የግጥም ጥግ

Saturday, 16 January 2021 12:08

የግጥም ጥግ

Written by
Rate this item
(13 votes)
ያንቺን ድምፅ ብቻ፣ ሲያቃጭል የኖረየቆለፍሺው ጆሮ፣ በምን ተሰበረ?ይኸው ብዙ ድምፆችከየትም እየመጡ፣ ይሰሙኝ ጀመረ።የዘጋሽው ልቤ!የቆለፍሽው ልቤ!የተሰባበረውእንዴት ሰው አማረው?። ። ።ልረሣሽ ነው መሠል፣ ወይ ደግሞልትመጪይሰማኝ ጀመረያውደኝ ጀመረይታየኝ ጀመረ፣ ሕይወት ካንቺ ውጪ።(በላይ በቀለ ወያ)__________________ የዕድሜ ልክ ደብዳቤይድረስ ለምወድሽ…ዓለም ያክል ሐሳብ የተሸከመ ሰው፣ዕረፍት አያገኝም…
Saturday, 02 January 2021 14:07

የግጥም ጥግ

Written by
Rate this item
(5 votes)
 ምፀትየዘንድሮው እግዜር የኦሪቱ አይደለም፣ጥፋት ስታጠፋ- ከገነት አውጥቶአያባርርህም፤የዘንድሮ እግዜር-ኃጢአንን ሲቆጣ፤ፓርላማ ይሰዳል-ህሊናውን ትቶ እጁንእንዲያወጣእየጠበኳት ነውእየጠበኳት ነው- በሰው ሁሉ መሃልእንደይረጋግጧት ብዬ- የኔን ውብሀመልማል፤እየጠበኳት ነው -እንዳትጠፋ ድንገትመና ሆና እንድትኖር-ሳለ እርጅና ሞት፤እየጠበኳት ነው - እንዳትጠፋ ጭራሽየኔን ገጸ ጸዳይ፤ የሕመሜን ፈዋሽእየጠበኳት ነው-ከሰው ከአራዊቱ፣እስከ ነፃነት ቀን- እስኪነጋ…
Tuesday, 08 December 2020 13:48

የግጥም ጥግ

Written by
Rate this item
(5 votes)
 ዘራፍ ቀርቶ ቀረርቶትዕግስት ተተክቶጡንቻን በእርጋታማስተዋል ሲረታለሚል አልሻገርየማይገባው ፍቅርእራሱን ሲቀብርእምዬን ለማላቅእርሱ የሚሳቀቅሕዝብን የሚያስቀድምስራው የሚያስደምምአላልፍ ያለው ያልፋልቋጠሮ ይፈታልምርጫም ይደረጋልያላመነው ያምናልየማታ የማታድንቅ ነሽ በፌሽታሆኖላት እፎይታይቀራል ስሞታ(ሰማንህ አየንህ)ፈጣሪን ስትጠራወጣ ከአንተ ጋራ(እንግዲህ)ማረንና ምራንከትከሻህ ወረድን
Friday, 23 October 2020 14:53

የግጥም ጥግ

Written by
Rate this item
(18 votes)
 አይተሻል አንዳንዴ የወደቀ ዛፍ ነው ምሳር የሚበዛውእቃ ብቻ አይደለም ገንዘብ የሚገዛውእንኳን እኔና አንቺከፍጡራን በላይ ልቆ የሚበልጠው፣40 በማይሞላ 30 ብር ነው አምላክየተሸጠው፡፡አይተሻል አንዳንዴሰይጣን ስላለ ነው እግዜር የሚነግሰው፣ህመም ሲጠፋ ነው መድሀኒትሚረክሰው፣ያው አምላኩ ብሎትየሙሴ በትር ነው ባህር የገመሰ፣በዳዊት ፊት አደል ጎልያድ ያነሰ፣ቢሆንም በ…
Rate this item
(4 votes)
 “እውነት” እና “ውሸት” ምንድን ናቸው?ከእውነት ጀርባ ውበትከውሸት ጀርባ ጉልበት ተማጥቆ እየታያቸው፣የውሸት ጉልበቷ ጥፋቷየእውነት ጉልበቷ ጽናቷ እንዲል ፈጣሪያቸው፣ ያ “ሰው” ከጀርባቸው…የኑሮ ፍሙን እየሞቀ፣ አመዱን ነፍቶባቸው፣እውነትም ይኸው ገረጣች፤ ውሸትም ወዟን ደፋችው፡፡…..ከ’ውነትና ከውሸት ጀርባ፣ኑሮን አዝለው ባንቀልባ፣ኑሮም ዙሩን ሲያከረው፣ ተያይዘው ከሚወድቁ!ውሸትም ሟሽሻ እንዳትቀር፣ ለአደባባይ…
Saturday, 10 October 2020 15:19

የግጥም ጥግ

Written by
Rate this item
(3 votes)
ታውቃለህ እያለች. . . ባሏን እንኳ ከእጇ ስትቀማት ከእቅፏአላማረረችህ ክፉ አልወጣት ከአፏየአርባ ቀን እድሏን ግንባሯን ተራግማብርድ ዘልቆት ቤቷን በተስፋ አገግማአያርማት ልበ ቢስመጽናናትህን ሰምታ መጽናናት መልሳየልቧን መብሰክሰክ ብቻዋን ታግሳማምለኳን አትተዉ ቂም አትይዝብህምስህን አታስቀር አታጓድልብህትለምንህ ነበርትማጸንህ ነበርነፍሱን ባርካት ስትልከእርግዝናዋ ጋር ወደ ደጅህ…
Page 7 of 29