ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ቡና ይዛችሁ ተቀምጣችኋል፡፡ የሆነ የምታውቁት ወይም ራሱን “ጓደኛው ነኝ፣” ብሎ የሚያስብ ሰው አጠገባችሁ መጥቶ ይቀመጣል፡፡ አቀማመጡ እኮ ሰልክ ደውላችሁ “አንተ ሰውዬ፣ እየጠበኩህ አይደል እንዴ!” ብላችሁ የተቆጣችሁት ነው የሚመስለው። “ስማ፣ በጣም ነው እኮ የጠፋኸው…” ምናምን አይነት ነገር ይላል፡፡ (ከሁለት ቀን…
Read 2470 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ ‘የምናምን ዓመት፣’ ‘የምናምን ዓመት’ የሚባል ነገር አለ አይደል… ዘንድሮ ለእኛ ደግሞ ‘የቃለ መጠይቅ ዓመት’ ሳይሆን አይቀርም፡፡ ልጄ… ዘንድሮ እንደ ምንም ብሎ በሆነ ቲቪ ጣቢያ ቃለ መጠይቅ ካልተደረጉ ‘ይህ እድል’ ሊያመልጥ ይችላላ! (አንዳንዶቹን ስናይ በጋዜጠኞቹ ተፈልገው፣ ተጠይቀው ስቱዲዮ የገቡ…
Read 10287 times
Published in
ባህል
“--ግለሰቦች እስከ ጥግ እንዋሻለን፣ ባለስልጣናት እንክት አድርገው ይዋሻሉ፣ ባለሀብቶች ለነገ ሳያስተርፉ ጥግ ድረስ ይዋሻሉ፣ ተቋማት የመዝገብ ቁጥር በተሰጠው መልኩ ይዋሻሉ… በኃይማኖት ስም የሚመጡትም ዲያብሎስን በቅናት በሚያንጨረጭር መልኩ በጥቅስ አሳምረው ይዋሻሉ፡፡--” እንዴት ሰነበታችሁሳ!ሁለት ሰዎች በየአገሮቻቸው ስላሉ ትያትር ቤቶች ግዙፍነት ጉራ እየተነዛዙ…
Read 8235 times
Published in
ባህል
“ልብህ ቢያቆም ልብ ሊቀየርልህ ይችል ይሆናል፤ ማሰብ ስታቆም ግን ሞተሃል” አንድ ምሽት አንድ ጐረምሳ ዳቦ ሰርቆ ሲሮጥ ባለቤቶቹ ተከታትለው ያዙት፡፡ ክፉኛ እየደበደቡ ንጉሡ ችሎት አቀረቡት፡፡…“ለምን ሰረቅህ?” ዝም፡፡“የታለ ዳቦው?” “ውጦታል” አሉ ሰዎቹ፡፡ “ሌላ ዳቦ አምጡና እንዴት እንደዋጠው ያሳየን” አለ ንጉሡ፡፡ …ዳቦውን…
Read 3978 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ! አንድ ወዳጃችን፤ በኑሮ መሰላል ላይ የተሰቀለ ጓደኛውን ከረጅም ጊዜ በኋላ መንገድ ላይ ያገኘዋል፡፡ ወዳጃችን ሆዬ፤ አይደለም በመሰላል ሊወጣ፣ መሰላሉ አጠገብ ገና አልደረሰም፡፡ እና ጓደኝው… “ከስንት ጊዜ በኋላ ተገናኝተንማ ምሳ ሳንበላ አንለያይም፣” ብሎ ሸላይ ሬስቱራንት ይዞት ይገባል፡፡ ይሄ ሰዋችን…
Read 7171 times
Published in
ባህል
“መንግስትነት ንግስና አይደለም” በጥንት ዘመን ነው፡፡ ሰውየው ቀኑን የሚያሳልፈው መጽሐፍ ሲያነብና ሲደግም፣ ሲደጉሥ፣ ሲጠርዝና ሲፅፍ ነው፡፡ አስማተኛ፣ መጽሃፍ ገላጭ፣ ኮከብ ቆጣሪ፣ ጋኔል ጠሪ፣ ጠጠር ጣይ፣ ጠንቋይ፣ ደብተራ እያሉ ያወሩበታል፡፡ ነቃ ያሉት ደግሞ ‹ሊቅ› ይሉታል፡፡ የአገሪቱ የበላይ ቧለሟሎችና የእምነት አጋፋሪዎች ሰውየውን…
Read 9947 times
Published in
ባህል