ንግድና ኢኮኖሚ
በኦሮሚያ ክልል በምዕራብ ሸዋ ዞን የምትገኘውን የባኮ ከተማ በ9 ወር ጊዜ ውስጥ የንፁህ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ ያደረገው “ሚና ወተርስ”፤ በውሃ እጥረት የምትታማውን የአዳማ ከተማን የውሃ ችግር ለመፍታት ከኦሮሚያ ውሃ ማዕድንና ኢነርጂ ልማት ቢሮ ጋር በዛሬው እለት የ193 ሚሊዮን ብር ፕሮጀክት…
Read 1762 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
የአንደኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በአሰበ ተፈሪ ያጠናቀቁት አቶ አስፋው ተፈራ፤ ወደ አዲስ አበባ መጥተው በሊሴ ገብረማርያም፣ በኮልፌ የእደ ጥበብ አዳሪ ትምህርት ቤት፣ በተግባረ ዕድና በመምህራን ማሰልጠኛ ተቋም የተማሩ ሲሆን ከዚያም በደብረብርሃን ኃይለማርያም ማሞ ትምህርት ቤት የመምህርነት ሥራ እንደ ጀመሩ “እኔ ማን…
Read 2293 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
“ባለሀገሩ አስጐብኚ ድርጅት” አባት አርበኞችን ወደ ታላቁ ህዳሴ ግድብ ወስዶ ለማስጐብኘት እየተንቀሳቀሰ ነው“ግድቡን ጠዋት ጐብኝቼ ማታ ብሞት ገነት እንደምገባ እርግጠኛ ነኝ” - አባት አርበኛ ትክክለኛ ስሙ ተሾመ አየለ ቢሆንም ብዙዎች “ባለሀገሩ” በሚል ስያሜው የበለጠ ያውቁታል፡፡ ዘወትር በሚለብሰው ባህላዊ ልብስና በሚያጎፍረው…
Read 2231 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
“ባለሀገሩ አስጐብኚ ድርጅት” አባት አርበኞችን ወደ ታላቁ ህዳሴ ግድብ ወስዶ ለማስጐብኘት እየተንቀሳቀሰ ነው“ግድቡን ጠዋት ጐብኝቼ ማታ ብሞት ገነት እንደምገባ እርግጠኛ ነኝ” - አባት አርበኛ ትክክለኛ ስሙ ተሾመ አየለ ቢሆንም ብዙዎች “ባለሀገሩ” በሚል ስያሜው የበለጠ ያውቁታል፡፡ ዘወትር በሚለብሰው ባህላዊ ልብስና በሚያጎፍረው…
Read 3911 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
የቱሪስት መዳረሻ በሆነችው ባህርዳር ከተማ በ43 ሚ. ብር የተገነባው ሆምላንድ ኢንተርናሽናል ሆቴል ዛሬ እንደሚመረቅ የሆቴሉ ባለቤትና ስራ አስኪያጅ አቶ ሙሉጌታ ቢያዝን ለአዲስ አድማስ አስታወቁ፡፡ ሆምላንድ ሆቴል ከ2004 ዓ.ም ጀምሮ በሶስት ኮከብ ደረጃ አገልግሎት ሲሰጥ መቆየቱን የተናገሩት ባለቤቱ፤ በከፍተኛ ወጪ የማስፋፊያ…
Read 2587 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
የቀድሞ ተማሪዎቹን የሚያሰባስብ ፅ/ቤት ሊከፍት ነውዩኒቨርሲቲው እስከዛሬ ከ40 ሺህ በላይ ተማሪዎችን አስመርቋል 622 መምህራን መኖርያ ቤት ተገንብቶላቸዋልዩኒቨርሲቲው እስከዛሬ ከ40 ሺህ በላይ ተማሪዎችን አስመርቋል 622 መምህራን መኖርያ ቤት ተገንብቶላቸዋልየተመሰረተበትን 60ኛ ዓመት ያከበረው ጎንደር ዩኒቨርሲቲ፤ ከ35ሺህ የቀድሞ ምሩቃኖቹ መካከል ከ500 በላይ የሚሆኑትን…
Read 2899 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ