የግጥም ጥግ
ያንቺን ድምፅ ብቻ፣ ሲያቃጭል የኖረየቆለፍሺው ጆሮ፣ በምን ተሰበረ?ይኸው ብዙ ድምፆችከየትም እየመጡ፣ ይሰሙኝ ጀመረ።የዘጋሽው ልቤ!የቆለፍሽው ልቤ!የተሰባበረውእንዴት ሰው አማረው?። ። ።ልረሣሽ ነው መሠል፣ ወይ ደግሞልትመጪይሰማኝ ጀመረያውደኝ ጀመረይታየኝ ጀመረ፣ ሕይወት ካንቺ ውጪ።(በላይ በቀለ ወያ)__________________ የዕድሜ ልክ ደብዳቤይድረስ ለምወድሽ…ዓለም ያክል ሐሳብ የተሸከመ ሰው፣ዕረፍት አያገኝም…
Read 2934 times
Published in
የግጥም ጥግ
ምፀትየዘንድሮው እግዜር የኦሪቱ አይደለም፣ጥፋት ስታጠፋ- ከገነት አውጥቶአያባርርህም፤የዘንድሮ እግዜር-ኃጢአንን ሲቆጣ፤ፓርላማ ይሰዳል-ህሊናውን ትቶ እጁንእንዲያወጣእየጠበኳት ነውእየጠበኳት ነው- በሰው ሁሉ መሃልእንደይረጋግጧት ብዬ- የኔን ውብሀመልማል፤እየጠበኳት ነው -እንዳትጠፋ ድንገትመና ሆና እንድትኖር-ሳለ እርጅና ሞት፤እየጠበኳት ነው - እንዳትጠፋ ጭራሽየኔን ገጸ ጸዳይ፤ የሕመሜን ፈዋሽእየጠበኳት ነው-ከሰው ከአራዊቱ፣እስከ ነፃነት ቀን- እስኪነጋ…
Read 2814 times
Published in
የግጥም ጥግ
ዘራፍ ቀርቶ ቀረርቶትዕግስት ተተክቶጡንቻን በእርጋታማስተዋል ሲረታለሚል አልሻገርየማይገባው ፍቅርእራሱን ሲቀብርእምዬን ለማላቅእርሱ የሚሳቀቅሕዝብን የሚያስቀድምስራው የሚያስደምምአላልፍ ያለው ያልፋልቋጠሮ ይፈታልምርጫም ይደረጋልያላመነው ያምናልየማታ የማታድንቅ ነሽ በፌሽታሆኖላት እፎይታይቀራል ስሞታ(ሰማንህ አየንህ)ፈጣሪን ስትጠራወጣ ከአንተ ጋራ(እንግዲህ)ማረንና ምራንከትከሻህ ወረድን
Read 2572 times
Published in
የግጥም ጥግ
አይተሻል አንዳንዴ የወደቀ ዛፍ ነው ምሳር የሚበዛውእቃ ብቻ አይደለም ገንዘብ የሚገዛውእንኳን እኔና አንቺከፍጡራን በላይ ልቆ የሚበልጠው፣40 በማይሞላ 30 ብር ነው አምላክየተሸጠው፡፡አይተሻል አንዳንዴሰይጣን ስላለ ነው እግዜር የሚነግሰው፣ህመም ሲጠፋ ነው መድሀኒትሚረክሰው፣ያው አምላኩ ብሎትየሙሴ በትር ነው ባህር የገመሰ፣በዳዊት ፊት አደል ጎልያድ ያነሰ፣ቢሆንም በ…
Read 2989 times
Published in
የግጥም ጥግ
“እውነት” እና “ውሸት” ምንድን ናቸው?ከእውነት ጀርባ ውበትከውሸት ጀርባ ጉልበት ተማጥቆ እየታያቸው፣የውሸት ጉልበቷ ጥፋቷየእውነት ጉልበቷ ጽናቷ እንዲል ፈጣሪያቸው፣ ያ “ሰው” ከጀርባቸው…የኑሮ ፍሙን እየሞቀ፣ አመዱን ነፍቶባቸው፣እውነትም ይኸው ገረጣች፤ ውሸትም ወዟን ደፋችው፡፡…..ከ’ውነትና ከውሸት ጀርባ፣ኑሮን አዝለው ባንቀልባ፣ኑሮም ዙሩን ሲያከረው፣ ተያይዘው ከሚወድቁ!ውሸትም ሟሽሻ እንዳትቀር፣ ለአደባባይ…
Read 3083 times
Published in
የግጥም ጥግ
ታውቃለህ እያለች. . . ባሏን እንኳ ከእጇ ስትቀማት ከእቅፏአላማረረችህ ክፉ አልወጣት ከአፏየአርባ ቀን እድሏን ግንባሯን ተራግማብርድ ዘልቆት ቤቷን በተስፋ አገግማአያርማት ልበ ቢስመጽናናትህን ሰምታ መጽናናት መልሳየልቧን መብሰክሰክ ብቻዋን ታግሳማምለኳን አትተዉ ቂም አትይዝብህምስህን አታስቀር አታጓድልብህትለምንህ ነበርትማጸንህ ነበርነፍሱን ባርካት ስትልከእርግዝናዋ ጋር ወደ ደጅህ…
Read 2605 times
Published in
የግጥም ጥግ