ነፃ አስተያየት
ግልጽ ደብዳቤ ለኢንጅነር ታከለ ኡማ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ክቡርነትዎ፤ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከተሾሙ ጊዜ ጀምሮ በከተማዋ የተጠራቀመውን ማህበራዊ ኢኮኖሚያዊና የመልካም አስተዳደር ችግሮች ለመቅረፍ እያደረጉት ያሉትን አርአያነት ያለው ተግባር በከፍተኛ አድናቆት ነው የምንመለከተው። ይኸን አበረታች ጅምር ዳር…
Read 6299 times
Published in
ነፃ አስተያየት
በሽታውን ለመቆጣጠር አቅማችን የሚችለው ቤት የመዋል እርምጃ መውሰድ ብቻ ነው ከቅርብ ጊዜ ወዲህ፤ ከምርጫው በፊት የሽግግር መንግስት መቋቋም አለበት የሚል ሞጋች ሃሳብ ማቀንቀን የጀመሩት አንጋፋው ፖለቲከኛ አቶ ልደቱ አያሌው፤ የኮሮና ቫይረስ መከሰትን ተከትሎ አገራዊ ምርጫው መራዘሙን በተመለከተ ምን ይላሉ? ፖለቲካዊ…
Read 2601 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ከአድዋ ጦርነት በኋላ ለአርባ ዓመታት ተኝተው እንቅልፋቸውን ሲለጥጡ የነበሩት ኢትዮጵያዊያን፣ ለትናንቱ መደፈር ምን እንዳጋለጣቸው ለማሰብ እና ከስህተታቸው ለመማር ተነስተዋል ለማለት አያስደፍርም፡፡ ዛሬም ከአዚማቸው የተላቀቁ አይመስልም፡፡ ጣሊያኖች ኢትዮጵያን ለመውረርና ማስገበር ማሰብ የጀመሩት በ1924 ዓ.ም ላይ ነው፡፡ ከሁለት ዓመት በኋላ በጉዳዩ ገፍተውበት…
Read 7926 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• መጪው የክረምት እርሻ፣ በማዳበሪያና በምርጥ ዘር እጦት ወይም በሌላ ሰበብ ከተጎዳ፣ መዘዙ እጅግ የከፋ ይሆናል:: በርካታ ሚሊዮን ሰዎች ለረሃብ ይጋለጣሉ፡፡ የአብዛኛው ዜጋ ኑሮም ይከብዳል፡፡ ረሃብና ችግር፣ የአገርን ሰላም ለሚያደፈርሱና የአገርን ህልውና ለሚያናጉ አደጋዎች ያመቻቸናል፡፡ • በማቆያ ስፍራዎች ዙሪያ የሚታዩ፣…
Read 4473 times
Published in
ነፃ አስተያየት
- በአገራችን ሊከሰት የሚችለው የኢኮኖሚ ድቀት ውስብስብ ነው- መንግስት በሽታውን የህልውና ጉዳይ አድርጎ ማየት ይገባዋል- ምርጫው ሊካሄድ የማይችልበት ዕድል ከ90 በመቶ በላይ ነው- የአርሶ አደሩን ህይወት የሚታደግ ራሱን የቻለ ኮሚቴ ያስፈልጋል በዓለም ላይ የሰው ልጆችን እየቀጠፈ የሚገኘው የኮሮና ቫይረስ አደገኛ…
Read 2647 times
Published in
ነፃ አስተያየት
በሰከነ ንቁ አእምሮ፣ በእውነተኛ መረጃና በእውቀት፤ ሕይወትንና ጤናን በማክበር ይሁን! ሥርዓት የሌለው የሃይማኖት ዓይነት የለም፡፡ መሠረታዊ እምነትን ከመቅረፅ ጀምሮ፣ ዋና ዋና መርሆችን ከነገፅታቸው በፈርጅ ገልፆ፣ የሥነ ምግባር መመሪያዎችን አስከትሎ፣ ደንቦችን የሚዘረዝር የየራሳቸው ሥርዓት አላቸው - ሃይማኖቶች፡፡ ይሄ በጎ ነው፡፡ ብዙዎቹ…
Read 9704 times
Published in
ነፃ አስተያየት