ነፃ አስተያየት
- የኮሮና ወረርሽኝ የስፖርት ዘርፉን ክፉኛ ጐድቶታል - ሕገመንግስቱ ትርጉም አያስፈልገውም፤ ምንም ክፍተት የለውም - ያልመረጥኩት ሰው እንዲመራኝና እንዲያስተዳድረኝ አልፈልግም በደቡብ ክልል የተለያዩ ዞኖች የክልልነት ጥያቄ ማንሳታቸውን ተከትሎ ለችግሩ መፍትሔ የሚያፈላልግ ‹‹የደቡብ ክልል የሰላም አምባሳደሮች ቡድን” በጠ/ሚኒስትር ዐቢይ መመስረቱ ይታወቃል፡፡…
Read 1523 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የ”ፈንቅል” እንቅስቃሴ ዓላማና ግብ ምንድን ነው? - ህወኃት እንዴት ያስተናግደው ይሆን? በትግራይ ክልል የተለያዩ ከተሞች ከ8 ቀናት በፊት ጀምሮ ተቃውሞና ሰላማዊ ሰልፍ እየተካሄደ መሆኑን በተለያዩ መገናኛ ብዙሃን የተገለፀ ሲሆን የክልሉ መንግሥት ደግሞ ምንም ችግር የለም ውሸት ነው እያለ ይገኛል፡፡ በክልሉ…
Read 2672 times
Published in
ነፃ አስተያየት
- “ወረርሽኝን በመከላከል” ብቻ፣ ከኮሮና ቫይረስ ነፃ የምንወጣ ከመሰለን፣ የቫይረሱንና የበሽታውን አደገኛነት ገና በቅጡ አልተገነዘብነውም ማለት ነው፡፡ - ስራንና ኑሮን በግማሽ በሩብ መቀነስ፣ ጊዜያዊ የወረርሽኝ መከላከያ ዘዴ እንጂ፣ ቫይረሱን የሚያጠፋ ወይም ለሳምንታት የሚቀጥል መፍትሔ አይደለም፡፡ - “ቫይረሱን ማጥፋትና በሽታውን ማስወገድ…
Read 7524 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የምፈልገውን መስፈርት አላሟሉም ብሎ ከሰሞኑ ከሰረዛቸው 27 የፖለቲካ ድርጅቶች አንዱ የኢትዮጵያውያን አገር አቀፍ ንቅናቄ (ኢሃን) ነው፡፡ ኢሃን አባል በሆነበት አብሮነት በኩል የሽግግር መንግሥት ጥያቄን ሲያነሳ መቆየቱም ይታወቃል:: በፓርቲው የመሰረዝ ጉዳይ፣ በሚያነሳው የሽግግር መንግሥት ጥያቄና ተያያዥ ወቅታዊ ጉዳዮች…
Read 1467 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“-ዳግም የሚወለደው ኢትዮጵያዊነት፤ በዜግነት የማንሸማቀቅበት፣ እርስ በርሳችን የተጋመድንበትን የትሥሥር ወሽመጥ የሚያበረታ፣ ባህላዊ እሴቶቻችንን እንደ ሸክም ሳይሆን እንደ ብሔራዊ ሀብት የምንቆጥርበት ይሆናል፡፡--” ጥቅል እውነታ ጠባብ ብሔርተኝነት የሚበቅለው የብሔራዊው ዳቦ ሲያንስና የበላተኛው ቁጥር ሲበዛ ነው፡፡ አውሮጳና አሜሪካ የገጠማቸውን ግሽበት ተከትሎ፣ ወደ ሥልጣን…
Read 4643 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“መረራ ኦፌኮን ይዞ በጐን የሚፈጥረው ትብብር አሳስቦናል” የመድረክ አባል ድርጅቶች በአቋም እየተለያዩ ነው ለምን? የሕገ መንግሥት ትርጉምና አንደምታው እንዲሁም የሽግግር መንግሥት ጥያቄዎችና ሌሎች እንዴት ይታያሉ? በሚሉና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች የኢትዮጵያ ሶሻል ዴሞክራቲክ ፓርቲ (ኢሶዴፓ) ሊቀመንበርና የመድረክ አመራር ፕ/ር በየነ ጴጥሮስ…
Read 2221 times
Published in
ነፃ አስተያየት