ነፃ አስተያየት
• የትኞቹን ነባር ነገር ለማስወገድና ለማጥፋት፣ ለማስተካከልና ለማሻሻል? • የትኞቹን ህጎች ለማወጅና ተግባራዊ ለማድረግ? በምክክር አዋጅ ውስጥ፣ “አዲስ የመንግስት ስርዓት ለመፍጠር” የሚለው አባባል፣ ከሌሎቹ “አብዮተኛ አባባሎች” ይልቅ፣ ለቁጥብ አተረጓጎም ያስቸግራል። “ሕገ-መንግስትን መቀየር” ከሚል ትርጉም ጋር የተቆራኘ ይመስላል። ቢሆንም ግን፣ ከዚህ…
Read 1685 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ማስፈንጠሪያአገረ መንግሥቱን በማይናወጥ መሰረት ላይ ለማቆም፤ ልዩነቶችን በንግግር ለመፍታት የሚያስችል የውይይት መድረክ ማመቻቸት አስፈላጊ እንደሆነ አያጠያይቅም፡፡ ከሁለት ዐሥርተ ዓመታት በላይ አምባገነናዊ አገዛዝ ጭኖብን የከረመው ሕወሓት፣ ጊዜውን ጠብቆ፣ ወደ ዳር መገፋቱ ደግሞ አገራዊ መቃቃርን በሰላማዊ መድረክ ለመፍታት ትልቅ ዕድል ከፍቷል፡፡ይህን መሰሉ…
Read 2013 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የአገራዊ ምክክር አላማ፣ “አንድ ሁለት ሕጎችን ለማሻሻል ብቻ” ሊሆን ይችላል፡፡ የምርጫ ህግ ማሻሻል፣ አንድ ምሳሌ ነው፡፡ ቁጥብ ነው፡፡ሕግ መንግስትን እስከ መቀየር የሚንደረደር የምክከር ዓይነትም አለ፡፡ “ ስር ነቀል አብዮት” ለመሆን ይዳዳዋል- ሁሉንም ነገር በአንዴና በቀላሉ ቀይሮ ለመገላገል፡፡ በለዘብታ ጀምሮ፣ ቀስ…
Read 11527 times
Published in
ነፃ አስተያየት
1. በቅዠትና በስካር ፉክክር የጦዘ ዘመን።ለመመካከርና ለመግባባት ምን ያስፈልጋል? 1ኛ. መካበበር፣ 2ኛ. የወደፊት አላማ ላይ ማነጣጠር፣ 3ኛ. ዋና ዋና ቁምነገሮች ላይ ማተኮር፣…በእውቀትና በጥበብ፣ በቅንነትና በልኩ፣ በጨዋነትና በስርዓት ማከናወን ከተቻለ፣ “ምክክር”፣ ጠቃሚና ውጤታማ ሊሆን ይችላል - በጥረትና በፅናት።ግን፣ ብዙ ችግሮችና እንቅፋቶች…
Read 2889 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Saturday, 29 January 2022 00:00
"ሰለፊ-ውሀቢያዎች" እና “የድምፃችን ይሰማ” ትግል (ታሪካዊ ቅኝት)
Written by በአብዱልከሪም ተመስገን (በድሬደዋ ዩኒቨርሲቲ የታሪክ መምህር)
የኢትዮጵያ ሙስሊሞች የትግል እንቅስቃሴ ወይም በአብዛኛው ኢትዮጵያውያንና ህዝበ ሙስሊም ዘንድ “ድምፃችን ይሰማ” በሚል የሚታወቀው ሰላማዊ የመብት ጥያቄ ትግል፣ በዘመነ ህወሓት/ኢሕአዴግ ከተከሰቱ ህዝባዊ ትግሎችና አመፆች፣ በሥርዓቱ ላይ ባሳደረው ከፍተኛ ጫናና በትግሉ እርዝማኔ (ከ2004 - 2010)፣ በመጀመሪያ ተርታ ከሚመደቡት ውስጥ አንዱ ነበር…
Read 1774 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ስም፣ የ”ማንነት” ታፔላ ነው - የሃሳብና የባሕርይ ገላጭ? ወይስ፣ እንደ ታርጋ ቁጥር ትርጉም አልባ፣ መለያ ምልክት ይሆን? “ስሞች ሁሉ እኩል ናቸው” ያስብላል።ከአቶ እስከ ፊልድ ማርሻል፣ ከወይዘሮ እስከ ፕሬዚዳንት ድረስ፣ የሰው ስያሜ፣ እንደ ማዕረግ፣ ማንነትን የሚጠቁም፣ የሹመት ማረጋገጫ ነው?የንጉሦች ስም ይቀየራል።…
Read 4761 times
Published in
ነፃ አስተያየት