ነፃ አስተያየት
ኢትዮጵያ ህዝቦችዋም እንቆቅልሽ የሆነች ሀገር ነች፡፡ ሰሞኑን በየሃ ተገኘ የተባለው እና ወደፊትም በአርኪዎሎጂ ምሁራን የሚገኙ ታሪካዊ ቅርሶች የእኛን ብቻ ሳይሆን የዓለምን ታሪክ የሚቀይር አመለካከት እንደሚፈጥር እጠረጥራለሁ፡፡ በኢትዮጵያ፤ የራሷንም ሆነ የቀሪውን ዓለም የታሪክ ክፍተቶች የሚሞሉ ቅርሶች ከመሬት በታች እንደሚገኙ እገምታለሁ፡፡ የእኛ…
Read 3911 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ክሪስ ሄጅስ የTruthdig.com ቋሚ አምደኛ ነው፡፡ ሄጅስ የሀርቫርድ ዲቪኒቲ ስኩል ምሩቅ ሲሆን ሃያ ዓመታት ገደማ የኒውዮርክ የውጭ ዜና ተላላኪ ሆኖ የሰራ ፀሀፊ ነው፡፡ በቅርቡ ከፍ ሲል በተጠቀሰው ድረ ገፅ ‘Why the elites are in trouble’ በሚል ርዕስ የኒውዮርክ ከተማ የተቃውሞ…
Read 2095 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የኢትዮጵያው መንግታዊ ፋብሪካ ለ25 አመታት በተከታታይ ከስሯል - ሰሞኑን ኢዜአ እንደዘገበው። በቻይና ሲከስሩ የቆዩ የመንግስት ፋብሪካዎች እየተዘጉ በየአመቱ በሺ የሚቆጠሩ አመፆች ይፈጠራሉ። በምስራቅ ጀርመን፤ በመንግስት ፋብሪካ የተሰሩ መኪኖች አገልግሎት ሳይሰጡ እየተበላሹ ያስቸግሩ ነበር። በህንድ መንግስት ተቋቁሞ የነበረ የማዳበሪያ ፋብሪካ ምንም…
Read 2747 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የኢትዮጵያው መንግታዊ ፋብሪካ ለ25 አመታት በተከታታይ ከስሯል - ሰሞኑን ኢዜአ እንደዘገበው። በቻይና ሲከስሩ የቆዩ የመንግስት ፋብሪካዎች እየተዘጉ በየአመቱ በሺ የሚቆጠሩ አመፆች ይፈጠራሉ። በምስራቅ ጀርመን፤ በመንግስት ፋብሪካ የተሰሩ መኪኖች አገልግሎት ሳይሰጡ እየተበላሹ ያስቸግሩ ነበር። በህንድ መንግስት ተቋቁሞ የነበረ የማዳበሪያ ፋብሪካ ምንም…
Read 2738 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Monday, 07 November 2011 12:17
“የኮተቤ ኮሌጅ ልዕልና” ወይስ “የአስተዳደር ድርቅና”? ምዝገባ የተከለከሉ ተማሪዎች - አቤቱታ ለማሰማት የደጅ ጥናት ጉዞ
Written by ዘመን
ነገሩ እንዲህ ነው፤ በ2004 የትምህርት ዘመን የዲፕሎማና የዲግሪ መርሀ ግብር፤ የምዝገባ ቀን ጥቅምት 4 እና 5 መሆኑን፤ ኮሌጁ በማስታወቂያ አስነግሯል - ለሁለተኛና ለሶስተኛ አመት ተማሪዎች፡፡ ብዙዎችም በእነዚሁ ቀናት ተመዝግበዋል፡፡ አንድ ቀን ያለፈባቸውና ያልተመዘገቡ ተማሪዎችስ? በየትኛውም አገር፤ በየትኛውም የትምህርት ተቋም፤ መደበኛው…
Read 2135 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Monday, 07 November 2011 12:18
“የኮተቤ ኮሌጅ ልዕልና” ወይስ “የአስተዳደር ድርቅና”? ምዝገባ የተከለከሉ ተማሪዎች - አቤቱታ ለማሰማት የደጅ ጥናት ጉዞ
Written by ዘመን
ነገሩ እንዲህ ነው፤ በ2004 የትምህርት ዘመን የዲፕሎማና የዲግሪ መርሀ ግብር፤ የምዝገባ ቀን ጥቅምት 4 እና 5 መሆኑን፤ ኮሌጁ በማስታወቂያ አስነግሯል - ለሁለተኛና ለሶስተኛ አመት ተማሪዎች፡፡ ብዙዎችም በእነዚሁ ቀናት ተመዝግበዋል፡፡ አንድ ቀን ያለፈባቸውና ያልተመዘገቡ ተማሪዎችስ? በየትኛውም አገር፤ በየትኛውም የትምህርት ተቋም፤ መደበኛው…
Read 2100 times
Published in
ነፃ አስተያየት