለመፈጸምህም ስድስት ገበሬዎች መስክረውብሀል፡፡ የቀረበብህን ክስ ትቀበላለህ?”አስር አለቃ ዉምፖቭም ጨምዳዳ ፊቱን ይበልጥ ከስክሶ ምላሽ ለመስጠት ከመቀመጫው ተነሳና፤ በታፈነ ጎርናና ድምጽ መልስ…
Rate this item
(3 votes)
 ከጥቂት ቀናት በፊት አንድ አንጋፋ የፖስታ ቤት ባልደረባችን ሚስት አረፈችና ወደ ቀብር ቦታ አመራን፡፡ ግብአተ- መሬቱ እንደተጠናቀቀም በባህልና ወጋችን መሰረት፣ ሀዘንተኛው ጓደኛችንን ለማጽናናት ተሰባስበን ወደ ቤቱ አቀናን፡፡ቤቱ ደርሰን ጥቂት አረፍ እንዳልንም፣ ለእዝን የተዘጋጁ ቀይ ክሬም የፈሰሰባቸው ጣፋጭ ብስኩቶች ቀረቡልንና ለመቅመስ…
Page 1 of 264