ህብረተሰብ
ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት ማብቃት በኋላ በእንግሊዝ ሞግዚት አስተዳደር ሥር የቆየችው የኢጣሊያ ሶማሌ ላንድና የእንግሊዝ ሶማሌ ላንድ፤ ሶማሌ በሚል መጠሪያ፣ በ1951 ዓ.ም አንድ አገር ሆና ነፃነቷን አገኘች።እንግሊዞች በኢትዮጵያ፣ በጅቡቲና ኬንያ ውስጥ የሚገኙ የሶማሊኛ ቋንቋ ተናጋሪዎችን ወደ አንድ የመሰብሰብና አንድ አገር የማድረግ…
Read 1625 times
Published in
ህብረተሰብ
ባለፉት ሁለት ዓመታት የተከበሩት 123ኛው እና 124ኛው የአድዋ ድል በዓሎች ለየት ያሉ ናቸው፡፡ ከቀድሞዎቹ በተለየ መልኩ የከተማዋ መንገዶች በአረንጓዴ ቢጫ ቀይ ባንዲራ አሸብርቀው፣ የየሰፈሩ ልጆች የየራሳቸውን ቲ-ሸርቶችና ልብሶች አሠርተውና ለብሰው ነው ያከበሩት። የየካ ክ/ ከተማው አድዋ ድልድይም የአጼ ምኒልክ፣ የጣይቱ፣…
Read 475 times
Published in
ህብረተሰብ
የዳውሮ ዞን ባህል ኪነት ቡድን ድምፃዊና ተወዛዋዥ ነው፤ ታምራት ተክሌ። የአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ ናፍቆት ዮሴፍ፤ ባለፈው ሳምንት ለስራ ወደ ዳውሮ ዞን ባቀናችበት ወቅት አግኝታ ስለ ሙያው፣ ስለ ዲንካ ባህላዊ የሙዚቃ መሳሪያ አሰራርና አጨዋወት እንዲሁም ተያያዥ ጉዳዮች አነጋግራዋለች፡፡ በዳውሮ የባህል ኪነት…
Read 316 times
Published in
ህብረተሰብ
ክፍል 4፡ የዶ/ር ደብረፅዮን መጥፋትና የታጋይ ገብረ ገ/ፃድቅ መምጣት የጦርነት ወጋችንን እንደቀጠልን ነው፡፡ ህዳር 7 ቀን 2013 ምሳ በልተን ሻይ እየጠጣን ሳለ፣ ሁለት ተዋጊ ሚጎች በቅርብ ርቀት ሲበሩና የሆነ ራቅ ያለ ቦታን ሲደበድቡ ሰማን፡፡ ወዲያውኑ የሰፈራችን ሰዎች ከየቤታቸው እየወጡ መንገድ…
Read 7387 times
Published in
ህብረተሰብ
https://youtu.be/VUboFMARdW8?t=330 "--የማይካድራውን ዘግናኝ ድርጊት ስሰማ ግን ለራሴም መፍራት ጀመርኩ፡፡ ምናልባት ህወሓት በመቀሌ አቅራቢያ የሚሸነፍ ከሆነ፣ የመጨረሻ ዕድሉን ከሌሎች የሀገሪቱ አካባቢዎች ወደ መቀሌ መጥተው የሚኖሩትን ዜጎች ሰብስቦና መትረየስ ደቅኖ፣ መከላከያ ከትግራይ እንዲወጣ ወይም ደግሞ ወደ ድርድር እንዲመጣ ለማስገደድ ይጠቀምብን ይሆን ብዬ…
Read 7729 times
Published in
ህብረተሰብ
1 የየደከመ፣ የደኸየ፣ የተናጋ አገር፣… የባህር በር ያጣል። በውጭ ትንኮሳና በወረራ እየተጎሳቆለ ይፍረከረካል። ትንሹም ትልቁም ይጫወትበታል። ሂሳብ ማወራረጃ፣ ኪሳራ ማድበስበሻ፣ ጭንቀት ማብረጃ ያደርጉታል። 2. በተቃራኒው፣ ባለታሪክና ባለተስፋ ጠንካራ አገር፣… የባሕር በር ባለቤት ይሆናል። የወዳጅ ድጋፍና የተባባሪ ኢንቨስትመንት ይጎርፍለታል። በሚተናኮሉና በሚዳፈሩ…
Read 3401 times
Published in
ህብረተሰብ