ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ! ይኸው እንግዲህ ኑሮም ግራ እንዳገባን፣ ‘ቦተሊካውም’ ግራ እንዳጋባን፣ የሰዉ ባህሪይ ግራ እንዳጋባን፣ የፖለቲካ ስብስቦች እውነተኛ ዓላማና ግብ ግራ እንዳጋባን፣ በሀገራችን ዙሪያ እየተካሄዱ ያሉ መሰባሰብ የሚመሳስሉ ነገሮች ግራ እንዳጋቡን፣ የ‘ፈረንጆች’ ነገር ግራ እንዳጋባን ...የ2013 ግማሿን ላፍ አደረግናት፡፡ ምስኪን ሀበሻ፡—…
Read 61 times
Published in
ባህል
"ስሙኝማ...ጨዋታን ጨዋታ ያነሳው የለ... ለዚህ ‘መካከለኛ ገቢ’ ለሚባለው ነገር ተራ ይዘን አልነበረም እንዴ! (ወይስ የያዝን መስሎን ነው!) አሀ...ልከ ነዋ...እንደውም ብዙ ነገሮች ላይ “ሀገሪቱ መካከለኛ ገቢ ስትደርስ ይሳካል...” ምናምን የሚባል ነገር ተለምዶ ነበር፡፡ ግን አሁን መካከለኛ ገቢ፣ ‘መካከለኛ ህልም፣” ነገር ሆነች…
Read 319 times
Published in
ባህል
"-ማን ያልጠመደን አለ፡፡ አሁንማ ለይቶላቸው ግንባር ገጥመው ይኸው ጋዜጣ አይቀራቸው፣ ቴሌቪዥን አይቀራቸው፣ ማህበራዊ ሚዲያዎች አይቀሯቸው…. አንድዬ በቀላሉ ከጥይት ያልተናነሰ ዘመቻ እያካሄዱብን ነው፡፡--" እንዴት ሰነበታችሁሳ!ምስኪን ሀበሻ፡— አንድዬ፣ እኔ ነኝ፡፡አንድዬ፡— አሁን፣ አሁንማ ምንም እኮ መናገር አያስፈልግህም፡፡ ገና በኮቴህ አንተ መሆንህን አውቅሀለሁ፡፡ ለምን…
Read 331 times
Published in
ባህል
“እንዴት ሰነበታችሁሳ!”“ምን ልታዘዝ?” “ሦስት ክትፎ ታመጭልናለሽ?”“ኖርማል ነው ስፔሻል?”እናላችሁ... ‘ኖርማል’ ሚጢጢ ሆና በሦስት አራት ጉርሻ ሙልጭ የምትል፣ ‘ስፔሻል’ በዛ ብላና በጎመናጎመን በመጠኑ ታጅባ ትመጣለች፡፡ (ሥጋው ከኖርማሉ ከተለየ ከብት ለመምጣቱ ‘መረጃ’ የለኝም። ቂ...ቂ...ቂ...) ስሙኝማ... የክትፎ ቤቶች ነገር እንዴት ነው፡፡ አይ ማርኬትየው ‘ሞቅ’…
Read 529 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ! ሚስተር ሥራ ውሎ ደክሞት ቤት ይገባል፡፡ ባይደክመውም “ደክሞኛል፣” ስላለ በቃ ደክሞታል አንበል፡፡ (የምር እኮ...ሥራ ውለን፣ ወይም መሥሪያ ቤት ውለን ቤታችን ስንገባ “ሥራ አድክሞኝ ነው የዋልኩት፣” የምንል ሰዎች ሁሉ በእውነት ያደከመን ሥራው ከሆነ፣ ይህች ሀገር እስካሁን የት በደረሰች ነበር፡፡)…
Read 550 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ...‘የእሱና የእሷ’ ነገር ከትላንት እስከ ዛሬ እንዴት አሪፍ ‘ጎን ዊዝ ዘ ዊንድ’ ምናምን አይነት ነገር ይወጣው መሰላችሁ! ያኔ...መጀመሪያ ምን አለ መሰላችሁ... ‘እሺ’ ማሰኘት፡፡ እንደ ዛሬው ‘የፋስት ፉድ’ ሽያጭ ስትራቴጂ ወደ ‘ፋስት ፍቅር’ የሚባል ‘ሾርትከት’ ነገር አልነበረም፡፡ ሁሏም ነገር የምትገኘው…
Read 727 times
Published in
ባህል