ንግድና ኢኮኖሚ
መቀመጫውን በስዊዘርላንድ፣ጄኔቫ ያደረገው የተባበሩት መንግሥታት የንግድ ለልማት ጉባኤ (አንክታድ)፣የአፍሪካ ቢሮውን በአዲስ አበባ የከፈተ ሲሆን ቢሮው የተከፈተው የጉባኤው አባል አገራትን በቀጥታና በቅርበት ለማገልገል ታቅዶ ነው ተባለ፡፡ የጉባኤው ዋና ጸሐፊ ዶ/ር ሙኪሳ ኪቲዩ ባለፈው ረቡዕ በመክፈቻ ሥነስርዓቱ ላይ እንደተናገሩት፤ የጉባኤው የአፍሪካ ቢሮ…
Read 1262 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
- በዘርፉ የሚነሱ ችግሮችን ይፈታል ተብሏል የመጓጓዣ አውሮፕላኖችን የወንበር ገደብ ጨምሮ በግሉ የአቪየሽን ዘርፍ ላይ የሚታዩ አጠቃላይ ችግሮችን ይፈታል ተብሎ የሚጠበቅ ፖሊሲ፣ በያዝነው ዓመት መጨረሻ ተጠናቅቆ ተግባራዊ እንደሚሆን የትራንስፖርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የሚኒስቴሩ የኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ኃላፊ አቶ አሳልፈው አመዲን ለአዲስ አድማስ…
Read 1355 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ሳምሰንግ ኤሌክትሮኒክስ ለምርቶቹ የጥገና አገልግሎት የሚሰጥበት የደንበኞች አገልግሎት ማዕከል በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ከፈተ፡፡ ለሳምሰንግ ሞባይልና ለሁሉም የሳምሰንግ ኤሌክትሮኒክ ምርቶች የጥገና አገልግሎት ለመስጠት ያስችላል የተባለውንና በአዲስ አበባ ከተማ ቴሌ መድኀኒዓለም አካባቢ የተቋቋመውን የደንበኞች አገልግሎት ማዕከል ከትናንት በስቲያ መርቀው የከፈቱት የኩባንያው…
Read 1590 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
አቶ ዘመዴነህ ንጋቱ የኧርነስት ኤንድ ያንግ የኢትዮጵያ ማኔጂንግ ፓርትነርና ትራንሲሽን አድቫይሰሪ ሰርቪስ (TAS) ኃላፊ ናቸው፡፡ በ3ኛው ፋይናንስ ለልማት ዓለም አቀፍ ጉባኤ፣ የኢትዮጵያ ገበያ እየፈጠረ ያለውን አስገራሚ ዕድገትና የኢንቨስትመንት አማራጮች አስመልክተው ባቀረቡት ጥናታዊ ጽሑፍ፤ በኢትዮጵያ ኢንቨስት ለማድረግ የሚጋብዙ 10 ምርጥ ምክንያቶች…
Read 3229 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ከሁለት ሳምንት በፈት በዓለም ትልቅ ስም ያላቸው ታዋቂ ሆቴሎች ወደ አፍሪካ እየተመሙ መሆናቸውን ነግረናችሁ ነበር - መዳረሻቸውን ሳንጠቅስ፡፡ አሁን ከመዳረሻ አገሮች አንዷ ሩዋንዳ መሆኗ ታውቋል፡፡ በሩዋንዳ በሆቴል ዘርፍ ኢንቨስት ለማድረግ ከቆረጡት ታዋቂ ሆቴሎች መካከል ማሪዮት፣ ራዲሰን ብሉ፣ ሸራተን፣. ጎልደን ቱሊፕ፣…
Read 1492 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ምንም የተፈጥሮ ሀብት የሌላቸው እንደ ዱባይ ያሉ አገሮች ሰው ሰራሽ የቱሪስት መስህብ እየሰሩ የጎብኚዎችን ልብ ሲያማልሉ ኢትዮጵያ በተፈጥሮ፣ በሰው ሰራሽና በህዝቦቿ ቱባ ባህል የበለፀገች ብትሆንም አገሪቷም ሆነች ህዝቦቿ ለዘመናት የዚህ ሀብት ተጠቃሚ አለመሆናቸው በርካታ ኢትየጵያውያን የሚቆጩበት ጉዳይ ሆኖ ቆይቷል፡፡ ሰሞኑን…
Read 3406 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ