ነፃ አስተያየት
ኢህአዴግና የሚመራው መንግስት፣ የተጠያቂነት ስርዓትን ፈጥሮ፣ ችግሮችን በዘላቂነት ከመፍታት ይልቅ ህዝባዊ ጥያቄዎች ወይም የውስጥ ልዩነቶች ሲነሱ፣ «ጊዜ ስጡን» አይነት መግለጫዎችን ሲያወጣ ቆይቶአል፤ አሁንም ይህንኑ ልምዱን ቀጥሎበታል፡፡ ባለፉት 25 ዓመታት እራሱን ወይም የተወሰነ ክፍሉን የሚኮንንባቸው እንደ መበስበስ፣ ተደራጅ፣ ስልጣንን የግል ኑሮ…
Read 2913 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ተቃዋሚዎች ከመንግስት ጋር ምን ለመደራደር ይሻሉ? “ሀሳቦች አዕምሮን ከአዕምሮ የሚያገናኙ ድልድዮች ናቸው” በሀገሪቱ የተፈጠሩ ተቃውሞና ግጭቶችን ተከትሎ አንጋፋዎቹ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ከገዥው ፓርቲ ጋር የድርድርና ውይይት መድረክ እንዲዘጋጅላቸው በተደጋጋሚ መወትወታቸው አይዘነጋም፡፡ የመጀመሪያው የድርድርና የውይይት መድረክም ባለፈው ረቡዕ በፓርላማ ተካሂዷል። አንዳንድ ተቃዋሚ…
Read 1311 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የዘንድሮው የአሜሪካ ምርጫ፣ ከቀድሞዎቹ ጋር ሲነፃፀር፣ “በጣም የወረደ ነው” ቢባልም፣ ከሌሎች አገራት ምርጫ ጋር ሲነፃፀር ግን፣... ግሩም ትንግርት ነበር። ያልሰከረ ጤናማ ሰው፣... የአሜሪካን ምርጫ አይቶ፣... ከመደመምና ከመቅናት ‘አይድንም’። በአሜሪካ ፖለቲካ ባይቀና... በጣም በጣም ይገርማል።የሆነ ሆኖ፣ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ለመሆን፣ ለሁለት ዓመታት…
Read 1325 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የተለያዩ ፍላጎቶችና አመለካከቶችን ለማስተናገድ የሚፈቅዱ ህጎችና አሰራሮችን መቅረጽ ሳይቻል በመቅረቱ በንጉሱም ሆነ በደርግ አገዛዝ ብዙ ተቃውሞዎች ተቀስቅሰው እንደነበር ይታወሳል። ተቃውሞዎቹን ተከትሎ የተነሱ ግጭቶችም መጠነ ሰፊ የህይወት መስዋእትነት አስከፍለውናል፡፡ የመስዋዕትነቶቹ ዋነኛ ምክንያት የህዝቦች ድምጽ የሚደመጥበት የፖለቲካ ስርዓትን በሚፈልጉ ወገኖችና ስልጣንን በብቸኝነት…
Read 3190 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ፤”የሰላም እና የእርቅ ሀገራዊ የምክክር መድረክ”፤ በአፍሪካ የኢኮኖሚ ኮሚሽን አዳራሽ፣ ባለፈው ማክሰኞና ረቡዕተካሂዷል፡፡ በዚህ መድረክ ላይ የተለያዩ የሃይማኖት መሪዎች፣ባለፈው ዓመት የተቀሰቀሰውን ህዝባዊ ተቃውሞ ተከትሎ፣የተከሰተውን የዜጎች ህልፈትናየንብረት ውድመት እንዲሁም በህዝቦች መካከል የተፈጠረውን መቃቃር በማስታወስ፣አገራዊ አንድነቱንም ሆነ ህዝባዊ ትስስሩን…
Read 3059 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“ሃሳቦች አዕምሮን ከአዕምሮ የሚያገናኙ ድልድዮች ናቸው”የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ከታወጀ በኋላ፣በተለይ በአማራና ኦሮሚያ ክልሎች በተቃውሞና በቀውሱ ሰዓት ወንጀል ፈጽመዋል ተብለው በኮማንድ ፖስቱ ቁጥጥር ስር ከዋሉ ከ24ሺ በላይግለሰቦች መካከል 9ሺ ገደማው ባለፈው ሳምንት ስልጠና ተሰጥቷቸው መለቀቃቸው አይዘነጋም፡፡ ከ2ሺ በላይ የሚሆኑትም ክስ ይመሰረትባቸዋል…
Read 2277 times
Published in
ነፃ አስተያየት