ህብረተሰብ
Saturday, 29 November 2014 11:26
አዲስ የተዘጋጀው የውጭ አገር ሥራ ስምሪት ረቂቅ አዋጅ ችግሩን ይፈታ ይሆን?
Written by መንግሥቱ አበበ
የዜጎችን መብት፣ ክብርና ደህንነት የሚያስከብር ህገ - ወጥ ደላሎችን የሚያስቀር ነው 8ኛ ክፍል ያልጨረሰና የሙያ ፈተና (CoC) ያላለፈ አይሄድም. ከበፊቱ የተሻለ ቢሆንም አሁንም ክፍተቶች አሉት ፤ ለሕገ -ወጥነት በር ይከፍታል.. ለሥራ ወደ ተለያዩ የአረብ አገራት የሄዱ ዜጎች (አብዛኞቹ ወጣት ሴቶች)…
Read 7322 times
Published in
ህብረተሰብ
አሀዱ ኣባይነህ የኪነ-ህንፃ ባለሙያ ነው፡፡ በሙያው ለአስራ ስምንት አመታት ሲሰራ ቆይቷል፡፡ በ90ዎቹ ዓመታት በዝቅተኛ ወጪ የዛፍ ላይ መኖሪያ ቤት ሰርቶ ነበር፡፡ በቅርቡ ደግሞ በአዲስ አበባ ከፈራረሱ ቤቶች ላይ ከተሰበሰቡ የተለያዩ ቁሳቁሶች እየሱስ በመባል በሚታወቀው አካባቢ እጅግ ውብ የሆነ ቤት ሰርቷል፡፡…
Read 7742 times
Published in
ህብረተሰብ
“ከመወለዳችን በፊትም ሆነ ከሞትን በኋላ የምናካሂዳቸው ነገሮች እንዲሁም የየእለት ተእለት እንቅስቃሴያችን ከንጋት እስከ ንጋት በሙሉ ባህላዊ ናቸው፡፡” ይሉናል እውቁ የፎክሎር (ባህል) ጥናት መምህርና ተመራማሪ ፈቃደ አዘዘ (ዶ/ር)፡፡ እውነቱ ይህ ከሆነ የሰው ልጅ በራሱ ባህልም ነው ብሎ መፈረጁ የሚገድ አይመስልም፡፡ ስለ…
Read 3612 times
Published in
ህብረተሰብ
ብዙዎቻችን ክትባትን የምናውቀው በቫይረስ ወይም በባክቴሪያ ሊመጣ የሚችልን በሽታ ለመከላከል ጥቅም ላይ ሲውል ብቻ ነው፡፡ ነገር ግን በሥነ ልቦናና በስነ አዕምሮ መስክም የአእምሮ ጤናን ለመጠበቅና ከጉዳት ለመከላከል የሚውል ክትባት አለ፡፡ ስነ ልቦናዊ ክትባት /Psychophulaxis/ ወይም ቫክሲን ፎር ሳይክ /Vaccine for…
Read 5078 times
Published in
ህብረተሰብ
በአሁኑ ወቅት ከፍተኛ የዓለም ስጋት በሆነው ኢቦላ ላይ ያተኮረ ህዝባዊ ውይይት የፊታችን ረቡዕ በግዮን ሆቴል ይካሄዳል፡፡ የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚና የኢትዮጵያ ጤና አጠባበቅ ማህበር በጋራ ባዘጋጁት በዚህ ህዝባዊ ወይይት ላይ የኢቦላ ቫይረስ ምንነትና የመተላለፊያ መንገዶቹ እንዲሁም ስርጭቱ፣ ምልክቶቹ፣ የመጋለጫ መንገዶችና የቁጥጥር…
Read 1437 times
Published in
ህብረተሰብ
ቁርስ አለመመገብ ቁርሳቸውን የማይመገቡ ሰዎች በደማቸው ውስጥ የሚገኘው የስኳር መጠን ዝቅተኛ ይሆናል፡፡ ይህም ለአንጎል መድረስ ያለበትን ንጥረ ነገር በማስቀረት አንጎል በተገቢው ሁኔታ እንዳይሰራ ያደርገዋል፡፡ ከመጠን በላይ መመገብ ከመጠን በላይ መመገብ የአንጎል የደም መተላለፊያ ቧንቧዎችን ያደድራቸዋል፡፡ ይህ ደግሞ የአዕምሮን ኃይል ይቀንሳል፡፡…
Read 2837 times
Published in
ህብረተሰብ