ማራኪ አንቀፅ

Rate this item
(1 Vote)
አንድ ኤርትራዊ እዚያው ኤርትራ ቤተ መንግስት ስብሰባ ላይ አንድ ሐሳብ አመጣ፡፡ ይኼ የኤርትራ ሕዝብ ኢትዮጵያዊ ነኝ ይላል፡፡ ኢትዮጵያን ይወዳል፤ ሆኖም ኢትዮጵያን አያውቅም፡፡ እናም እስቲ ገበሬውንም፣ ሠራተኛውንም ተራ ተራ አስገብተን፣ ወደ መሃል ሀገር ወደ ደቡብም፣ ወደ ሰሜንም፣ ወደ ምዕራብም እየወሰዳችሁ፣ ኢትዮጵያ…
Saturday, 14 September 2024 20:00

ልቦለድ መሳዩ ድንገቴ

Written by
Rate this item
(0 votes)
ልቦለድ መሳዩ ድንገቴበ1972 አሥመራ ከተማ በቁም እስረኝነት ዘመኔ ካጋጠሙኝና ፈፅሞ ከማይረሱኝ ኹነቶች መካከል በአንዱ ቀን ያጋጠመኝን ላጫውታችሁ። ኒያላ ሆቴል አሥመራ ከሚገኙት ታላላቅ ሆቴሎች በቀዳሚነት የሚጠራ ትልቅ ሆቴል ነው። ያን ቀን እዚያ አካባቢ ለምን እንደሔድኩ ትዝ አይለኝም። ብቻ ከእሱ ፊት ለፊት…
Rate this item
(3 votes)
አልነጋም፤ ካሳንቺስ ሰውዬው መኖሪያ ቤት በር ላይ ደርሰናል።ደወልን፤ ስልክ አነሳ። አሁን ልቤ ዐረፈ። ብዙ ጊዜ መንገድ ስለመኼድ ስንመካከር ደስ ብሎት ይሰማል። ዐልፎ ዐልፎ ደግሞ ይሳተፋል። “እዚኽ ደርሰን እንዲኸ አድርገን” ዓይነት። ከዚያ ጠዋት እንቀጣጠራለን። በሰዓቱ ግን የእሱ ስልክ አይሰራም።ሻንጣውን አንጠልጥሏት ወጣ።መንገዳችንን…
Rate this item
(1 Vote)
 (ክፍል አንድ)( አየህ ከድርሰት አቅራቢዎች ወገን ብቻ ሳልሆን እኔም አንባቢ ነኝ - ድርሰት ሞልቷል ባይ ነኝ፡፡ በአማርኛ አያሌ ደራሲያን ይጽፋሉ እኮ፣ ብዙ አሉ…የስንቱን ስም ልጥቀስልህ፡፡ በተለይ ተጽፈውየተቀመጡና ያልታተሙ እጅግ ጥሩ-ጥሩ መጻሕፍት እንዳሉ አጋጥሞኛል፣ አውቃለሁም፡፡ ችግራችን የደራሲያን ሳይሆን በአንባቢያን በኩል ነው፡፡…
Sunday, 12 November 2023 20:11

ኢትዮጵያን ያመለጣት ዕድል!

Written by
Rate this item
(0 votes)
ኮሎኔል መንገሻ ወልደ ሚካኤል (8) ከአባቴ ጋር አንድ ኮርስ ሲሆኑ ያገኘኋቸውም አዲስ አበባ ነበር። አባቴ የልዩ ኃይሉ አዛዥ ሆኖ ድሬደዋ የሚሠራበት ወቅት እሳቸው እዚያው ከተማ የመድፈኛ ጦር የትምህርት መኮንን ሆነው ለአንድ ዓመት ቆይተዋል። በወቅቱም ከአባቴ ጋር ብዙ ተቀራርበው እንደነበር ቃለ-ምልልስ…
Rate this item
(2 votes)
ይህን ያውቁ ኖሯል.....? በአድዋ ተራራዎች ላይ የአንባገነኑ መሪ የቤኒቶ ሙሶሊኒ የፊት ቅርፅ ሐውልት ቆሞ እንደነበር......በ 2ተኛ የኢጣሊያን ወረራ ዘመን በአድዋ በሱሎዳ ተራራ ፊት ለፊት ላይ በፋሺስት ወታደሮች የተገነባው ይህ ሃውልት ቁመቱ 4.80 ሜትር ከፍታ የነበረው ሲሆን ፤ የጣሊያን ወታደሮች በወቅቱ…
Page 1 of 16