ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!እንኳን ለብርሀነ ትንሳኤው አደረሳችሁማ!ዋዜማ ነው፡፡ ዛሬ ምሽት ከተማዋ ያው እንደለመደባት፣ (ምናልባትም አዳዲስ ልምዶችን ጨምራ!) በ‘አውራ ጣቷ’ የምትቆምበት ነው፡፡ ነገና ከነገ ወዲያ የሌሉ ይመስል፣ ሲነጋ የዓለም ፍጻሜ ይመስል… ይጠጣል፣ ይበላልም፡፡ ከመስከረም ጀምሮ.. አለ አይደል… “በቀን ሦስቴ መመገብ እንደናፈቀኝ ነገር…” ስንል…
Read 2983 times
Published in
ባህል
“--የሰለጠኑ የሚባሉት በጣም እርቀውን የሄዱት አንድም በዚህ ነው፡፡ ግለሰብም ሆነ ተቋም ላይ እንደፈለጉ መዛት አይችሉም፡፡ ተጠያቂነት ይኖራላ! እኛ ዘንድ ነው እንጂ ለምንም ነገር ተጠያቂነት የሌለበት ዘመን ላይ የተደረሰ የሚመስለው! ያውም በየጓዳውና በየጎድጓዳው ሳይሆን በአደባባይ፣ ሲብስም በመገናኛ ብዙኃን!--” እንዴት ሰነበታችሁሳ!እንዴት ያለው…
Read 3448 times
Published in
ባህል
--”አይ ፖለቲካ! እንደው እኮ አፋችሁን ሞልታችሁ እንዲህ ስትናገሩ ግርም ይለኛል፡፡ ስለ የትኛው ፖለቲካ ነው የምታወራው! ንገረኛ… እዚህ ሀገር ፖለቲካ የሚባል ነገር አለ እንዴ! ፖለቲካ ፓርቲ ነን የሚሉ ጉዶች በየቀበሌው ስለተፈለፈሉ፣ ፖለቲካ አለ ማለት ነው እንዴ!---” እንዴት ሰነበታችሁሳ!እኔ የምለው… ነገርዬው ሁሉ…
Read 3023 times
Published in
ባህል
"ስሙኝማ…‘የታሪክ ሊቅነት’ ‘የፖለቲካና የኢኮኖሚ ተንታኝነት’ ምናምን የመሳሰሉ ኒሻኖች እኮ ሁላችንም በዜግነታችን የተሰጠን መብት ነገር ሆኗል፡፡ የምር ግን… አንዳንዴ በምንሰማቸው በምናነባቸው ‘የታዋቂ ሰዎች’ አስተያየቶች መገረም ብቻ ሳይሆን… እየተሳቀቅን ነው፡፡ ወጣቶቻችን “ኸረ ሼም ይያዝህ” የሚሉት እኮ የእውነት ግራ ቢገባቸው ነው፡፡--"እንዴት ሰነበታችሁሳ!ከድሮ የሀይ…
Read 3366 times
Published in
ባህል
“--ሚዲያው ባለፉት ወራት ለያዥ፣ ለገናዥ በሚያስቸግር ሁኔታ የድፍረትን ‘በርሊን ዎል’ ሰብሮ የወጣ ቢመስልም…አለ አ ይደል…ውስጡ ‘ ፍርሀት’ የፈጠረው ድ ፍረት ያለ ነ ው የ ሚመስለው፡፡--” እንዴት ሰነበታችሁሳ!እናማ “እዚህ አካባቢ መጸዳዳት ክልክል ነው፣” አይነት ‘የጨዋ ደንብ’… ማስጠንቀቂያዎች አሉ፡፡እኔ የምለው…ከዚህ በፊት ያወራናት…
Read 2832 times
Published in
ባህል
“የዓለም ፖለቲካ ማለት የተረበሸ ቤተሰብ ማለት ነው” እንዴት ሰነበታችሁሳ!ዛሬ ቴሌቪዥን ላይ መቅረቤ ነው፡፡ አሀ...አገር ሁሉ ሱፍና ከረባቱን ግጥም እያደረገ “እዚሀ ነኝ፣” ሲል እኛ ምን ቤት ነን!ጠያቂ፡— ተመልካቾቻችን የዛሬው እንግዳችን ለረጅም ጊዜ በኢትዮጵያ ጉዳይ ብዙ ሥራ የሠሩ ናቸው፡፡ (ቆይ…ቆየኝማ ወንድም ጋሼ…‘ብዙ…
Read 3027 times
Published in
ባህል