ነፃ አስተያየት

Saturday, 15 November 2014 10:40

ወዴት እየሄድን ነው?!

Written by
Rate this item
(6 votes)
እንደ ሀገር እየተጓዝንበት ያለው ጎዳና ትክክል ነው ወይ? ጉዞዋችንስ? እውነት የያዝነው መንገድ ካሰብንበት ያደርሰናል? ወዴት እየሄድን ነው? ሠርክ በውስጤ የሚመላለሱ፣ አእምሮዬም መልስ ፍለጋ የሚደክምላቸው ጥያቄዎች ናቸው፡፡ እንድጠይቅ የሚያደርገኝ ደግሞ አንድም በየመስኩ እየተጓዝንበት ያለው ጎዳና እና የጉዞው ስልት በበቂ የተጠና ስለማይመስለኝ፣…
Rate this item
(10 votes)
የቀድሞ የ“ፍትህ” ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ፤ በተከሰሰበት የወንጀል ክስ ጥፋተኛ ተብሎ የ3 ዓመት እስርና የ10ሺህ ብር የገንዘብ መቀጮ እንዲቀጣ መወሰኑ የህግ ባለሙያዎችን ጨምሮ ብዙዎችን ያነጋገረ ርዕሰጉዳይ ሆኗል፡፡ ከሁለት ዓመት በፊት ጋዜጠኛ ተመስገን የ“ፍትህ” ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ ሆኖ ሲሰራ፣…
Rate this item
(4 votes)
በስድስት ወራት ከ40ሺ በላይ ኢትዮጵያውያን የመን ገብተዋልአማፂዎች በጥቂት ወራት ዘመቻ ሰንዓን እና ኤደንን ወርረዋል የመን “ታሪከኛ” አገር ናት - በአንድ በኩል ለረዥም ዘመናት የዘለቀ የጥንታዊ ስልጣኔ ባለቤት፣... በሌላ በኩል ደግሞ፣ ለበርካታ አመታት አለምን “ግራ ያጋባች ጉደኛ” አገር! እስቲ አስቡት። ከሰሜን…
Rate this item
(10 votes)
መልካም ወሬ ከፈለጋችሁ አይታጣም። በቅርቡ “አይፎን 6” ሞባይሎችን፣ ሰሞኑን ደግሞ አዳዲስ የ“አይ-ፓድ” ምርቶቹን ለገበያ ያቀረበው አፕል ኩባንያ፤ እንደለመደው ዘንድሮም ሬከርድ ሰብሯል - በአመት 40 ቢሊዮን ዶላር ገደማ ትርፍ በማግኘት። አትራፊነቱ አይገርምም። የጥረት፣ የፈጠራ፣ የቢዝነስ ታታሪነቱ ውጤት ነው። “አይፎን 6”ን ለመግዛት…
Rate this item
(1 Vote)
የኢፌዴሪ ፕሬዚደንት ክቡር ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ ለሕዝብ ተወካዮችና ለፌዴሬሽን ምክር ቤቶች የጋራ ስብሰባ ንግግር በማድረግ የዓመቱን የሕግ አወጣጥ መርሐ-ግብር (Legislative Program) ማሳወቃቸው ይታወሳል፡፡ የዘንድሮው የፕሬዚደንቱ ንግግር ለየት ያለ ሃሳብ የተካተተበት መሆኑን አስተውያለሁ፡፡ ክቡር ፕሬዚዳንቱ በኢህአዴግ የሃያ አራት ዓመት የአስተዳደር ዘመን…
Rate this item
(8 votes)
የፖለቲካ ሳይንስ ምሁሩና የኢትዮጵያ ፌደራላዊ አንድነት መድረክ (መድረክ) ሊቀመንበር የሆኑት ዶ/ር መረራ ጉዲና፤ “በውጭ ያሉ ኢትዮጵያውያንን የፖለቲካ እንቅስቃሴ” በተመለከተ አሜሪካ ውስጥ ላለፉት ስድስት ወራት ጥናት ሲያደርጉ ቆይተው በቅርቡ ወደ አገራቸው ተመልሰዋል፡፡ በአሜሪካ ስለነበራቸው ቆይታ፣ ስለ ጥናታቸው፣ እንዲሁም በሃገሪቱ ወቅታዊ የፖለቲካ…