ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ብርሃኑ ወርቁ ፅፎ ያዘጋጀውና ትእግስት ካሳ ፕሮዲዩስ ያደረገችው “አርግዣለሁ” ፊልም ነገ ሰኞ እና የዛሬ ሳምንት በአዲስ አበባ ይመረቃል፡፡ በ95 ደቂቃ ፊልሙ ላይ አህመድ ተሾመ (ደንቢ)፣ ምትኩ ፈንቴ፣ አልማዝ ኃይሌና ሌሎች ተሳትፈዋል፡፡
Read 1233 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ብርሃኑ ወርቁ ፅፎ ያዘጋጀውና ትእግስት ካሳ ፕሮዲዩስ ያደረገችው “አርግዣለሁ” ፊልም ነገ ሰኞ እና የዛሬ ሳምንት በአዲስ አበባ ይመረቃል፡፡ በ95 ደቂቃ ፊልሙ ላይ አህመድ ተሾመ (ደንቢ)፣ ምትኩ ፈንቴ፣ አልማዝ ኃይሌና ሌሎች ተሳትፈዋል፡፡ ብርሃኑ ወርቁ ፅፎ ያዘጋጀውና ትእግስት ካሳ ፕሮዲዩስ ያደረገችው “አርግዣለሁ”…
Read 1526 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 11 February 2012 09:16
“Journey of Passion” የእንግሊዝኛ ልቦለድ ይመረቃል
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
“Journey of Passion” የአንዲት የሥነ ፅሁፍ አስተማሪ የሥነ ፅሁፍ አፍቅሮት ላይ የተፃፈው የደራሲ ቴዎድሮስ ተፈራ መፅሐፍ ዛሬ ከጧቱ 4 ሰዓት በሀገር ፍቅር ትያትር ቤተ ትንሹ አዳራሽ ይመረቃል፡፡ 289 ገፅ ያለው መፅሐፍ በ50 ብር ለገበያ የቀረበ ሲሆን የሽፋን ስዕሉን የአዲስ አድማስጋዜጣ…
Read 1305 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በህንዳዊው አቀንቃኝ በዲፒ ሼንዲ ተደርሶ የተዘጋጀው “ወፍራም ዱርዬ” የተሰኘ ፊልም የፊታችን ሠኞ በ11 ሠዓት በእምቢልታ ሲኒማ እንደሚመረቅ ተገለፀ፡፡ በፊልሙ ላይ አርቲስት ሳምሶን ታደሠ/ቤቢ/፣ እፀህይወት አበበ፣ ሸዋፈራሁ ደሳለኝ፣ ፋንቱ ማንዶዬ እና ሌሎች የሚሳተፉበት ሲሆን ፊልሙን ሠርቶ ለማጠናቀቅ አንድ አመት እንደፈጀ ታውቋል፡፡ …
Read 1989 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ወደ ፊልም ዲሬክተርነት የገባችው የፖፕ ሙዚቃ ንግስት ማዶና እስከሚቀጥለው ዓመት የሚዘልቅ “ስቲክ ኤንድ ስዊት” የተሰኘ ኮንሰርት በመላው ዓለም ልታቀርብ እንደሆነ ተገለፀ፡፡ በሰሜን አሜሪካ 26፣ በአውሮፓ 26 ከተሞችን የምታዳርሰው የ50 ዓመቷ ማዶና፤ ለመጀመርያ ጊዜ ወደ አውስትራልያ እንደምትጓዝ ቢልቦርድ…
Read 1608 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የዩ2 የሙዚቃ ባንድ መሪ አቀንቃኝ ቦኖ ባስመዘገበው 1.2 ቢሊዮን ዶላር ሃብት “የምንጊዜም ሃብታም ሮክ ስታር” መባሉን አይሪሽ ታይምስ ዘገበ፡፡ ከሁለት ዓመት በፊት 90 ሚሊዮን ዶላር ኢንቨስት በማድረግ የፌስ ቡክ ኩባንያ ባለድርሻ የሆነው ቦኖ፤ ዘንድሮበኩባንያውየ1.5በመቶባለቤትነት ይዟል፡፡ ይሄው የቦኖ ድርሻ የዋጋ ተመን…
Read 1372 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና