ነፃ አስተያየት
በኢትዮጵያ ታሪክ ዘመናዊና መደበኛ ሠራዊት የተመሰረተው በቀዳማዊ ኃይለሥላሴ ዘመን በ1927 ዓ.ም ነው፡፡ ይህ ሠራዊት ከጦር ሜዳ ውሎ ባሻገር ፖለቲካን ጨምሮ ዘርፈ ብዙ በሆኑ የአገሪቱ ጉዳዮች ላይ ወሳኝ ተሳትፎ ነበረው፡፡ የፖለቲካውን ተሳትፎ እንኳን በስሱ ብንመለከተው፣ ከ1966 እስከ 1985 በነበሩት ዓመታት የኢትዮጵያን…
Read 10268 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ከ“አነስተኛና ጥቃቅን” ተነስቶ፤ ዛሬ የአለማችን ባለ ሃብት ሆኗል! እንደ ቻይና ወጣቶች በቢል ጌትስ የቢዝነስ አርአያነት ለብልጽግና እንጥራለን? ወይስ እንደ ለማኝ በቢል ጌትስ ምጽዋት ተማምነን እጅ እንስማለን?“የአገሬ ሰውና የአገሬ መንግስት ይመሳሰላሉ፤ ራሳቸውን ጠልፈው መጣል ይቀናቸዋል” በሚል ርዕስ ባለፈው ሳምንት በአዲስ አድማስ…
Read 4261 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ባለፈው ሳምንት አዲስ አድማስ ጋዜጣ “ጦማሪያኑና ጋዜጠኞቹ በሽብርተኝነት ተከሰሱ፤ ተከሳሾቹ ከግንቦት ሰባትና ከኦነግ ጋር ግንኙነት እንዳላቸው ተገለፀ” በሚል ርዕስ በፊት ለፊት ገጹ ያወጣውን ዘገባ ሳነብ የተሰማኝ ድንጋጤና ሃዘን ይህ ነው የማይባል ነው፡፡ አዕምሮዬ ደጋግሞ ከጦማሪያኑ መካከል አንዷ የሆነችውንና በአሁኑ ሰዓት…
Read 5698 times
Published in
ነፃ አስተያየት
. ተመራቂ ወጣቶችን ወደ ቢዝነስና ወደ ሥራ ፈጠራ ለማነሳሳት የሚጣጣር መንግስት፤ የቢዝነስ ሰዎች “አጭበርባሪ፣ ስግብግብና ኪራይ ሰብሳቢ ናቸው” እያለ ያንቋሽሻቸዋል። እዚያው በዚያው የራሱን ጥረት ራሱ ያመክነዋል። . አገሪቱ ከድህነት ተላቃ ማደግ የምትችለው በትርፋማ የቢዝነስ ሰዎች ጥረት ነው የሚል መንግስት፤ የራሱን…
Read 4395 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Saturday, 12 July 2014 12:09
ፕ/ር ማሞ ሙጬ ስለ ኢትዮጵያዊነት፣ ስለ ዘር ፖለቲካ፣ ስለ ፓን አፍሪካኒዝም
Written by Administrator
በተለያዩ ድረ-ገፆች በኢኮኖሚያዊ፣ ፖለቲካዊና ማህበራዊ ጉዳዮች ዙሪያ በሚያንሸራሽሩት ሃሳብ ይታወቃሉ፡፡ ስለ ኢትዮጵያኒዝም፣ ስለ ፓንአፍሪካኒዝም እንቅስቃሴዎች የተለያዩ ምልከታዎችና ምክረ ሃሳቦችን በማቅረብ ተሰሚነት ካላቸው ኢትዮጵያዊያን ምሁራን አንዱ ናቸው - ፕ/ር ማሞ ሙጬ፡፡ ሰሞኑን ጐንደር ዩኒቨርሲቲ የተመሰረተበትን 60ኛ አመት በዓል ሲያከብር “Towards Innovative…
Read 9096 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ሰሞኑን በመገናኛ ብዙሃን በጣም አነጋጋሪና አስገራሚ ከነበሩ ርዕሰ ጉዳዮች ውስጥ የአቶ ሣሙኤል ዘሚካኤል እጅግ መረን የለቀቀ የውሸት መረጃና መግለጫ መጋለጡ፣ አንዱና ዋናው ነበር ለማለት ይቻላል፡፡ ግለሰቡ እጅግ ለማመን የሚያስቸግሩ ታምራቶችን ሁሉ እንደ ጉድ እያንዶሎዶለ በየመድረኩ ሲሰብክ “አረ ቆይ ቆይ…እዚች ላይ…
Read 7369 times
Published in
ነፃ አስተያየት