ጥበብ
ብዙዎቹ መከፋቶችና መጥፎ ስሜቶች የሚመነጩት ከፉክክር ወይም ራስን ከሌሎች ጋር በማነፃፀር ነው፡፡ ሌሎች ከኛ የተሻለ ሥራ ሰርተው ስናይ ስለራሳችን መጥፎ ስሜት ይሰማናል፡፡ ትኩረታችንን ድክመቶቻችን ላይ ባደረግን ቁጥር ስለራሳችን ፈፅሞ ጥሩ ስሜት ሊሰማን አይችልም፡፡ ሌሎች ከኛ የበለጠ መልከመልካምና ቆንጆዎች በመሆናቸው ብቻ…
Read 4833 times
Published in
ጥበብ
Saturday, 09 February 2013 12:12
“የ20ኛው ክፍለ ዘመን ኢትዮጵያ አንደኛ መጽሐፍ” - ታሪክ ነው ተረት?
Written by ኦርዮን ወልደዳዊት
“የዚህ መጽሐፍ ዓላማ የኢትዮጵያ አዲሱ ትውልድ ማንነቱን በቅድሚያ እንዲያውቅ ለማድረግ የተዘጋጀ ነው፡፡ የራሱን ታሪክ በቅድሚያ ባለማወቁ ለጥራዝ ነጠቆች መሣሪያነት እንደዋለ አይተናል” ይላል - የመጽሐፉ መግቢያ የመጀመሪያ አንቀጽ፡፡ መጽሐፉ ከታሪክ ዘገባ ሊፈረጅ ይችላል፡፡ ሆኖም አንድ የታሪክ ጸሐፊ ከምንም አይነት የሃሳብ መዋለል…
Read 4303 times
Published in
ጥበብ
Saturday, 26 January 2013 17:14
ጎንደርን ጉብኝት - በበዓለ ጥምቀት ለታሪካዊ ቅርሶች ተገቢው ትኩረት አልተሰጠም
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekle@gmail.com)
“ቱሪዝም በኢትዮጵያ” በተሰኘ በጥናት የተደገፈ መጽሐፋቸው ጌታቸው ደስታ የጥምቀት እንዲሁም የቃና ዘገሊላ ሚካኤል ክብረ በዓላትን አስመልክተው “በጐንደር በተለይ አፄ ፋሲለደስ መታጠቢያ ተገኝቶ የጥምቀት በዓልን ማክበር እጅግ በጣም ጐብኚዎችን የሚያስደምም ትርዒት ነው” ብለዋል፡፡ የኢትዮጵያ በዓለ ጥምቀት መዲና የሆነችው ጐንደር፣ ሰው ሰራሽና…
Read 4509 times
Published in
ጥበብ
Saturday, 26 January 2013 14:50
ሳንሱር ያሰቃየው ሎሬት ፀጋዬ ገብረመድህን
Written by ባየህ ኃይሉ ተሠማ bayehailu@gmail.com
“ባህል ህይወት ነው፤ ሳንሱር ግን ማጭድ ነው” በኢትዮጵያ የዘመናዊ ቴአትር ታሪክ ውስጥ በመድረክ የቀረበ ቀዳሚ ተውኔት ሆኖ የሚቆጠረው፤ ፊታውራሪ ተክለሐዋርያት ተክለ ማርያም የደረሱት “የአውሬዎች ተረት (ፋቡላ)” ነው፡፡ ይህ በግጥም የተዘጋጀ ድርሰት በ1903 ዓ.ም ተጽፎ ለልጅ እያሱ የተበረከተ ሲሆን፤ በቴአትር መልክ…
Read 5020 times
Published in
ጥበብ
ሰለሃገራችን ግጥም ስናነሳ ታገል ሰይፉ ፈጽሞ የማይረሳ ተዋናይ ነው፡፡እንደ ታገል በአስራስድስት አመቱ ብዕር ጨብጦ ግጥም የጻፈና በዚያ እድሜው ሰዎችን ያስደመመ ሌላ ማንም ታዳጊ አልነበረም፡፡ በተለይ “ፍቅር” በሚል ርዕስ የጻፈው መጽሃፉ፣ በዚያ እድሜ እንደዚያ ይታሰባል ለማለት የሚቸግር ነበር፡፡ ከዚያም በኋላ “ቀፎውን…
Read 10593 times
Published in
ጥበብ
Saturday, 19 January 2013 15:02
ኮሎኔል መንግሥቱ ኃይለማርያምን ያስቀየመው ኩባዊ ደራሲ
Written by ባየህ ኃይሉ ተሠማ bayehailu@gmail.com
የኩባ ፕሬዚዳንት የነበሩት ፊደል ካስትሮ ሩዝ፣ ከኢትዮጵያ ጋር በነበራቸው አፍላ የወዳጅነት ጊዜ፣ “የኢትዮጵያ አብዮት እውነተኛ አብዮት ነው፤ መሪውም ትክክለኛ አብዮተኛ ነው” ብለው ማለታቸው በደርጉ ዘመን ተደጋግሞ ይጠቀስላቸው ነበር፡፡ ካስትሮ በተጨማሪም የኢትዮጵያ አብዮት በባህሪው ከፈረንሳይና ከቦልሼቪክ አብዮት የተቀየጠ ነው ሲሉም የአድናቆት…
Read 8254 times
Published in
ጥበብ