የግጥም ጥግ

Saturday, 17 December 2022 14:07

እንቅልፍ ነው እሚያስወስድህ

Written by
Rate this item
(9 votes)
“ዝም አልኳቸው ዝም ይበሉኝትቻቸዋለሁ ይተዉኝአልነካቸውም አይንኩኝ”ብለህ፤ተገልለህ ርቀህእውነት ይተዉኛል ብለህእንዴት ተስፋ ታደርጋለህ?!...ተስፋ አርገህስ ምን ልትሆን፤ወይስ ተስፋውምን ሊሆንህ?እንቅልፍ እንጂ እሚያስወስድህ፡፡“አልጠራቸውም አይጥሩኝአይንኩኝ ስሜን አያንሱኝ”ብለህ እንዴት ትመኛለህ፤እንደማይተዉህስታውቀውየተወጋ በቅቶት ቢተኛ፤ የወጋ መች እንቅልፍአለውየጅምሩን ካልጨረሰው?የተበደለ ቢችልምቢሸሽግም ቢደብቅምየበደለ ዝም አይልም፡፡እንዴት አስችሎት ዝም ይበል? ለፍልፎከማስለፍለፉአደል እንዴ የሱ ቤዛ፤…
Wednesday, 16 November 2022 10:23

የእሾክ ላይ ሶረኔ

Written by
Rate this item
(11 votes)
የእሾክ ላይ ሶረኔአንድ የአፈ ታሪክ ወፍአሳረኛ ፍጡርየእሾክ ላይ ሶረኔሽቅብ መጥቃ በራካጋም ዛፍ ጫፍ ሰፍራገላዋን በእሾኩጠቅጥቃ እያደማችሥቃይ ሲያጣድፋትግቢ ነብስውጪ ነብስየሞት ጣር ሲይዛትከጣሩ ማህፀን ከሰቆቃ ላንቃስልቱ የረቀቀ ድንቅ የተሰኘ ድምፅልዕለ ሙዚቃ…….የዘመነ-ብሉይ ከያኒ ያላየውየዘመነ- ሐዲሰ ጠቢብ ያልቀሰመውየተቃኘ ቃና፤በህይወቷ ዋዜማፈጥራ ታላቅ ዜማህላዌ ሙዚቃ ፤ወዲያው…
Saturday, 08 October 2022 09:48

ሙሾ አውራጅነት ቢቃጣኝ

Written by
Rate this item
(10 votes)
ሙሾ አውራጅነት ቢቃጣኝለማዲንጎ ላውርድ ብዬ፣ የገጣሚ ቃል ቢወጣኝእንዲህ ነበር የሚያሰኘኝ፡-ወይ ዋይ ዋዮ- ዋይዋይ ዋይ ዋዮ- ዋይእሱ ከመሬት፣ ድምፁ ከላይ!* * *እናንት ቀባሪዎች፣ ዝቅ አርጋችሁ ማሱአይበቃውምና፣ ለድምፁና ለሱ!* * *አይ ያቀንቃኝ ነገር፣አይ የቀን-ቃኝ ነገር፣ልቡ የሸፈተ፤ውርስ ስጠን ቢባል፣ ድምፁን ትቶ ሞተ!* *…
Saturday, 24 September 2022 21:01

የግጥም ጥግ

Written by
Rate this item
(3 votes)
በራ የመስቀል ደመራየአደይ ችቦ እየፋመ እየጋመኢዮሃ እያስገመገመ እየተመመየመስቀል ደመራበራ።በራ የአዲስ ዘመን ችቦበመስከረም ሰብል አብቦከዋክብቱን ፈነጠቀርችቱን አንጸባረቀተኳለ አዲስ ደመቀመስኩን በቀለም አዝርዕት፤ በጥበብ አጥለቀለቀሸለቆው ተንቆጠቆጠ፤ ተራራው አሸበረቀኢዮሃ ኢዮሃ አበባዬ፤ ምድር ህይወት አፈለቀነጋ የአዲስ ዘመን ችቦፈካ፣ ጸዴ አረብቦሌሊቱ እንደጎህ ቀደደ፣ ጨለማው እንደቀን ጠራእንደውቅኖስ…
Saturday, 20 August 2022 14:01

የማለዳ እንጉርጉሮ

Written by
Rate this item
(4 votes)
የማለዳ እንጉርጉሮአንዳንዴ ደግሞ ጎህ ቀዶ አብሮኝ ያደረው ደወል ፥ ከራስጌየ ተጠምዶ ከወፍ ቀድሞ ሲያመጣልኝ፥ ነግቶብሀል የሚል መርዶ ብትት ብየ ደንብሬ፥ ግማሽ ፊቴን፥ ትራሴ ውስጥ ቀብሬ “ እኮ ዛሬም እንደ ወትሮካውቶቢስ ወደ ቢሮ ከኬላ ወደ ኬላዛሬም በግንባሬ ወዝ ልበላ እሺ ከዚያስ…
Wednesday, 17 August 2022 20:18

ዝምታ

Written by
Rate this item
(8 votes)
ዝምታዝምታ´ኮ ዘላለም ነውግርማ ሞገሱም ልክ የለው።ጥልቀቱ የትየለሌ፣ ዱካውስ የት ተደርሶበትበወሸከሬ በሃሜት፣ በእብሪት ምላስስ ማን ልሶት…የሰው ከንቱነት መች ነክቶት።ዝምታማ ቅን ውበት ነውምነው ቢሉም፣አንድም፣ እውነት፣ የጸጥታ መደብር ናትአንድም እውነት ማለት የውበት ሰራ- አካላት ናት!ሁሉም አሉ ዝምታ ቤት።ዝምታ´ኮ ሰላምም ነው፤ ፍፁም የለሆሳስ ድባብእኛኑ…
Page 3 of 29