ንግድና ኢኮኖሚ

Rate this item
(1 Vote)
 ዳሸን ባንክ ከኤግል ላየን ቴክኖሎጂ ጋር በመተባበር ከወለድ-ነጻ የዱቤ አገልግሎት ማግኘት የሚያስችል “ከወለድ-ነጻ ዱቤ አለ” አገልግሎትን ትላንት አስተዋወቀ፡፡ ከወለድ-ነጻ ዱቤ አለ “IFB DubeAle” የሸሪዐህ መርሆዎችን ተከትሎ የሚሰራ አገልግሎት ሲሆን፤ እንደ ሽያጭ ውል የሚሰራና በደንበኛው ጥያቄ መሰረት የዱቤ አገልግሎት ማግኘት የሚቻልበት…
Rate this item
(1 Vote)
ባለፈው የፈረንጆቹ መስከረም ወር 2023 ዓ.ም ጡረታ መውጣታቸውን ያስታወቁት የ92 ዓመቱ የሚዲያ ቱጃር ሩፐርት ሙርዶክ፤ ያለፉትን ሰባት አስርት ዓመታት ያሳለፉት ዓለም አቀፍ የሚዲያ ኢምፓየር በመገንባት ሲሆን፤ በዚህም ሂደት በጋዜጠኝነት፣ በፖለቲካና በፖፕ ባህል ላይ ተፅእኖ ማሳደር ችለዋል፡፡ በ1931 ዓ.ም በአውስትራሊያ ሜልቦርን…
Rate this item
(1 Vote)
አበዳሪ ተቋም በማጣት ለረጅም ጊዜ የተንገላቱ ደንበኞችን የብድር አቅርቦት በአጭር ጊዜ በማስተካከል ትላንት ሚያዝያ 25 ቀን 2016 ዓ.ም መኪኖችን አስረክቧል::ካፒታል የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኃላፊነቱ የተወሰነ የህብረት ስራ ማህበር ከግዙፉ የመኪና ገጣጣሚ አክሎክ ሞተርሰ ጋር ባለው ስምምነት መሰረት ከጠቅላላ 1 ሺ…
Rate this item
(0 votes)
• ከ30ሺ በላይ ለሚሆኑ ጎብኚዎች ነጻ የህክምና ምርመራ ይሰጣል • ከህንድ፣ ዱባይ፣ ታይላንድ፣ ቱርክና ሌሎች አገራት የሚመጡ የጤና ተቋማትና ባለሙያዎች ይሳተፉበታል አፍሮ-ኤዥያ ዓለማቀፍ የጤና ኤክስፖ፣ እዚህ በመዲናዋ ከግንቦት 9-11 ቀን 2016 ዓ.ም፣ በኤግዚቢሽን ማዕከል እንደሚካሄድ አዘጋጆቹ ገለጹ፡፡ በኤክስፖው ላይ ከ400…
Rate this item
(1 Vote)
 መንግሥት ለእንዲህ ያሉ ተቋማት ድጋፍ እንዲያደርግ ተጠየቀ ከተከፈተ 17ኛ ዓመቱን ያስቆጠረውና እስካሁን ከ3ሺ800 በላይ የፋሽን ዲዛይነሮችን አሰልጥኖ ያስመረቀው ኔክስት ፋሽን ዲዛይን ኮሌጅ ፤ አዲሱን ከፍተኛ የማስተር ክላስ ሥልጠናውን ባለፈው ቅዳሜ ምሽት ሚያዝያ 12 ቀን 2016 ዓ.ም ቦሌ ዩጎ ሰርች አጠገብ…
Rate this item
(0 votes)
 ዘመን ባንክ፤ የሠራተኞቹን ዕውቀትና ክህሎት ለማሳደግ፣ በዓለም ትልቁ የኢንተርኔት የመማሪያ መድረክ ከሆነው ሊንክድኢን ለርኒንግ ጋር የአጋርነት ስምምነት ተፈራረመ፡፡ የዘመን ባንክ የሰው ሀብት ምክትል ዋና ኦፊሰር አቶ ታከለ ዲበኩሉ ስምምነቱን አስመልክቶ ባደረጉት ንግግር፤ “ዘመን ባንክ ለሰራተኞቹ ቀጣይነት ያለው የመማርና የሙያ እድገት…
Page 1 of 82