ንግድና ኢኮኖሚ
በአንድ ዓመት ተኩል ጊዜ ውስጥ ስራ ይጀምራል ተብሏል የካቲት ፐርፕል ወረቀት ፋብሪካ በ1.9 ቢ. ብር ዘመናዊ ፋብሪላ ሊገነባ ነው፡፡ በኦሮሚያ ክልል ገላን ከተማ ላይ የሚገነባው ፋብሪካው፤ በአንድ ዓመት ተኩል ጊዜ ውስጥ ግንባታው ተጠናቆ ስራ እንደሚጀምር ተገልጿል፡፡ ፋብሪካው የቻይና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን…
Read 2240 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
በመንገድ፣ በውሃ ስራዎች፣ በሪል እስቴት ግንባታና መሰል የመሰረተ ልማት ስራዎች ላይ የተሰማራው አሰር ኮንስትራክሽን፤ከ15 ሚ. ብር በላይ በሆነ ወጪ ቦሌ ሩዋንዳ ድልድይ ስር ያሰራውን "አሰር ፓርክ" በዛሬው ዕለት ያስመርቃል፡፡ የድርጅቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ ኢንጂነር የማነ አብርሀ ሰሞኑን ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ…
Read 1442 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ከወራት በፊት ስራ የጀመረውና ከአትላስ ሆቴል አለፍ ብሎ የሚገኘው ባለ አራት ኮከቡ አዜማን ሆቴል፤ ዛሬ ረፋድ ላይ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ አምባሳደሮች፣ አስጎብኚ ድርጅቶችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት ይመረቃል፡፡ በኢትዮጵያዊ ባለሀብት የተሰራው ሆቴሉ፤79 የመኝታ ክፍሎች፣ ከ300 በላይ ሰዎችን የሚይዝ አዳራሽ፣ እያንዳንዳቸው…
Read 1278 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
- ሁላችንም በአንድ ላይ ነው የምንሰራው፤ ያ ነው ምስጢሩ፡፡ ሳም ዋልትን (የዎልማርት መስራች)- ስኬቴ የሚመነጨው በየቀኑ በእጄ ያለውን ስራ ተግቼ ከመስራት ነው፡፡ ጆኒ ካርሰን- ለሰዎች የሚጠቅም ከሆነ፣ ለቢዝነስ ይጠቅማል፡፡ ሊዎ ቡርኔ- ሰዎች ሲወዱህ የምትለውን ይሰሙሃል፤ ሲያምኑህ ግን አብረውህ ቢዝነስ ይሰራሉ፡፡…
Read 1207 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
Saturday, 14 January 2017 16:14
ሀበሻ ቢራ ለ“ጌርጌሴኖን” ግማሽ ሚሊዮን ብር ለገሰ በቅርቡ የሳሚ ዳን ኮንሰርት ይቀርባል
Written by Administrator
የቢራ ገበያውን ከተቀላቀለ አንድ አመት ተኩል የሆነው ሀበሻ ቢራ፤ በገና ዋዜማ ከጆርካ ኤቨንት ኦርጋናይዘር ጋር በመተባበር ባዘጋጀው ‹‹ኢትዮጵያዊ›› የተሰኘ የሙዚቃ ኮንሰርት ከተገኘው የትኬት ሽያጭ ትርፍ 50 በመቶውን ሽሮሜዳ አካባቢ ለሚገኘው ‹‹ጌርጌሴኖን” የአዕምሮ ህሙማን ማዕከል ለገሰ፡፡ ባለፈው ማክሰኞ የኮንሰርቱን አጠቃላይ ሁኔታ…
Read 1803 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
‹‹ውሃ ተገኘ ሲባል ‹ፔትሮሊየም› እንዳገኘን ነው የቆጠርነው‹‹በሀርሺን ውሃ ተገኘ ሲባል ‹ፔትሮሊየም› እንዳገኘን ነው የተሰማኝ፡፡ ይህንን ያልኩበት ምክንያት በዚህ ወረዳ ምንም ዓይነት ውሃ አልነበረም፡፡ በስተሰሜን ውሃ የሚገኘው ጂጂጋ ነው፡፡ በስተደቡብ ምዕራብ ደግሞ ደጋሀቡር ነው፡፡ ከፍተኛ የውሃ ችግር ነበረብን፡፡ ሰዎች ውሃ የሚያገኙት…
Read 1272 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ