Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Saturday, 10 December 2011 10:14

“አደፍርስ” ላይ ውይይት ይካሄዳል

Written by
Rate this item
(0 votes)
የሚዩዚክ ሜይደይ ኢትዮጵያ የመፃሕፍት ንባብ እና የውይይት ክለብ በደራሲ ዳኛቸው ወርቁ “አደፍርስ” የረዥም ልቦለድ መፅሐፍ ላይ ውይይት እንደሚደረግ አስታወቀ፡፡ ነገ ከቀኑ 8 ሰአት በአምስት ኪሎው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተመዘክር አዳራሽ የሚካሄደውን የሦስት ሰዓት ውይይት ደራሲና ሃያሲ መስፍን ኃብተማርያም የመነሻ ሀሳብ በማቅረብ…
Rate this item
(0 votes)
ከቅርብ አመታት ወዲህ በደም ቧንቧ ጥበት እና በነርቭ ሕመም እየተሰቃየች ያለችውን አንጋፋ ድምፃዊት ዘሪቱ ጌታሁን ለመታደግ እና መታከሚያ ገንዘብ ለማሰባሰብ የሙዚቃ ድግስ ተዘጋጀ፡፡ የዛሬ ሳምንት ከምሽቱ 12 ሰዓት በግሎባል ሆቴል በሚቀርበው ዝግጅት ድምፃዊ ማዲንጎ አፈወረቅ፣ ድምፃዊት ፀደንያ ገብረማርቆስ፣ ድምፃዊት ኩኩ…
Rate this item
(0 votes)
በሻሸመኔ ከተማ ኪነጥበብ አፍቃሪዎች የተቋቋመው “ከአድማስ ፊት” የኪነጥበብ ማህበር 34ኛ ዝግጅቱን ባለፈው እሁድ በሻሸመኔ ከተማ አቀረበ፡፡ የኪነጥበብ ተሰጥኦ ያላቸው ጥበብ አፍቃሪዎች ችሎታቸውን ለሕዝብ እያቀረቡ እንዲያዳብሩና የአካባቢውን ሕብረተሰብ የጥበብ ፍላጎት ለማሟላት ከአመታት በፊት የተቋቋመው ማህበር ከኪነጥበባዊ ዝግጅቶቹ ባሻገር የኪነጥበብ እንግዶች በመጋበዝ…
Rate this item
(0 votes)
“የሀገራችን ባህላዊ ሥነሥዕል ትናንትናና ዛሬ” በሚል ርእስ የኢትዮጵያ ባህላዊ ሥነሥእል አውደርእይ ቀረበ፡፡ አውደርእዩ ከትናንት ወዲያ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ጥናት ተቋም የተጀመረ ሲሆን እስከ ታህሣሥ 22 በተቋሙ ቤተመዘክር የሥዕል አዳራሽ ለሕዝብ ክፍት ሆኖ ይቆያል፡፡ አውደርእዩን ስድስት በባህላዊ ሥዕል ታዋቂ የሆኑ…
Rate this item
(0 votes)
በአምስት ኢትዮጵያውያን አርቲስቶች የተቋቋመው “5 አርት ስቱዲዮና የሥዕል ጋለሪ” የፊታችን ሰኞ ተመርቆ ሥራ እንደሚጀምር ተገለፀ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ በክብር እንግድነት በመገኘት እንደሚመርቁት የሚጠበቀውን ጋለሪና ስቱዲዮ ያቋቋሙት አምስት ሠዐሊዎች ሲሆኑ ተክለማርያም ዘውዴ፣ አክሊሉ ተመስገን፣ አትክልት አሰፋ፣…
Rate this item
(0 votes)
በኢትዮጵያና በአውስትራሊያ የተቀረፀው “ሴት” የደራሲና አዘጋጅ አወል ሃይረዲን ፊልም ዛሬ አዲስ አበባ በሚገኙ ሲኒማ ቤቶች ይመረቃል፡፡ ለዝግጅት ከሦስት ዓመት በላይ የፈጀው ፊልም፤ አሁን በሕይወት የሌሉት አርቲስት ምኒሊከ ወስናቸው እና አርቲስት በላይነሽ አመዴን ጨምሮ አብራር አብዶ፣ ዶር. ሶንግ፣ ጀማል አህመድና ሌሎችም…