Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ንግድና ኢኮኖሚ

Saturday, 04 May 2013 11:37

ኢትዮ-ቴሌኮምና ችግሮቹ

Written by
Rate this item
(1 Vote)
“የስልክ ጥራት ችግር ከእድገቱ ጋር የመጣ ነው” የቴሌኮምኒኬሽን አገልግሎት የጥራት መጓደል ቀድሞም የነበረው ጉዳይ ቢሆንም ከቅርብ ጊዜያት በተለይም በሣምንታት እድሜ ከሚቆጠር ጊዜ ወዲህ ዘርፈ ብዙ ችግሮች እየተስተዋሉበት ነው። በሞባይል እየተነጋገሩ አገልግሎት በድንገት ተቋርጦ አየር ላይ መቅረት፣ የድምፅ በጥራት አለመሠማት፣ በአንድ…
Rate this item
(9 votes)
ካዛንቺስ ያለው እቴጌ አቢይ ቅርንጫፍና ቦሌ መድኃኔዓለም ፊት ለፊት የሚገኘው ንግሥተ ሳባ ቅርንጫፍ፣ የቢሮዎቹ ዝግጅት ተመሳሳይ ነው - ያምራል፡፡ ንፅህናቸው የሚማርክ በመሆኑ የደንበኛን ቀልብ የመሳብ አቅም አላቸው፡፡ ባለሙያዎቹ ደግሞ ደንበኞቻቸውን እንደየፍላጐታቸው ለማስተናገድ በፈገግታ እየተጠባበቁ ነው - የእናት ባንክ ሠራተኞች፡፡ ካዛንቺስ፣…
Rate this item
(0 votes)
“ቱዴይ ኢዝ ኤ ሆሊዴይ!” በኦሮሚያ ክልል አዲስ አበባ ዙሪያ በረኻ ወረዳ፣ ዱግዴደራ መንደር ከሠንዳፋ በቀኝ በኩል 23 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ትገኛለች፡፡ አካባቢው ከአዲስ አበባ ብዙ ባይርቅም የስልጣኔ ጮራ አልደረሳትም፡፡ ነዋሪው ንፁህ የመጠጥ ውሃ የመጠቀም እድል አላገኘም፡፡ የጉድጓድ ውሃ የሚገኘው…
Rate this item
(0 votes)
የከተማ ኑሮ በጣም አድካሚና አሰልቺ ከመሆኑም በላይ በውጥረት የተሞላ ነው፡፡ በእኛ አገር ያልተለመደና በሙጪው ዓለም የሚዘወተር የመዝናኛ ፕሮግራም አለ - ቫኬሽን መውጣት፡፡ የማያውቁትን፣ የሚያደንቁትንና የሚጓጉለትን … ነገር፣ በማየትና በመጐብኘት መደሰት አዕምሮን ከማዝናናቱም በላይ ሰውነትን ዘና ያደርጋል፡፡ አንድ ሰው በሥራ የደከመ…
Rate this item
(6 votes)
ባለ 18 ፎቅ ሆቴል በክልል ከተሞች ቀርቶ በአዲስ አበባም አልተለመደም፡፡ ጣና ሐይቅን ከጀርባው አድርጐ የተሠራው ባለ 5 ኮከቡ ሆቴል ለባህርዳር ከተማ ተጨማሪ ውበት ሆኗታል፡፡ የሆቴሉ ባለቤት ትልቅሰው ገዳሙ ወደ ኮንስትራክሽን ቢዝነስ የገቡት ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ቢሆንም የሆቴሉን ግንባታ በአጭር ጊዜ…
Rate this item
(4 votes)
“ማስታወሻ” በሚል ርዕስ በደራሲና ጋዜጠኛ ዘነበ ወላ ተዘጋጅቶ በ1993 ዓ.ም በታተመውና የደራሲ ስብሐት ገብረእግዚአብሔርን የሕይወትና የሥራ ታሪክ በሚያስቃኘው መጽሐፍ “ነጂና ተነጂ” በሚለው ምዕራፍ ላይ፣ ስለ ቀድሞ ዘመን ሥራ ፈጣሪ ኢትዮጵያዊያኖች የሚነገር ታሪክ አለ፡፡ አንደኛው የደራሲ ስብሐት ጓደኛ ነው፤ አቶ ደረጀ…