ከአለም ዙሪያ
ከመፈንቅለ መንግስቱ ጋር በተያያዘ ከ60 ሺህ በላይ ዜጎች ታስረዋል በቅርቡ የተቃጣበት የመፈንቅለ መንግስት ሙከራ መክሸፉን ተከትሎ መረር ያለ እርምጃ በመውሰድ ላይ የሚገኘው የቱርክ መንግስት፣ ከጉዳዩ ጋር ንክኪ አላቸው ያላቸውን ከ130 በላይ የአገሪቱ የመገናኛ ብዙኃን ለመዝጋት መወሰኑን ስካይ ኒውስ ዘገበ፡፡የቱርክ መንግስት…
Read 2490 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
ሞባይል ስልክ ለ3.8 ሚ. አፍሪካውያን የስራ ዕድል ፈጥሯል በአፍሪካ የሞባይል ስልክ ተጠቃሚዎች ቁጥር 557 ሚሊዮን መድረሱንና የአህጉሪቱ ኢኮኖሚ ባለፈው የፈረንጆች አመት 2015 ከሞባይል ምርትና አገልግሎት 153 ቢሊዮን ዶላር ማግኘቱን ፎርብስ መጽሄት ዘገበ፡፡የአፍሪካ የሞባይል ኢኮኖሚ የ2016 ሪፖርትን ጠቅሶ ዘገባው እንዳለው፣ ከአህጉሪቱ…
Read 973 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
በጁባ ባለፉት 3 ሳምንታት ብቻ ከ120 በላይ ጾታዊ ጥቃቶች ተፈጽመዋል የደቡብ ሱዳኑ ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኬር ምክትላቸው የነበሩትን ተቀናቃኛቸውን ሬክ ማቻርን ከስልጣን አውርደው ጄኔራል ታባል ዴንግ ጋይን በቦታው መተካታቸውን ተከትሎ፣ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በአገሪቱ የሚደረጉ የስልጣን ሹም ሽሮች በሙሉ የሰላም ስምምነቱን…
Read 1188 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
Saturday, 30 July 2016 11:51
አውሮፓ ለመካከለኛው ምስራቅ አገራት የ1 ቢ.ፓውንድ የጦር መሳሪያ ሸጣለች
Written by Administrator
ስምንት የምስራቃዊ አውሮፓ አገራት ባለፉት አራት አመታት ብቻ ከ1 ቢሊዮን ፓውንድ በላይ የሚያወጣ የጦር መሳሪያ ለመካከለኛው ምስራቅ አገራት መሸጣቸው በምርመራ መረጋገጡን ዘ ጋርዲያን ዘገበ፡፡ ባልካን ኢንቬስቲጌቲቭ ሪፖርቲንግ ኔትዎርክና ኦርጋናይዝድ ክራይም ኤንድ ኮራፕሽን ሪፖርቲንግ ፕሮጀክት የተባሉ ተቋማት ያወጡትን መረጃ ጠቅሶ ዘገባው…
Read 1449 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
ታዋቂው የቴክኖሎጂ ኩባንያ ማይክሮሶፍት፣ ባለፉት ሶስት ወራት ብቻ 3.1 ቢሊዮን ዶላር ትርፍ ማግኘቱን የኩባንያው ዋና ስራ አስፈጻሚ ሳትያ ናዴላ ማክሰኞ ዕለት ይፋ ማድረጋቸውን አጃንስ ፍራንስ ፕሬስ ዘገበ፡፡ ኩባንያው በተጠናቀቀው ሩብ አመት 20.6 ቢሊዮን ዶላር አጠቃላይ ገቢ ማግኘቱን ያስታወቁት ናዴላ፤ባለፈው አመት…
Read 3359 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
እስካሁን ከ50 ሺህ በላይ ሰራተኞችን አባሯል ባለፈው ሳምንት የተቃጣበትን መፈንቅለ መንግስት ያከሸፈው የቱርክ መንግስት፤ በድጋሚ ተመሳሳይ ሙከራ ሊደረግ ይችላል የሚል ስጋት ውስጥ እንደገባ የተጠቆመ ሲሆን በርካታ ዜጎችን ከተለያዩ የመንግስትና የግል መስሪያ ቤቶች ማባረሩን ዘ ኢንዲፔንደንት ዘግቧል፡፡የፕሬዚዳንት ኤርዶጋን መንግስት የተቃጣበትን የመፈንቅለ…
Read 1633 times
Published in
ከአለም ዙሪያ