ህብረተሰብ
ሁሉም ነገር አንጻራዊ ነው። የ "ሪፖርተር" ጋዜጣ ለ30 ዓመት የታመነ የመረጃ ምንጭነትም እንዲሁ አንጻራዊ ይሆናል። እና በበኩሌ ላለፉት 30 ዓመታት በሪፖርተር ጋዜጣ ልክ መሐል ቆሞ መረጃን በታማኝነት የሚያከፋፍል የሚዲያ ተቋም አላውቅም። በመሐል ታይተው የጠፉ እንደ " አዲስ ነገር " ያሉ…
Read 1792 times
Published in
ህብረተሰብ
ኢትዮጵያ በተያዘው በጀት ዓመት ከ50 ሚ. በላይ የሃገር ውስጥ ጎብኚዎችን እንደምትጠብቅ የቱሪዝም ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ ዘርፉ ለኢኮኖሚው አቅም መሆን እንዲችል ሁሉንም በማሳተፍ እንደሚሠራ፤ የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሣ በሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ የ2017 በጀት ዓመት አፈጻጸምና የ2018 በጀት ዓመት እቅድ ላይ ውይይት ሲካሄድ…
Read 1241 times
Published in
ህብረተሰብ
Wednesday, 03 September 2025 18:15
ሚድሮክ በየወሩ እስከ 600 ሚ. ብር ደሞዝ ለሠራተኞቹ ይከፍላል
Written by Administrator
"ኢትየጵያን ከድህነት መንጋጋ ፈልቅቆ ማውጣት ግዴታዬ ነው" የሼህ አል-አሙዲ ንብረት የሆነው ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ፣ ከ74 ሺህ ለሚልቁ ሰራተኞቹ በየወሩ ከ500 - 600 ሚሊዮን ብር ደሞዝ እንደሚከፍል ምን ያህሎቻችን እናውቃለን? ኢትዮጵያም የእናታቸው አደራ ሆናባቸው አል-አሙዲ በኢንቨስትመንት ለመሳተፍ በኢትዮጵያ ከተሰማሩበት ጊዜ አንስቶ…
Read 1288 times
Published in
ህብረተሰብ
የ2017 ዓ.ም አምስቱ የጳጉሜ ቀናት ስያሜዎችንና የአከባበር ሁኔታን አስመልክቶ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዶ/ር ለገሰ ቱሉ ዛሬ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ ሚኒስትሩ በመግለጫቸው፤ የጳጉሜ ቀናት መታሰብ ዜጎች ለአዲስ ዓመት የግላቸውን መሻት እውን ለማድረግ ሲያቅዱ የመንግስት መነሳሳቶች፣ እቅድና አቅጣጫዎችን በእቅዳቸው ውስጥ እንዲያካትቱ ግንዛቤ…
Read 1775 times
Published in
ህብረተሰብ
ቡሄ - ነገ!! የቡሄ በዓል መከበር የጀመረው ኢየሱስ ክርስቶስ ብርሃነ መለኮቱን በደብረ ታቦር ተራራ ከመገለጡ ጋር ተያይዞ እንደሆነ ይታመናል፡፡ ከዚህ ክስተት ጀምሮ ሙልሙል መስጠት፣ ችቦ ማብራትና ጅራፍ ማጮኽ የበዓሉ ትውፊታዊ መገለጫዎች ሆነው ዛሬን ደርሰዋል፡፡ ቡሄና የሙልሙል ስጦታ በቡሄ በዓል አከባበር…
Read 1848 times
Published in
ህብረተሰብ
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሴኔት ሐምሌ 24 ቀን 2017 ዓ.ም በማራኪ ግቢ የሚገኘውን የፊልም ትምህርት ክፍል አዳራሽ "ፕሮፌሰር ኃይሌ ገሪማ ሲኒማ አዳራሽ" ብሎ ሰይሟል። የአማራ ሚዲያ ኮሙኒኬሽን ይህን ምክንያት በማድረግ የፕሮፌሰር ኃይሌ ገሪማን ሥራዎችና ማንነት የሚያስቃኝ ዘገባ አስነብቧል፡፡ ከመጠነኛ አርትኦት ጋር እንደሚከተለው…
Read 1481 times
Published in
ህብረተሰብ

