ህብረተሰብ

Monday, 13 January 2025 00:00

ሀ’ሊዩ

Written by
Rate this item
(2 votes)
ዓለምን እየገዛ ያለው የደቡብ ኮርያ ሞገድሀገራችንን ጨምሮ “በማደግ ላይ ያሉ” ተብለው የተፈረጁ ሀገራት (developing countries) ስለእድገታቸውና ስለወደፊት ውጥኖቻቸው ሲወያዩ፣ ደቡብ ኮርያን እንደ አብነት ሲጠቅሱ መስማት የተለመደ ጉዳይ ነው። እውነት አላቸው! ደቡብ ኮርያ ከጥቂት አስርት ዓመታት በፊት በቅኝ ግዛት ስር የምትማቅቅና…
Rate this item
(1 Vote)
በሀገራችን የሥነጽሑፍ ጉዞ ውስጥ አሻራቸው የማይደበዝዝ፣ አበርክቷቸው የጎላ፣ በዚህም ስማቸው በደማቁ የሚጠቀሱ ጸሐፍት ጥቂቶች ናቸው፡፡ ከእነዚህም አንዳንዶቹ ብዙ የጻፉ፣ ደጋግመው ያሳተሙ ናቸው፡፡ ከፊሎቹ ደግሞ ሁለት እና ሦስት ሥራዎችን ብቻ ያሳተሙ (የጻፉ ከማለት መቆጠቤ፣ አለማሳተም ላለመጻፍ ምስክር አይቆምም በሚል ነው) ናቸው፡፡…
Rate this item
(2 votes)
በ‹‹አዲስ አድማስ›› ልደት ለመገኘት፤ በኮከቡ አሰፋ እየተመሩ ከተጓዙ ‹‹ሰብአ ሰገሎች›› መካከል፤ ነቢይ መኮንን፣ ሰለሞን ገ/እግዚአብሔር፣ ብርሃኑ ነጋሽ እና የዚህ ጽሁፍ አቅራቢ ተጠቃሽ ናቸው፡፡ ማርቆስ ረታን ጨምሮ፤ ነቢይ፣ ሰለሞን፣ ብርሃኑ ኦርማ ጋራዥ አካባቢ በነበረው የ‹‹አዲስ አድማስ›› ቢሮ፤ Backlog እየሰሩ ጥቂት ወራት…
Rate this item
(2 votes)
ወይዘሮ ፈለቀች ለማ እባላለሁ፡፡ የቤተሰብ አስተዳዳሪና የአስራ አንድ ልጆች እናት ነኝ፡፡ በጥሩ ቤተሰብ ውስጥ ነው ያደግሁት፡፡ ትምህርት የጀመርኩት በቄስ ትምህርት ቤት ነው፤ ከዚያም በመንግሥት ትምህርት ቤት ገብቼ እስከ ስድስተኛ ክፍል ከተማርኩ በኋላ በሀገሩ ባህልና ወግ መሠረት በጣም በልጅነቴ ተዳርኩ፡፡ ሆኖም…
Sunday, 05 January 2025 00:00

ብዕርና ጎራዴ

Written by
Rate this item
(0 votes)
“Birds of the same feather flock together” የሚል የቆየ የእንግሊዛውያን አባባል አለ፡፡ እኛ ኢትዮጵያውያንም “ከአህያ ጋር የዋለች ጊደር ፈስ ተምራ መጣች” እንላለን፡፡ ይህን ለማለት ያስቻለኝ ለሌላ ሥራ መረጃ ሳገላብጥ አንድ ዘመን የሚጋሩ የሁለት አወዛጋቢ ግለሰቦች ተዛምዶ እጅግ ስላስገረመኝ ነው፡፡ የቃረምኩትን…
Rate this item
(0 votes)
ምክንያቱን ሳላውቀዉ ጋዜጣ ማንበብ ካቆምኩ ወራት ተቆጥረዋል፡፡ ያሳዝናል! በ19/4/2017 ግን ወደ ቶሞካ ቡና ጎራ ብዬ በዕለቱ የወጣዉን አዲስ አድማስ ጋዜጣ ሳገላብጥ የማረከኝ ርዕስ አየሁ፡-‹‹አወዛጋቢዉ የነፃ ፈቃድ ግንዛቤ በስንኝ ዳብሮ ሲፈተሽ›› ይላል፡፡ የተፃፈዉ በኤመረተስ ፕሮፌሰር ሽብሩ ተድላ ነዉ፡፡ ፀሐፊዉን በአካልም ይሁን…
Page 1 of 278