ህብረተሰብ
https://youtu.be/duji2pSKHQE?t=33 - ኢትዮጵያ ፀረ-ተባይ ኬሚካሎችን ያለፍተሻ የምታስገባ ብቸኛ የምስራቅ አፍሪካ አገር ናት - ዩኒቨርሲቲዎች አደገኛ ኬሚካሎችን በላዳ ታክሲዎች እያስጫኑ ያስጥላሉ ተብሏል - ከ50 ዓመታት በፊት ጥቅም ላይ እንዳይውል የታገደ ከ1300 ቶን በላይ አደገኛ ኬሚካል በአዳማ ተከማችቶ ይገኛል፡፡ ካንሰርን ጨምሮ የተለያዩ…
Read 1197 times
Published in
ህብረተሰብ
ዛሬ ጽሑፌን አንድ የሥራ ባልደረባዬ ባወጋኝ ገጠመኝ ነው የምጀምረው። ባልደረባዬ ቤት ውስጥ አንድ ትንሽዬ ልጅ አለ- የ4 ዓመት። የእህቱ ልጅ ነው። ይሄ ህፃን አንድ ልማድ አለው። ጠዋት ከቤተሰቡ ሁሉ ቀድሞ ይነቃና በባዶ እግሩ ከአንዱ መኝታ ክፍል ወደ ሌላኛው እየሮጠ፣ የተኛውን…
Read 7465 times
Published in
ህብረተሰብ
በመቀሌ፣ መተከል፣ ማይካድራ እና ኮንሶ የተሰማራው አጥኚ ቡድን ግኝቱን ይፋ አድርጓል መቀሌን ጨምሮ ባለፉት ወራት ግጭትና ጥቃት እንዲሁም የደህንነት ስጋት ወደተፈጠረባቸው የሃገሪቱ አካባቢዎች ቡድን ልኮ ማጥናቱን ያስታወቀው ኢዜማ፤ መንግስት በአካባቢዎቹ ተጨማሪ የማረጋጋት ስራዎች እንዲሰራ ምክረ ሃሳብ አቅርቧል።የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ…
Read 1043 times
Published in
ህብረተሰብ
https://youtu.be/kTTahgC6OO8?t=27 "-በፖለቲካውም ኾነ በሃይማኖቱ ጎራ ያሉ ሰዎች የየሠፈራቸውን የሕግጋት ድምጽ በሕሊናቸው የሚሰሙ ቢኾን ኖሮም፣ ዛሬ ላይ ማንም እየተነሳ በግብታዊነት የሚፈነጭባት ሀገር አትኖረንም ነበር ብዬ አስባለሁ።--" ይኼ ዓለም በሕግ እንጂ በዘፈቀደ የሚመራ አለመኾኑ እሙን ነው። የሰው ልጅም ከመነሻው አሳቢነትን ከሕገ ልቦና…
Read 4774 times
Published in
ህብረተሰብ
“እናቴን አይዞሽ ደርሼልሻለሁ እላታለሁ”ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ዘንድሮ ለ12ኛ ጊዜ ባለፈው ቅዳሜ ጥር 29 ቀን 2013 ዓ.ም በዋናው ግቢ 5ሺ 310 ተማሪዎችን በመጀመሪያ በሁለተኛና በስፔሻሊቲ ዲግሪ ሲያስመርቅ፤ ሰኞ የካቲት 1 ደግሞ በዳውሮ ዞን ታርጫ ከተማ በሚገኘው ዳውሮ ታርጫ ካምፓስ ከ360 በላይ…
Read 297 times
Published in
ህብረተሰብ
“ሁሉም ሰው እየተሯሯጠ ጥጉን ያዘ፡፡ የሁለት ዓመቱ ልጄም የሰማውን አስፈሪ ድምፅ መቋቋም አቅቶት ጉያዬ ውስጥ ተወሸቀ፡፡ ድምፁ የተዋጊዋ ሚግ ነበረ፤ የመጣችውም በመቀሌ አካባቢ የተተከሉትን የኢፌዲሪ መከላከያ ሮኬቶች ህወሓት እንዳይጠቀምበት ለመምታት ነበር…” በጦርነቱ ወቅት መቀሌ ነበርኩ፡፡ ከዛሬ ጀምሮ በየሳምንቱ የማስነብባችሁ ታሪክም…
Read 9002 times
Published in
ህብረተሰብ