ነፃ አስተያየት

Rate this item
(5 votes)
• ረጅም የሽግግር ጊዜ ያስፈልገናል፤ የተጣደፈ ምርጫ አያስፈልግም • የመንግስት መንግስታዊ መብት በድርጅቶች ሊነጠቅ አይገባም • ዲሞክራሲያዊ ስርአት ግንባታ ፈታኝ እንደሚሆንብን እገምታለሁ • ለውጡ የጥገናም የአብዮትም ባህሪ ያለው ሂደት ነው አንጋፋው የኢህዴን (ኋላ ብአዴን) መሥራችና አመራር የነበሩት አቶ ያሬድ ጥበቡ፤…
Rate this item
(7 votes)
• አለዚያ፣ ህግና ስርዓት፣ ለጉልበት ወይ ለትርምስ ተሸንፎ ማጣፊያው ያጥረናል። • “የሕዝቡ ጥያቄ ስላልተደመጠ ነው” ብሎ ያሳብባል አንዱ ምሁር። (ጥፋትና ጭካኔን የሚያስውብተዓምረኛ እውቀት የያዘይመስል።) • “መንግስት ፈጣን ምላሽ ስላልሰጠ ነው” ይላል አንደኛው ፀሐፊ ። (ክፋትንና ምቀኝነትን የሚያቆነጅ ልዩ አስማት ያገኘ…
Rate this item
(14 votes)
 • የህወኃት ጉባኤ ዋና አጀንዳ፤ የፖለቲካ ሪፎርም አጀንዳ ነው መሆን ያለበት • ”ህወኃት እና የትግራይ ህዝብ አንድ ነው” ማለት የትግራይን ህዝብ ማሳነስ ነው • በለውጡ ጥቅማቸው የተነካባቸው፣ በህዝቡ ስጋት ላይ ቤንዚን ያርከፈክፋሉ • ወጣቱ ህወሓትን ሪፎርም አድርጎ የለውጡ አካል ለማድረግ…
Rate this item
(13 votes)
• ጣታችንን በትግራይ ሕዝብ ላይ እንዳንቀስር ኢትዮጵያዊነታችን ያቅበናል • በሕግ የበላይነት መተዳደር አልቻልንም እያልን ሕግን መጣስ የለብንም • የድጋፍ ሰልፎቹ፣ ሕዝቡ ለዴሞክራሲ ቀናዒ እንደኾነ ያመለክታሉ ዳኛቸው አሰፋ (ዶ/ር) ጠቅላይ ሚኒስትሩ እና አመራራቸው፤ከዚህ ቀደም ለአቶ ኃይለ ማርያም ደሳለኝ (የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር)፣…
Rate this item
(9 votes)
· የምናቆመው የዲሞክራሲ ሐውልት፣ ከአክሱምና ላሊበላ የሚልቅ መሆን አለበት · የጠ/ሚኒስትሩ ሃሳብ ኢህአዴግ ውስጥ ገዢ ሃሳብ መሆን አለበት · ህዝቡ ሲወድህና ሲያከብርህ የሚገባህን ዋጋ ይሰጥሃል · ኢህአዴግን የታደገው የኢትዮጵያዊነት ካርድ ነው ከ8 ዓመታት በላይ በእስር ላይ ቆይቶ ከወራት በፊት በመንግስት…
Rate this item
(6 votes)
 ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ባለፈው እሁድና ሰኞ ከተቃዋሚ ፓርቲዎች አመራሮችና ከተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች ምሁራን ጋር ተወያይተዋል፡፡ አዲስ አድማስ ያነጋገራቸው የፓርቲ አመራሮችና ምሁራን ከጠ/ሚኒስትሩ ጋር ባደረጉት ውይይት መደነቃቸውን ይገልጻሉ፡፡ በተለይ የተቃዋሚ አመራሮች ከውይይቱ በኋላ የብሔራዊ መረጃና ደህንነት ተቋምን መጎብኘት መቻላቸውን እንደ…