ንግድና ኢኮኖሚ
Sunday, 14 May 2017 00:00
‹‹ጎመጁ ኦይል ኢትዮጵያ›› በአንድ ጊዜ 17 ተሽከርካሪዎች የሚያስተናግድ ማደያ አስመረቀ
Written by መንግሥቱ አበበ
በሁለት ወጣት ኢትዮጵያውያን ባልና ሚስት በአቶ ቴዎድሮስ የሺዋስና በወ/ሮ ገነት ገ/እግዚአብሔር በ53 ሚሊዮን ብር የተቋቋመው ‹‹ጎመጁ ኦይል ኢትዮጵያ››፤ ባለፈው እሁድ የተመረቁት ሁለት ማደያዎች 300 ሚሊዮን ብር ወጪ የተደረገባቸው እንደሆነ የድርጅቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ አስታወቁ፡፡ ዋና ሥራ አስኪያጁ አቶ ይግዛው መኮንን…
Read 2416 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
አቶ ዳጂ ጃራ ኩምቢ በተባሉ ባለሀብት በአዳማ ከተማ ወንጂ መታጠፊያ ላይ የተሰራውና 55 ዘመናዊ የመኝታ ክፍሎች ያሉት ደንበል ቪው ኢንተርናሽናል ሆቴል ዛሬ ይመረቃል፡፡ ሆቴሉ ሁሉም ነገር የተሟሉለት ሱትስ፣ 2 ደሉክስ ቲውን፣ 21 ደሉክስ ስታንዳርድ፣ 13 ሲንግል ስታንዳርድና 12 ሲንግል ክፍሎች…
Read 1952 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
‹‹ለሠራተኞቻችን በምንሰጠው ልዩ ትኩረት እንለያለን›› በእንግዶች፣ በሠራተኞችና አብረውት በሚሰሩ ባለድርሻ አካላት ተመራጭ እንዲሆን በትጋት እንደሚሰራ የጠቆመው ሳፋሪ አዲስ ሆቴል፤ የዛሬ ሁለት ሳምንት በይፋ ሥራ እንደሚጀምር ተገልጿል። የሳፋሪ አዲስ ሆቴል ልዩ አማካሪ አቶ ዜናዊ መስፍንና የሆቴሉ ማኔጅመንት አባላት ባለፈው ማክሰኞ በቦሌ…
Read 2815 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
የዛሬና የመጪው ዘመን ወጣቶች በርካታ ጥራዝ መጻሕፍት ከመሸከም ይልቅ በአንድ ፍላሽ (መረጃ መያዣ) በርካታ መጻሕፍትና መረጃ መያዝ ስለሚመርጡ ለዚህ የጊዜው አስገዳጅ ሁኔታ ዝግጁ መሆን አለብን ሲሉ በምክትል አስተዳደር ማዕረግ የኦሮሚያ የከተማ ልማትና ቤቶች ቢሮ ኃላፊ አቶ አቢይ አህመድ አሳሰቡ፡፡ ስፕሪንግ…
Read 2138 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ከሰኔ 16-18 2009 ዓ.ም ለሦስት ቀናት የሚዘልቅ “ኢትዮ ኢንተርናሽናል ባንኪንግ፣ ኢንሹራንስና ማይክሮ ፋይናንስ ኤክስፖ” በአፍሪካ ህብረት አዳራሽ ሊካሄድ መሆኑ ተገለፀ፡፡ “እያንዳንዷ ሳንቲም ዋጋ አላት” በሚል መሪ ቃል የሚካሄደው ኤክስፖው፤ በባንኪንግ፣ በኢንሹራንስ፣ በማይክሮ ፋይናንስና በሌሎች ተዛማጅ የስራ ዘርፎች የተሰማሩ የግልና የመንግስት…
Read 1725 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ዮድ አቢሲኒያ፣ ዓለም አቀፍ ደረጃ ያለው የአገር ውስጥና የውጭ አገር እንግዶችን ማስተናገድ የሚችል ዮድ አቢሲኒያ ኢንተርናሽናል የተባለ ሆቴል ገንብቶ ማጠናቀቁንና ለአገልግሎት ዝግጁ ማድረጉን አስታወቀ፡፡ ከትናንት በስቲያ በሆቴሉ በተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫና የጉብኝነት ፕሮግራም ላይ የሆቴሉ ዋና ሥራ አስኪከጅ አቶ ብሩክ ዳንኤል…
Read 2642 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ