ህብረተሰብ
“በቀደመው የፈንድቃ ዋጋ፣ በቀደመው የፈንድቃ ድባብ ይዝናኑ”ፈንድቃ የባህል ማዕከል በመሀል ከዛንቺስ ላለፉት 30 ዓመታት ሲሰራና የኢትዮጵያን ሙዚቃ፣ ባህልና ትውፊት ለውጪው ዓለም ጭምር ሲያስተዋውቅ ኖሯል፤ እዚህ አገሩም ሆነ በመላው ዓለም በመጓዝም፡፡በዚህም ሥራውና አስተዋጽኦው የባህል ማዕከሉ መስራችና ባለቤት ሎሬት መላኩ በላይ ከተለያዩ…
Read 779 times
Published in
ህብረተሰብ
ያሸነፍን ሲመስለን መሸነፍን እንረሳለንየተሸነፍን እንደሆነ ማሸነፍ የኛም አይመስለንም ሁለቱ መካከል ግን አንድ አዲስ ልጅ እንወልዳለን፡፡› (የአገሬ ገጣሚ)
Read 845 times
Published in
ህብረተሰብ
ከሰሞኑ ሽጉጥ ልገዛ ወደ አንዱ ሱቅ ጎራ አልኩ .. በእርግጥ የጦር መሣሪያውን ሳይሆን ለጩጬው የእህቴ ልጅ መጫወቻ ይሆን ዘንድ.. የህፃናቱን ሽጉጥ ነበር የፈለግሁት፤ ውሃ የሚተፋውን ምናምን .. ሆኖም ግን “ children violence “ .. ብለው ከለከሉኝ።እሱ ደግሞ ምንድነው ብዬ ብጠይቅ…
Read 556 times
Published in
ህብረተሰብ
ከሰሞኑ ሽጉጥ ልገዛ ወደ አንዱ ሱቅ ጎራ አልኩ .. በእርግጥ የጦር መሣሪያውን ሳይሆን ለጩጬው የእህቴ ልጅ መጫወቻ ይሆን ዘንድ.. የህፃናቱን ሽጉጥ ነበር የፈለግሁት፤ ውሃ የሚተፋውን ምናምን .. ሆኖም ግን “ children violence “ .. ብለው ከለከሉኝ።እሱ ደግሞ ምንድነው ብዬ ብጠይቅ…
Read 1202 times
Published in
ህብረተሰብ
‹‹ይህ የብዙ ሀገሮች ታሪክ ነው፤ የኃይለሥላሴዋ እና የመንግሥቱ ኃይለማርያምዋ ኢትዮጵያ፣ የዚያድባሬዋ እና የመንግሥት የለሽዋ ሶማሊያ፣ የሱዳን…፡፡ ይህ የብዙ ድርጅቶች ታሪክ ነው፤ የ UNICEF, UNHCR, ICRC, LIVING BIBLES INTERNATIONAL, ሕያው ተስፋ ሬዲዮ፣ ብርሃን መጽሔት፣ WORLD VISION INTERNATIONAL... ፡፡ ደግሞም የኢትዮጵያ ቤተ…
Read 1051 times
Published in
ህብረተሰብ
Saturday, 23 November 2024 00:00
“ልጆች የሚሉት አላቸው፤ እናዳምጣቸው!”
Written by በብርሃኑ በላቸው አሰፋ (የክቡር ልጆች መጽሐፍ ደራሲ)
ዓለም አቀፍ የልጆች ቀን ተከብሯል በመላው ዓለም ለ35ኛ በሀገራችን ደግሞ ለ19ኛ ጊዜ ነው ዓለም አቀፍ የልጆች ቀን - “ልጆች የሚሉት አላቸው፤ እናዳምጣቸው!” በሚል መሪ ቃል የተከበረው፡፡ በዓሉ በ1959 የልጆች መብቶች አዋጅ የፀደቀበት ፤ በኋላም በ1989 የልጆች መብቶች ኮንቬንሽን የፀደቀበትን ቀናት…
Read 683 times
Published in
ህብረተሰብ