ጥበብ
(ክፍል አንድ)ቀደም ሲል.. ገጣሚ አንተነህ አክሊሉን በሥራዎቹ አውቀዋለሁ፡፡ ቢያንስ ለአስር አመታት ያህል በተለያዩ ጋዜጣና መጽሄቶች ላይ ልዩ ልዩ ይዘት ያላቸው ጥበብ-ነክ ጽሁፎችን፣ ግጥሞችን፣ ሂሳዊ ትንታኔዎችን ሲያቀርብ ተከታትዬ አንብቤለታለሁ፡፡ ነባሮቹን አቆይተን ከቅርቡ ብናነሳ እንኳን አንድ ወቅት ላይ ብቅ ብላ ከህትመት የተሰወረችው…
Read 4367 times
Published in
ጥበብ
ደራሲ፡- እስከዳር ግርማይ (የ‹‹ሰውነቷ›› ፊልም ደራሲ ተዋናዪትና ፕሮዱዩሰር እንዲሁም የ‹‹ጥቁር እንግዳ›› ፊልም ፕሮዱዩሰርና ተዋናዪት)ሒሳዊ ዳሰሳ፡- ዮናስ ታምሩ ገብሬ ንቁ፣……ብቁ፤ቁጡ፣…...ቅንጡ፤ጥንቁቅ፣……ምጡቅ፤ድንብልቅ፣……ፍልቅልቅ፤ (ለእስከዳር ግርማይ)መነሻ፡-ሪዛሙ ደራሲ በርናንድ ሾው ‹‹Major Barbara›› በሚል ድርሰቱ አንዲት ልባም ሴት አስተዋውቆናል። በበኩሌ የበዓሉ ግርማ ሴቶችም ለእኔ ጎምቱ ናቸው፤ እነ…
Read 1389 times
Published in
ጥበብ
ይሄ በስጋ ሳይሆን በነፍስ ስለተሰቀለች፣ በደስታ ሳይሆን በመከራ ስለተፈተነች፣ በሳቅ ሳይሆን በእንባ ስለታጠበች እንስት ነው። ፉካውን ከፍታ አመታትን አንድ ሰው ስላማተረች፣ በሯን ከፍታ “ይመጣል” ን ለአመታት ስለወጠነች ... ፍቅሯን ዓለም ላይ ዘርታ አመድ ስለአፈሰች... ስለዚያች እኔ ... ስለዚያች የፅልመት ገላ…
Read 1058 times
Published in
ጥበብ
የልቦለድ ድርሰት በነጠላም ሆነ በጥንድ እንዲሁም በጋራ ሊሰራ እንደ መቻሉ ፤ ከሁለት በላይ በሆኑ ሰዎች ህብረትና የጋራ ብዕርም ሊጻፍ የማይችልበት ምንም ምክንያት የለውም። ለምሳሌ ታሪክ እንደሚጠቁመው…በ1930 ላይ በ13 ሰዎች የተፃፈው አንድ ወጥ ልቦለድ መጽሐፍ “ዘ ፍሎቲንግ አድሚራል” የሚል ርዕስ ያለው…
Read 1082 times
Published in
ጥበብ
በትረ-ሕይወቱ ጫት ነው ይሉታል_አደምን። በምድረ በዳም ብሆን፤ዳገት ቁልቁለቱም ቢያዝለኝ አልረሳሽም ብሎ ይምል ይገዛታል _ለጫት። “ብረሳሽ ቀኜ ትርሳኝ” የምትለዋ ጥቅስ ከቤተ-እምነት ሸሽታ ከአደም ጉያ ሥር ከትማለች። አንተነትህን ድርጊትህ ሊገልጸው ለምን ትምል ትገዘታለህ? ላሉት ሁሉ ...ራሴ ዋሽቶኝ ያውቃል አላምነውም ይላቸዋል። እግሩን አጠላልፎ…
Read 1221 times
Published in
ጥበብ
“--በትረካው ግን አይደለም ከቀደሙት ዘመነኞቹንም ያስከነዳል፡፡ እሱ የሚወዳደረው ገና ከሚመጡት ደራሲያን ጋር ነው፡፡ ለዚህ ይመስለኛል አንዳንዴ ስለ አሌክስ አብርሃም ሳስብ ከቀደሙትና ከሚመጡት ተዳቅሎ የተሰራ የሚመስለኝ፡፡” መስከንተሪያአንዳንድ ደራሲ አለ፤ የሚፅፈው ጉዳይ ውስጡ ተከማችቶ ሳለ ብእር ሲያነሳ እሺ የማይለው፡፡ የግዱን የፃፈውም በተወሰኑ…
Read 1109 times
Published in
ጥበብ