ጥበብ
--ዮናስ እንደሚነግረን፣ ሐበሻ በአፉ በታሪኩና አባቶቹ ባጎናፀፉት ነፃነቱ የሚኮራ መሆኑን የሚደሰኩር፤ በገሀድ ግን ኅሊናዉ በፈረንጅ ባሕል ቅኝ የተገዛ ሎሌ ነዉ፡፡ ሐበሻ ድህነቱን ከአድማስ ማዶ ተሰዶ ሊያራግፍ የሚመኝ፣ በአፉ አገሬን እወዳለሁ የሚል፣ በገሀድ ግን እትብቱ የተቀበረበትን አፈር ሽሽት የባሕር ሲሳይ መሆንን…
Read 86 times
Published in
ጥበብ
መስከንተሪያ፡-አጭር ልብ-ወለድ ከዕድሜው አንጻር አጭር፣ ከቃላት አጠቃቀሙ ረገድ ቁጥብ፣ በሕዋ ጊዜ ዑደት/space time continuum በኩል የተፋጠነ ነው፤ ከገጸ-ባሕሪይው ይልቅ ለክስተቶቹ/incidents ትኩረት ይሰጥና ሰፊ የፈጠራ ዕድልንና ምናባዊነትን ለደራሲው ያመቻቻል፤ ከዘውግ ይልቅ ገጸ-ሰብ ፈጥረው የመተረክ ምቾት እዚህ አጭር ልብወለድ ውስጥ መሆኑ ዕሙን…
Read 66 times
Published in
ጥበብ
ማንይንገረው ሸንቁጥሀብታሙ አለባቸው ቀደም ባሉ ጊዜያት አውሮራ፣ የሱፍ አበባ፣ የቄሳር እንባ፣ አንፋሮ፣ ህንፍሽፍሽ የተባሉ የአገራችን ታሪክና ፖለቲካ ላይ ያጠነጠኑ ልብ ወለድ መጻሕፍትን አበርክቶልናል፡፡ ከዚህ በተጓዳኝም “ታላቁ ተቃርኖ” በሚል ርዕስ አንድ ኢ-ልብወለዳዊ መጽሐፍ ለገበያ አቅርቧል፡፡ በዚህ ኢ-ልብወለዳዊ መጽሐፉ ውስጥ የሚከተሉት ሃሳቦች…
Read 294 times
Published in
ጥበብ
ጭጋግ መኃል ጅብ የሚያስከትል ቅርናት በትከሻዬ አዝዬ ደጇ ደረስኩ። በሯ ለቁመቴ ያንሰዋል። ዝቅ ብዬ በወይራ ጢስ የታነቀች ሾላካ ውስጥ አጨነቆርኩ። ጥለቱ የሚያበራ ሀጫ ቀሚስ የለበሰች እመቤት ወዲህ ወዲያ ስትል ዐይኔ ያዛት። የዜማ ወዳጄ ናት። “ቅኝት እወዳለሁ” ትለኛለች። “ከሁሉ ለአምባሰል ሟች…
Read 267 times
Published in
ጥበብ
‹‹ዋ!...አድዋ ሩቅዋ፤የዓለት ምሰሶ - ጥግዋ፤ሰማይ ጠቀስ፣ ጭጋግ ዳስዋ፤አድዋ…ባንቺ ህልውና፤በትዝታሽ ብጽዕና፤በመሥዋዕት ክንድሽ ዜና፤አበው ታደሙ እንደገና፤ዋ!....›› (‹‹አድዋ›› - የዓለም ሎሬት ጸጋዬ ገ/መድኅን።)መሪዎች በተለያዩ ጊዜያት አገር ሰጥተውናል፤ ድንበር ቆርሰውልናል፤ ለሕልውናችን ሲሉ ተዋድቀዋል፤ በሰላሙ ቀን አንኮላ፣ በጦርነቱ ቀን አጥንታቸውን ከስክሰው ዎረታ ውለዋል፤ አገር ማቅናታቸውን…
Read 291 times
Published in
ጥበብ
አንዳንድ ብርቅዬ ሁነቶች፣በየዐረፍተ ዘመን አንጓ የተደረደሩ፣ እንደየመልካቸው አድማሳት ተሻግረው፣ከነቃናቸው ዕድሜ ይቆጥራሉ፤እንደየቆሙበት ምሰሶና እንደረገጡት እውነት ጥንካሬና ልልነት ደግሞ ዘለቄታቸው ይወሰናል።ጠለቅ ብለን ስናየው፣ሀገር የታሪክ መሠረት፣ሰዎች ደግሞ የታሪክ ብዕር ናቸው። አንዳንዴ ላብ፣ሌላ ጊዜ ደግሞ ደም አጥቅሰው በዘመን ገጾች ላይ ይጽፋሉ። ሕይወትም በራሷ እንደ…
Read 219 times
Published in
ጥበብ