ጥበብ

Monday, 20 April 2015 15:37

የፀሐፍት ጥግ (ስለ ሞት)

Written by
Rate this item
(1 Vote)
ሞት ትልቁ የሰው ልጅ በረከት ሳይሆን አይቀርም፡፡ ሶቅራጠስሞት አንድ ራቅ ያለ የውሃ ዳርቻ ላይ ማረፍ ነው፡፡ ጆን ድራይድን (እንግሊዛዊ ገጣሚ)ሰው ሲሞት ከመፅሃፍ ውስጥ አንድ ምዕራፍ ተገንጥሎ አይደለም የሚወጣው፤ ወደተሻለ ቋንቋ ነው የሚተረጎመው፡፡ ጆን ዶኔ (እንግሊዛዊ ገጣሚ)ሞት ሁሌም ስጋን የሚከተል ጥላ…
Rate this item
(1 Vote)
አንዳንድ ነጥቦች ያለፈውን ጽሑፌን ያቆምኩት መጽሐፉ በንዑስ - ርዕሶች እንደተከፋፈለና ልዩ ልዩ ጭብጦችን ለማሳየት ጥሩ ዘዴ ነው ብዬ ነበር፡፡ ከዚያው ልቀጥል፡፡ ሃይለማርያም በእነዚህ ንዑስ - ርዕሶች በመከፋፈሉ ትኩረትን የሚይዙ የተለያዩ አጀንዳዎችን ለመዳሰስ አመችቶታል፡፡ እንደየጭብጣቸውና ፍሬ - ጉዳዮቹ ንጥር ነገሮችን ጨምቆ…
Rate this item
(2 votes)
በክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ ሳምንቱ ሰሙነ ሕማማት በሚል ሲጠራ የትላንትናው አርብ ደግሞ የጌታችንና የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ መከራው፣ ሕማሙና ስቅለቱ በፍቅርና በትሕትና የሚታሰብበትና በተለያዩ መንፈሳዊ ሥነ ሥርዓቶች የሚዘከርበት ታላቅ ዕለት ነው። በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሊቃውንቶች ዘንድ ‹‹ደረቅ ሐዲስን ተናጋሪ›› ተብሎ የሚጠራው…
Rate this item
(1 Vote)
እዚህ የማጫውታችሁ ታሪክ ነው፡፡ አይሁዶች የህዋ፤ ግሪኮች ኢየሱስ የሚሉት መሲህ ዋና ሐዋርያ የነበረውን ቅዱስ ጳውሎስን ያከመ አንድ ሐኪም እና የወንድሙ ልጅ የሆነ አንድ የመቶ አለቃ የተለዋወጡትን ደብዳቤ ላስነብባችሁ ነው፡፡ ሆኖም ነገሩን ከታሪክ አንፃር ለማየት እንዲመች ትንሽ ዐውድ መስጠት ተገቢ መስሎ…
Rate this item
(7 votes)
ከዛሬ አምስት ዓመታት አስቀድሞ … … ስብሐት ገብረእግዚአብሔር በተለመደ ስልቱ፤ ሹራቡን ጭንቅላቱ ላይ ጣል አድርጎ፣ አፍላዋን ፀሐይ እየተከላከለ፤ ምናልባትም ፌስታሉን ይዞ ሲጓዝ… “ከፊቴ አንድ በእድሜ ከእኔ እኩል የሚገመቱ ሰውዬ ቆመው አገኘሁ” ይላል ማስታወሻው ላይ፡፡እጅ ተነሳሱ፣ ተጨባበጡ፡፡ እና … “እኔ እንኳ…
Tuesday, 14 April 2015 08:45

የፍቅር ጥግ

Written by
Rate this item
(2 votes)
ሰውን ማፍቀር የእግዚአብሔርን ፊት ማየት ነው፡፡ (Les Miserables)ራሴን በወደድኩበት መንገድ ሌላን ሰው ወድጄ አላውቅም፡፡ ማ ዌስትፍቅር፤ ሁለት ልቦችን የሚያገናኝ ድልድይ ነው፡፡ምንጩ ያልታወቀ ፍቅረኛሞች እርስ በርስ የማይሰለቻቹት ሁሌም ስለራሳቸው ስለሚያወሩ ነው፡፡ ፍራንሶይስ ሌላ ሮቼፎካልድ ፍቅር ምን ይመስላል? ሌሎችን የሚረዳበት እጅ አለው፡፡…