Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

የግጥም ጥግ

Rate this item
(24 votes)
ፍፁምነት ነበር ዋንኛ ምኞቱ የፈጠረው ቅኔ ይጋባል ለስንቱልክ እንደራሱ ኪስ፣ ልክ እንደመዳፉ የሰው ልጅ ማጥፋትን ያውቀዋል በቅጡ ሠራዊት፣ ክፍለ - ጦር እንደ ጉድ ይወዳል እሱ የሳቀ እንደሁ የፓርላማው ሰዎች በሳቅ ይመታሉ - ይንፈቀፈቃሉ!እሱ ካለቀሰ በየጐዳናው ላይ ትናንሽ ህፃናት እንደጉድ ያልቃሉ!ጃንዋሪ…
Saturday, 08 December 2012 13:33

የለውጥ ነገር

Written by
Rate this item
(4 votes)
ምኔን ነው ምትወጂው፣ ምንሺን ነው ‘ምወደውተብሎ ቢጠየቅ፤መጀመሪያም የለው፣ መደምደሚያም የለው!!ወፍራሙ እየከሳ፣ ስሱ እየገነነአዲስ ያልነው ሁሉ፣ አሮጌ እየሆነ፤አረጀ ያልነው ጉድ፣ እያደር ዘበነ!!ፈርዶብን!!23/2003(ለባለበት - ሃይ ትውልድ)
Saturday, 24 November 2012 13:14

የግጥም ጥግ

Written by
Rate this item
(6 votes)
መለየትብዙ ጊዜ አጠናሁ፤ብዙ ጊዜ ወደቅሁ፤ሌላ ብዙ ጊዜ፣ ሌላ ብዙ ጥናት፤ዛሬም ነገም እዛው ተመሳሳይ ስህተት፡፡ደግሞ ሌላ ጥናት በቃላት መራቀቅ፤እንደገና መውደቅ፤‘ሴት’ን እና ‘ሴክስ’ን ለይቶ አለማወቅ፡፡
Saturday, 17 November 2012 11:59

የግጥም ጥግ

Written by
Rate this item
(6 votes)
ተወኝ ላታስታምም አትመመኝ ላትወስደኝ አታንጠልጥለኝ ይቅር፣ አንጀቴን ቁረጠኝ ጋሽዬ፣ አልወድሽም በለኝ፡፡ እጅ እጅ አልበል አታባከነኝ ባክህ፣ ወንድ ነው ቆራጡ፣ እንትፍ - እርግፍ አርገህ ተወኝ፡፡ አየህ፣ እንዳንተ አባት አለኝ ሴት በወለድኩ ተዋረድኩሀ፣ ረከስኩ ቀለልኩ እሚለኝ፣ እኔም እንዳንተ እህት አለኝ ሥጋሽን ሳይሆን…
Saturday, 27 October 2012 10:56

የግጥም ጥግ

Written by
Rate this item
(8 votes)
ምሕዋረ - ሥልጣንአሳብ ምን ግድ አለው፤ ውስጥ ውስጡን ሳስበው ሳወጣው ሳወርደው እሰየው ተመስገን ሥልጣን ነፍስ አወቀበማስተዋል ሚዛን ደቀቀ ረቀቀ፣ጥንተ-ርስቱን አጥኖ በጊዜ ቁራስማሥልጣን ነገር ገባው ለቀቀ አዲስ ዜማ፡፡ይማረው! ያኑረው! ዲሞክራሲም ባተ“እቴ አገርሽ የት ነው?” በቃ ተከተተ!ኦርቢቱን አሹሮ ይዟል መወንጨፉንአቅጣጫውን ሊያስስ ምዕራቡን…
Page 30 of 30