ንግድና ኢኮኖሚ
አድማስ ዩኒቨርሲቲ አዲስ አበባ በሚገኙት ካምፓሶቹ በዲግሪና በቴክኒክና ሙያ ትምህርት ያሰለጠናቸውን 4 ሺህ 520 ተማሪዎች ዛሬ ጠዋት ከ2፡30 ጀምሮ በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማዕከል ያስመርቃል፡፡ ከተመራቂዎቹ መካከል 1269 የሚሆኑት በድግሪ መርሀ ግብር ትምህርታቸውን የከታተሉ ሲሆን የሰለጠኑባቸውም የትምህርት ዘርፎች አካውንቲንግ፣ ማኔጅመንት፣ ኮምፒዩተር…
Read 2796 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
Sunday, 06 August 2017 00:00
ባህር ዛፍን ከእንጦጦ ተራራ ለማስወገድ፣ 130 ሺ ሀገር በቀል ችግኞች ይተከላሉ
Written by Administrator
የባህር ዛፍ ተክልን ከእንጦጦ ተራራ ላይ በማስወገድ በሀገር በቀል ዛፎች ለመተካት እስከ 2012 ዓ.ም የሚቆይ እቅድ የተያዘ ሲሆን ዘንድሮም ከ130 ሺህ በላይ የሀገር በቀል ዛፍ ችግኞች ይተካላሉ ተብሏል፡፡ ከዚሁ ፕሮጀክት ጋር በተያያዘ የኢትዮ ቴሌኮም እና የቻይናው የቴሌኮም ኩባንያ ዜድቲኢ ሰራተኞች…
Read 2564 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
Saturday, 29 July 2017 12:33
“ዓለም አቀፍ ዕውቅና ያለው የሆቴልና ሙያ ማሰልጠኛ ኮሌጅ የመክፈት ዕቅድ አለን”
Written by መንግሥቱ አበበ
- ነገና ከነገ ወዲያ ቡናና ሌጦ እየሸጡ መቀጠል አስቸጋሪ ሊሆን ይችላል - ‹ማግኖሊያ› የሚለውን ብራንድ ወደ ውጭ ይዘን የመውጣት ዕቅድ አለን - ባንኮች ማበረታታት ያለባቸው አገር በቀል ሆቴሎችን ነው “የአገሪቷ ሁኔታ የተሻለ እንዲሆን ከተፈለገ፣ ሰው ላይ ነው ኢንቨስት መደረግ ያለበት፡፡…
Read 2461 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ሜላት ተመስገን፣ የ15 ዓመት ታዳጊ ስትሆን የአንደኛ ደረጃ መልቀቂያ (8ኛ ክፍል) ፈተና ወስዳ አጥጋቢ ውጤት በማምጣት (85.5 በመቶ) ወደ 9ኛ ክፍል ተዛውራለች፡፡ ሜላት፣ ከአያቷ ጋር ነው የምትኖረው፡፡ አያቷ ደግሞ ሁለቱን ማኖር የሚያስችል ገቢ የላቸውም፡፡ በየሰው ቤቱ ልብስ እያጠቡ በሚያገኙት አነስተኛ…
Read 3130 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ለመዝናናት፤ ለመነገድና ለህክምና የዱባይን የቱሪዝም ኢንዱስትሪ ከአፍሪካ አህጉር ጋር በላቀ ደረጃ ለማስተሳሰር ‹‹የ2017 የዱባይ ቱሪዝም ‹‹ሮድ ሾው›› በአዲስ አበባ ራዲሰን ብሉ ሆቴል ተካሂዶ ነበር። ይሄ ‹‹ሮድ ሾው›› በዱባይ ቱሪዝምና ንግድ ማርኬቲንግ ዲፓርትመንት አማካኝነት ነው፡፡ ባለፈው ሳምንት የተካሄደው በቱሪዝሙ መስክ የሚንቀሳቀሱ…
Read 2683 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ከተቆረቆረች ስምንት አስርት ዓመታት ባስቆጠረችው የባህር ዳር ከተማ ባለፈው ሳምንት (ከሰኔ 30 እስከ ሐምሌ 2)አምስተኛው የኢትዮጵያ የሙዚቃ ቀን በተለያዩ ኪነ ጥበባዊ ዝግጅቶች ተከብሯል፡፡ በዝግጅቱ ላይ ለመታደም ባህር ዳርየተገኘችው የአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ ናፍቆት ዮሴፍ፤ በከተማዋ የቱሪዝም፣ ኢንቨስትመንትና የፀጥታ ሁኔታ እንዲሁምጣና ሃይቅ…
Read 3338 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ