ህብረተሰብ
ከጎንደር ከተማ በስተምዕራብ 61 ኪ.ሜ ርቀት ላይ ጣና ሀይቅ ዳር ትገኛለች የ701 ዓመቷ ደብረ ሲና ማርያም ገዳም። ብዙዎች ሊያዩት ሊጎበኙት ይሻሉ፤ ይጎበኙታልም። በጎርጎራ ከተማ ውስጥ የምትገኘው ይህቺ ጥንታዊት ገዳም በ1312ኛው ክፍለ ዘመን በንጉስ አምደ ፅዮን መንግስት ወቅት ኤስድሮስ በተሰኘ የ…
Read 6917 times
Published in
ህብረተሰብ
በገዳማም አገር የክንፍ ድምጽ ይሰማል ተርገብጋቢ ነገር የመላክ አይደለም፣ ተመአት የሚያድን ያሞራ ነውንጂ የሚበላ በድንሰሞኑን ሃይማኖት ፖለቲካን የተካው ይመስላል፡፡ የታሠሩ ጋዜጠኞች ጉዳይ በቅጡ ሳይነሳ በኑፋቄ የተጠረጠሩ ዲያቆናት ጉዳይ በዓለማዊ መጽሔቶች ገጽ ውስጥ ሰፊ ሽፋን ተሰጥቶት እናነባለን፡፡ የፖለቲካ ፓርቲዎች ድም ብዙም…
Read 7183 times
Published in
ህብረተሰብ
Friday, 01 January 2021 00:00
"የብሔር ልዩነታችን ላይ መሰረት ባደረገ ፖለቲካዊ የአስተዳደር ስርዓት የዜጎችን መሰረታዊ ሰብዓዊ መብቶች ማረጋገጥ አይቻልም"
Written by Administrator
በሀገራችን ኢትዮጵያ በንጹሃን ዜጎች ላይ እየደረሰ ያለ አሰቃቂ ግድያ፣ የአካል መጉደል፣ ለዘመናት ከኖሩበት ስፍራ መፈናቀል እንዲሁም ያፈሩትን ሃብትና ጥሪት በአንድ ጀንበር አጥተው ለተረጅነት መዳረግ በየጊዜው የሚያጋጥም የተለመደ አሳዛኝ ክስተት ሆኗል፡፡ ይህንን በዜጎች እየደረሰ ያለውን አሰቃቂ ግድያ፣ የአካል መጉደል፣ መፈናቀልና ሃብትና…
Read 386 times
Published in
ህብረተሰብ
ጊዜን እንዴት ነው የምንረዳው? በሚል ጥያቄ እንጀምር፡፡ ይህን ጽሑፍ ማንበብ ከተነሳንበት ጊዜ አንስቶ እንኳን ስናሰላ ሰኮንዶች ወደ ደቂቃ፣ደቂቃዎች ወደ ሰዓት እያደጉ ናቸው፡፡ ደጋግመን እንደምንናገረው ሁሉ ንባባችንን እንደገና ለመጀመር ብንፈልግና መጀመር ብንችልም፣ የምንጀምርበት ጊዜ የቅድሙ ሳይሆን የሚጠብቀን ተለውጦ ነው፡፡ ቀደም ሲል…
Read 1840 times
Published in
ህብረተሰብ
መደመጥ እንጂ ማዳመጥ ግብሬ አይደለም ብሎ በእብሪት የሚፏልል ከሃዲ፤ የጥፋት ሜዳውን ጨርሶ ገደል ሲገባ ማየት የጥጋብን መጨረሻ አስገራሚ ያደርገዋል፡፡ ጥጋብ ልብ ሲነሳ፣ ጆሮ ለልቦና ዕውነት ማቀበሉን እየተወ፣ ከሃዲዎችን ዳፍንታም እንደሚያደርግ በተደጋጋሚ ተረጋግጧል። በክህደት የሰከረ አዕምሮ መዘዝ በሚያስከትል ዝባዝንኬ ነገር እየተወጠረ…
Read 2936 times
Published in
ህብረተሰብ
Wednesday, 30 December 2020 10:08
በፖለቲካ ፓርቲዎች ላይ በተላለፈው ውሳኔ ዙሪያ ምርጫ ቦርድ ለአዲስ አድማስ የሰጠው ማብራሪያ
Written by አለማየሁ አንበሴ
አሟልተዋል የተባሉት ፓርቲዎች ከ35% በላይ ያመጡት ናቸው አወዛጋቢው የህወኃት ጉዳይ ገና በቦርዱ እየታየ ነው ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ህጋዊ የፓርቲ መስፈርት አላሟሉም ያላቸውን 26 ፓርቲዎች ሙሉ በሙሉ ሲሰረዝ ፣12 ፓርቲዎች ተጨማሪ ሰነድ እንዲያሟሉ ጠይቋል፡፡ 40 ሀገራዊና ክልላዊ ፓርቲዎች ደግሞ መስፈርቱን አሟልተው…
Read 5046 times
Published in
ህብረተሰብ