ባህል
Thursday, 14 May 2026 08:06
የCNN ዘገባ - "የኢትዮጵያን መንገዶች የሚያጸዱት አጥንት ሰባሪዎቹ ጅቦች"
Written by Administrator
በታሪካዊቷ የሐረር ከተማ በየምሽቱ አባስ ዩሱፍ ጅቦችን በስማቸው እየጠራ (እንደ ካማሪያ፣ ቻልቱ እና ጃርጃራ) ስጋ ያበላቸዋል። ለዘመናት የቆየው ይህ የ"ጅብ መጋቢነት" ባህል፣ በዓለም ዙሪያ እንደ አስፈሪ አውሬ የሚታዩትን ጅቦች በሐረር ውስጥ እንደ ሰላማዊ እንግዶች እንዲታዩ አድርጓቸዋል። አባስ ከጥንታዊው የግንብ በር…
Read 759 times
Published in
ባህል
“እኩል ምላሽ አትስጪኝ/ጠኝ! ፣ ታደገልኝ! ፣ አሁንማ ተደረሰ! ኡፍ….ኡፍ.. “ የሚለው ታዳጊ ልጆች ያላቸው ወላጆች፣ ከልጆቻቸው ጋር ያለውን አለመግባባት ከሚገልጹበት ንግግር መካከል ይገኝበታል፡፡ እድገትን መገንዘብታዳጊዎችን የምናይበት አመለካከት (Attitude) ከእነርሱ ጋር ያለንን ግንኙነት ይወስናል፡፡ እድገታቸውን መገንዘብ ያስፈልጋል፡፡ የልጆች አእምሮ እንደ ደህንነት…
Read 3387 times
Published in
ባህል
• ኮንሶዎች በኮሪደር ልማቱ አሻራቸውን እያስቀመጡ ነውየተፈጥሮ ሃብት ልማትን ለመጠበቅ ፈታኝ የሆነውን መልከዓ ምድር በእርከን ስራ ለእርሻ ያዋሉትና ተፈጥሮን ተንከባክበው በትውልድ ቅብብሎሽ ያቆዩት የድንቅ ባህል ባለፀጋዎች ናቸው፤ የኮንሶ ማህበረሰቦች፡፡ ህይወታቸው በእጅጉ ከተፈጥሮ ጋር የተቆራኘው የኮንሶ ማህበረሰቦች፤ ተፈጥሮን በመጠበቅና በመንከባከብ ይታወቃሉ፡፡…
Read 3123 times
Published in
ባህል
“ደንቡን መተላለፍ ከ2ሺ ብር እስከ አንድ ሚሊዮን ብር ያስቀጣል!” አዲስ አበባ ለመመስረቷ ምክንያት ከሆኗት ወሳኝ ምክንያቶች መካከል ማራኪና ተስማሚ ውበቷ እንዲሁም የተፈጥሮ ሃብቷ ይጠቀሳሉ፡፡ ከእነዚህ የተፈጥሮ ጸጋዎች መካከል ደግሞ ዓመቱን ሙሉ ይፈሱ የነበሩ ንጹህ ወንዞቿ ይገኙበታል፡፡ በጊዜ ሂደት ከህዝብ ቁጥር…
Read 3249 times
Published in
ባህል
“ጥራቱ የወረደ ምርት ወደ ገበያ እንዲገባ በጭራሽ አንፈቅድም” በመዲናችን አዲስ አበባ ህገ-ወጥነትን በዘላቂነት ለመቆጣጠር ስለተቋቋመው የገበያ ማረጋጋትና ህገ ወጥ ንግድ ቁጥጥር ግብረ-ሃይል የከተማዋ ምክትል ከንቲባ እና የአዲስ አበባ ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ጃንጥራር አባይ ሲያስረዱ፤ ግብረ ሀይሉ ሰፋ ያሉ…
Read 3263 times
Published in
ባህል
በአገራችን አዲስ አበባ የተገነባው ዓለም አቀፍ ኤግዚቢሽን እና የኮንቬንሽን ማዕከል ከቱሪዝም ገቢ በተጨማሪም፣ የኤግዚቢሽንና የጉባኤ ማዕከል በርካታ ጥቅሞችን ያበረክታል። በዙሪያው የቢዝነስና የስራ ዕድሎችን የሚያስፋፋ፣ የእድገትና የብልጽግና ግንኙነቶችን የሚፈጥር የኢኮኖሚ መነሃሪያ (Hub) በመሆን ያገለግላል። ባሕላዊ፣ ጥበባዊና ማኅበራዊ ፋይዳዎችን የሚያበራክትም ነው -…
Read 3458 times
Published in
ባህል

