ንግድና ኢኮኖሚ
የአዲስ አበባ ከተማን የታክሲ ችግር ይቀርፋል ተብሎ ተስፋ የተጣለበት ዛይ ራይድ ሜትር ታክሲ ባለፈው ማክሰኞ ሥራ መጀመሩን አስታወቀ፡፡ የዛይ ራይድ ሜትር ታክሲ መስራችና ዋና ስራ አስፈፃሚ ወጣት ሀብታሙ ታደሰ በሳምንቱ መጀመሪያ ለጋዜጠኞች በሰጠው መግለጫ፤ መንግሥት ያዘዛቸው 750 ዘመናዊ ታክሲዎች ከጅቡቲ…
Read 9074 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ቶታል ኢትዮጵያ ከኤም ብር ጋር በመተባበር አዲስ የተቀላጠፈ የሞባይል ክፍያ አሰራር መተግበር የጀመረ ሲሆን ደንበኞች ካሉበት ሆነው የድርጅቱን አጠቃላይ አገልግሎቶች በተመለከተ የተሟላ መረጃ የሚያገኙበት “ቶታል ሰርቪስስ” የተባለ አዲስ የሞባይል ስልክ አፕሊኬሽንም አስመርቋል፡፡የቶታል ኢትዮጵያ የሽያጭና የማርኬቲንግ ስራ አስኪያጅ ክሪስቶፊ ፌራንድ ባለፈው…
Read 2144 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ዛይ ራይድ ሜትር ታክሲዎች፤ በመጪው ሳምንት ስራ ይጀምራሉ አዲስ አበባ ከኒውዮርክና ጀኔቭ ቀጥላ ሶስተኛዋ የዲፕሎማቲክ ከተማ ናት፡፡ እነዚህ ዲፕሎማቶችና ቱሪስቶች እንዲሁም የመዲናዋ ነዋሪዎች ደረጃውን የጠበቀ አገልግሎት ይፈልጋሉ፡፡ ከ15 ዓመት በፊት በጣት የሚቆጠሩ ደረጃቸውን የጠበቁ ሆቴሎች ነበሩ፡፡ ዛሬ፣ ከ100 በላይ ሆነዋል፡፡…
Read 4009 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
በድርቁ የተጎዱ፣የምርጥ ዘርና የማዳበሪያ መግዣ አጥሯቸዋል በባሌ ዞን አጋርፋ ወረዳ ኢላጊጎዳሪ ቀበሌ ማዳበሪያ ሲገዙ ያገኘናቸው ወ/ሮ ከበቡሽ መንግሥቱ ገበሬ ናቸው፡፡ የ45 ዓመቷ ወይዘሮ፤5 ልጆቻቸውን የሚያሳድጉት አርሰው በሚያገኙት ገቢ ነው፡፡ አምና ብዙ አርሶ አደሮች በድርቁ ሲጎዱ፣ ወ/ሮ ከበቡሽ ጥሩ ምርት ማግኘታቸውን…
Read 1540 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
የበልግ ምርት ምን ይመስላል፣ የመኸር ዝግጅቱስ፣ ባለፈው ዓመት በተከሰተው ድርቅ የተጎዱ አርሶ አደሮች በምን ሁኔታ ላይ ይገኛሉ፣ የዕርዳታ አሰጣጡስ፣ ጎርፍ ያስከተለው ጉዳትስ፣ የግብአት (ምርጥ ዘር፣ ማዳበሪያ) አቅርቦትና የግብርና ባለሙያዎች ድጋፍ ምን ይመስላል? ---በሚል የመንግሥት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት፣ የእርሻና ተፈጥሮ ሀብት…
Read 1803 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
በበልግ የተዘራው የስንዴና የበቆሎ ቡቃያ የተከረከመ መስሎ መሬቱን አረንጓዴ ምንጣፍ አልብሶታል፡፡ አሁን ወቅቱ ስንዴ የሚዘራበት ነው። ዞኑ በተራሮቹና በቱሪስት መስህብነቱ ቢታወቅም አብዛኛው መሬ ለጥ ያለ ነው፡፡ ዙሪያውን ቢመለከቱ፣ እዚህም እዚያም በስንዴና በበቆሎ ሰብል የተሸፈኑ አነስተኛ ማሳዎች ያገኛሉ፡፡ ለመኸር እርሻ እየተዘጋጁና…
Read 1730 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ